ልጥፎች

ከጁን 26, 2018 ልጥፎች በማሳየት ላይ

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ እዮራዊ ምስክር!

ምስል
ቀለማችን። ከሥርጉተ © ሥላሴ 26.06.2018 (ከጭምቷ - ሲዊዘርላንድ) እኔ ደስታን አመሰገንሁ፣ ከጸሐይ በታች ከድካሙ እግዚአብሔር  „በሰጠው በህይወቱ ዘመን ይህ ደስተው ከእርሱ ጋር ይኖራል።           (መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፰ ቁጥር ፲፭) ይድረስ ለአቶ ዮናስ ደስታ በኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ እና የምርምር ዋና ዳሬከተር፤ አዲስ አበባ ። ·           መ ቅድም።         እርእሱን እናዳሻሽል መልዕክት ስለመጣ ነው ደግሜ ለማተም የተጋሁት። ናፍቆቶቼ የአገሬ ልጆች እንዴት ዋላችሁ አደራችሁኝ አመሻችሁ። ይህ የምታዩት ምሥል በሉላዊ አህጉራት የተፈጥሮ ሐብቶች ላይ አንዳንድ ተግባራትን እከውናለሁኝ። ያው ለእኔ የፍቅር ተፈጥሮ ማለት ተፈጥሮን ማክበር፤ መውደድ፤ በዛም ሐሴት ማግኘት ነው። ስለሆነም የፍቅራዊነት ብሎጌን ዲዛይን ሳደርግ ለዬምዕራፉ እንዚህን የሰው ልጆችን ሐሴት የሚያመነጩ ተፈጥሯዊ ሉላዊ ጸጋዎችንም አካትቼ ነው። የተፈጠሮ መልክምድራዊ አቀመመጥ ሆነ በውስጣቸው ያሉ ሃብቶች ማንነት አላቸው እና። ·        ምዕራፍ። https://www.youtube.com/watch?v=GZe99Pc71tc Ethiopia:  ዶ / ር   አብይ   ለኤርትራ   ሉዑካን   ቡድን   የተናገሩት   አስገራሚ   ንግግር  | Dr. Abiy Speech to Eritrean Delegates ዛሬም ኢትዮጵያ አዲስ ምዕራፍ ላይ ናት። ከስውሩ መንግሥት የመንፍቅለ መንግሥት ሙከራ በሆዋላ ጠ/ ሚር አሜኑ አብይ አህመድ ናፍቆታቸውን በመስመር ባልተለካ ቁሳዊ ሸቀጥ ሳይሆን ሰማያዊው ጌታ በገለጸላቸው የናፍቆት ብሄራዊ ጥሪ ዕንባችን ያራጩናል። የት ነበሩ? የሰኛል።  የኤርትራ   ልኡክም   የፕሬዘዳንት  

አቤቱታ ለአቶ ዮናስ ደስታ፤ አዲስ - አባባ።

ምስል
ቀለማችን። ከሥርጉተ © ሥላሴ 26.06.2018 (ከጭምቷ - ሲዊዘርላንድ) እኔ ደስታን አመሰገንሁ፣ ከጸሐይ በታች ከድካሙ እግዚአብሔር  „በሰጠው በህይወቱ ዘመን ይህ ደስተው ከእርሱ ጋር ይኖራል።           (መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፰ ቁጥር ፲፭) ይድረስ ለአቶ ዮናስ ደስታ በኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ እና የምርምር ዋና ዳሬከተር፤ አዲስ አበባ ። ·          መ ቅድም። ናፍቆቶቼ የአገሬ ልጆች እንዴት ዋላችሁ አደራችሁኝ አመሻችሁ። ይህ የምታዩት ምሥል በሉላዊ አህጉራት የተፈጥሮ ሐብቶች ላይ አንዳንድ ተግባራትን እከውናለሁኝ። ያው ለእኔ የፍቅር ተፈጥሮ ማለት ተፈጥሮን ማክበር፤ መውደድ፤ በዛም ሐሴት ማግኘት ነው። ስለሆነም የፍቅራዊነት ብሎጌን ዲዛይን ሳደርግ ለዬምዕራፉ እንዚህን የሰው ልጆችን ሐሴት የሚያመነጩ ተፈጥሯዊ ሉላዊ ጸጋዎችንም አካትቼ ነው። የተፈጠሮ መልክምድራዊ አቀመመጥ ሆነ በውስጣቸው ያሉ ሃብቶች ማንነት አላቸው እና። ·       ምዕራፍ። https://www.youtube.com/watch?v=GZe99Pc71tc Ethiopia: ዶ / ር አብይ ለኤርትራ ሉዑካን ቡድን የተናገሩት አስገራሚ ንግግር | Dr. Abiy Speech to Eritrean Delegates ዛሬም ኢትዮጵያ አዲስ ምዕራፍ ላይ ናት። ከስውሩ መንግሥት የመንፍቅለ መንግሥት ሙከራ በሆዋላ ጠ/ ሚር አሜኑ አብይ አህመድ ናፍቆታቸውን በመስመር ባልተለካ ቁሳዊ ሸቀጥ ሳይሆን ሰማያዊው ጌታ በገለጸላቸው የናፍቆት ብሄራዊ ጥሪ ዕንባችን ያራጩናል። የት ነበሩ? የሰኛል። የኤርትራ ልኡክም የፕሬዘዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ አማካሪና የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ የማነ ገብረአብ እና የኤርትራ የውጭ ጉ

የቤተ ሲዖሎች ገመና!

ምስል
የቤተ ሲዖሎች ገመና! ከሥርጉተ ሥላሴ 26.06.2018 (ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ) „ጥበብ ክርስት ጋር መልካም ነው፤ ፀሐይንም ሊሚዩ ሰዎች ትርፍ ይሰጣል“             (መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፯ ቁጥር ፲፩ ቁጥር) ·         መነ ሻ። https://www.youtube.com/watch?v=7j2OOfy_MS0 የቃሊቲ ሴት እስረኞች ለዶር አብይ መልእክ አስተላለፉ ·        የ ፍጥረት እሾኽዎች። ምን ሊባሉ እንደሚቻሉ አይታወቀም? ይሄ ናቸው ብሎ ለመናገርም አይቻለም። ህፃናትም አብረው ከወላጆቻቸው ጋር ታስራወል። ድንግል ማርያምም አብራቸው ታስራለች። አድህኖ ስዕሏን ማዬት ይቻላል። ቤተ ሲኦሎች እንዲህ ናቸው። ከሰው ስለመፈጣራቸው፤ እንደ ሰው ስለማሰባቸው ሰው ነኝ ለማለት መድፈራቸው እራሱ ይግርማል፤ በአንድ ወቅት የአማሪካ ራዲዮ ዋና ዘጋቢ ልዕልት ጽዮን ግርማ ሴት እስረኞችን እነ አርበኛ ጫልቲሻ እና ንግሥት ይርጋ ከቃሊት ከእሥር እንደ ተለቀቁ ቃለ ምልልስ ስታደርግ ስቃዩን፤ መከራውን፤ ፍዳውን፤ ሰቆቃውን ሲገልጹላት በጥርጣሬ ነበር ስትመለከተው የነበረው፤ ዛሬ አቻዋ ጋዜጠኛ መቼስ ሰላም ካሳደሩት ይገርመኛል እዛው እቦታ ሄዶ ያለውን ሁኔታ ሲዘገብ ነበር … የዛ አካባቢ ተወላጆች መቼም መሬት ተክፈታ ብትውጣቸው ይሻላቸዋል። የሚገለማ የሚከረፋ ድርጊትን እንደ ክብር ጀብጅብው ስለመያዛቸው መሬት ተከፍተሽ ዋጪኝ ማለት ነበረባቸው ነገር ግን በዬቦታው የሚታዬው ደረትን ገልብጦ ማጣጣል እና ማናናቅ ስለነገ መራራነት እለታያቸውም … ይህ ሁሉ የተከፋ መንፈስ እኮ ፍንጅ መሆኑን ልብ ሊሉት አልተቻላቸውም። መሬት እዬከዳቻቸው ስለመሆኑ እንኳን ሊያገናዝቡት አልተቻላቸውም … እነኝህ