ልጥፎች

ውድ የአገሬ ልጆች አትጨነቁ፤ አላዛሯ ኢትዮጵያ አምላክ አላትና፤

ምስል
 እንኳን ደህና መጡልኝ።  ውድ የአገሬ ልጆች አትጨነቁ አላዛሯ ኢትዮጵያ አምላክ አላትና። „ወደ ህይወት ዛፍ ለመድረስ ሥልጣን እንዲኖራቸው በደጆቿዋም ወደ ከተማይቱ እንዲገቡ፤ ልብሳቸውን የሚያጥቡ፤ ብፁዕን ናቸው፤ አምስቱ ውሾች ግን ከዚያች አገር ወጥተው ይሄዳሉ።“ የዮሖንስ ወንጌል ፳፪ ቁጥር ፲፬ ከሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 08.03.2019 ከእመ ዝምታ - ሲዊዘርላንድ።                                                           አምላክ አለው! ቅኖቹ የጹሑፌ ታዳሚዎች እንዴት አላችሁልኝ? ደህና ናችሁ ወይ? ዛሬ እዚህ ደመንመን ብሏለኝ። አላዛሯ ኢትዮጵያስ? ያን ግዙፍ መከራ ካስተናገድን ጉዳያችን ቅርባችን ላደርግን ወገኖች ዛሬ 8ኛ ቀኑ ነው። የሰውም ግፍ ስላለው ስለገጠመው መከራ ለመርሳት ጊዜው ገና ልጅ ነው። ምልክቱ ግን እዮራዊ ነው።   በአላዛሯ ኢትዮጵያ ብዙ ቃለ ምልልሶችን ሌሉትን ሙሉ አዳመጥኩኝ። ያው ይህ የበራራ አደጋ በመንፈሴ ውስጥ ትንሽ ተገስ እስኪል ድርስ እንዲህ ነኝ - እንቅልፍ አጣለሁኝ። አንድ ጊዜ አውሮፕላን አደጋ ከደረሰ በኋዋላም ተከታይ ይኖራል ብዬ ስለማስብ ይጨንቀኛል። ሌላው ደግሞ እዛው ኢትዮጵያ መሬት ላይ ተፈጽሞ እንኳን ምንም አይመስለውም። ወደ ተነሳሁበት ስመለስ ብዙ ሰው መስጋት ብቻ ሳይሆን ልክ በቅንጅት ጊዜ የተሰማው ዓይነት በመንፈስ፤ በተስፋ መሟሸሽ አያለሁኝ። አገር እኮ አትሸመትም አትቀናም። ይህም ምን ማለት ነው? ለመሸመትም ለማቅናትም ፈቃደ እግዚአብሄር አለበት ማለት ነው።  ብላክ ቦክሱ እኮ አልተነበበም ገና ወደ ሦስት ወር ይጣይቃል ይላሉ ባለሙያዎች፤ የመጀመሪያ ደረጃ ንባቡ ለማድመጥ ለዛው

ብሄራዊ የቃለ ህይወት መልዕከት በሀዘን ከተጎዱ እናት ከወ/ሮ ሚልካ ይማም …

ምስል
 እንኳን ደህና መጡልኝ።  የመንፈስ  አህቲነት። „ምድርም ቅልጥማችን ጠጣች ጠፋን፤ ደም ግባታችንም በመቃብር ጠፋ ፤ ሥጋችንም በመቃብር ተቀበረ፤ ያመረ ቃላችንም በመሬት ተቀበረ።“ መጽሐፈ መቃብይን ካልዕ ፲፰ ቁጥር ፲ ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 08.03.2019 ከእመ ዝምታ - ሲዊዘርላንድ።                                                           እኔን!  ነፍስ ይማር! ጽናቱን ይስጥልን ፈጣሪያችን! አሜን! ነፍስ ይምር! አሜን! https://www.youtube.com/watch?v=VDrVgtBUe74 Ethiopia: መረጃ - እናቱ ተናገሩ | በአይሮፕላን አደጋው ሕይወቱን ያጣው   የ 27 ዓመቱ ሲድራክ ጌታቸው | Sidrak Getachew እንደምን አላችሁ ቅኖቹ ደህና ናችሁ ወይ? አላዛሯ ኢትዮጵያስ እንዴት ነሽ?ይህ ጉ ማም ጎ ማማ ድንገቴ እንዴት ይዞሻል? ·        ክብረቶቼ … ትናንት በጥዋቱ „እንዴት አደረክ ጀርመን“  RTL የጥዋት የዜና መሰናዶ ላይ ኖይዝላንድ የክርስትያን ቤተክርስትያን ላይ ወደ 49 የሚጠጉ ወገኖች በአሸባሪዎች ህይወታቸውን እንዳጡ አጭር ዘገባ ቀርቦ ነበር።  ዜናውን ትናንት መስራት ባለመቻል ባልችልም ዓለም እዬታመሰችበት ያለ መሰረታዊ ነገር የፍቅርን ተፈጥሮ እና ህግጋቱን ከልጅነት ጀምሮ ልንማር የምንችልበት ሁኔታ አለመፈጠር ነው። ዓለም ጉም ሆናለች። ታስፈራለች። ዛሬ አሸባሪነት ነው ነገ ደግሞ በሌላ ሥም ሌላ ኢ - ተፈጥሯዊ ድርጅት ብቅ ይላል … እነዚህ እግዚአብሄርን የሚያከብሩ ፈጣሪ አለ ብለው የሚያምኑ ንጹሃን የዓለም ሰማዕት ዜጎች በግፍ በአደባ