ልጥፎች

ከኖቬምበር 7, 2022 ልጥፎች በማሳየት ላይ

Ahadu TV :የድርድሩ ሂደት እና ቀጣይ ጉዳዮች | አሐዱ መድረክ - ክፍል 1 -3

ምስል
በተደሞ ይደመጥ የፖለቲከኞች ሙግት ነው።   #እኔም አቶ ሙሉብርኃን ኃይሌን አመሰግናለሁኝ። ዕውነትን መያዝ የሁሉም መሠረት ነው። (የትግራይ ዴሞክራሲዬ ፓርቲ።) አቶ አብርኃም ደስታ የፈጠረች ባዕት እናንተን ደግሞ ሰጥታናለች። ይጨርስላችሁ ከዕውነት ጋር ለመዝለቅ። አቶ ሙሉብርኃን ኃይሌ የታሪክ፣ የዕውነት ምስክርነት ሰጥተዋል። ዶር ደሳለኝ ጫኔም ምስጋና አቅርቧል። እኔም ያልኩት። ወልቃይት እና ራያን ብቻ ሳይሆን በጉልበት ህወኃት የወሰደው አገርንም፣ ኢትዮጵያንም በጉልበት ወስዷል የሚል ዕድምታ አቅርበዋል። ይህ ነው የሃቅ ድልድይ የቅርታ መሠረት፣ የማግሥት ሃብል፣ የትውልድ አብሮነት ተክሊል ሊሆን የሚችል። ሰው፣ መንግሥታት፣ ተቋማት አይደሉም እርቅም ምህረትም። ዕርቅም የዕውነት ነው። የዕውነት ፈጣሪው ደግሞ እግዚአብሔር አላህ ነው። እኔ በስምምነቱ ዙሪያ ድንጋጌ ስላለው የህግ ባለሙያወችን ይጠይቃል። እንግሊዘኛ ዬሚያው ይተረጉመዋል። ትርጉም ግን ባለሙያ አለው። ህግጋትም ባለሙያ አላቸው። አማርኛ ቋንቋን አዘመኝ፣ አሰልጥኜ መናገርም እችላለሁ። ይህ ማለት ግን በአማርኛ ቋንቋ ዬሚፃፋ ህግጋትን እተረጉማለሁ ማለት አይደለም። ስለሆነም በጅምሩም፣ በፍፃሜውም በተደሞ ዬባለሙያወችን ወገናዊ ትንተና አዳምጣለሁኝ። በተለይ ዬቅኖችን። ሙግት ሲሆንም እንዲህ አዳምጣለሁኝ። አስተያዬት አልሰጥም። አልጽፍበትም። ማድመጥ ብቻ። ይህን ውይይት ከቻላችሁ አዳምጡት። ሁልጊዜ እንደምለው ዜሮ ላይ ሆናችሁ። ቅጥንብሩ በጠፋው የኃል አሰላለፍ አቅም አታባክኖ። ዛሬ ሰብሰብ ብሎ አንድ ጎራ መስሎ የምታዩት ነገ ይበተናል። ዬአሁኑማ የጉድ ነው። ቅጥ አንባሩ ጠፍቶታል። ፆታ የለሽ፣ ቀለም ዬለሽ ሆኗል። ግን ዕውነት፣ መርህ፣ ፋክት እነሱን ተዛመዱ። ተኩስ በአስቸኳይ ይቁም ሲሉ ዬነበሩት ሌላ ቅጥልጥ

አርቲስቱ አንጋፋው ዬጥበብ ቤተኛ ዶር አሊ ቢራህ በሥጋ ተለዩ። ወደ ዘላለማዊ ማረፊያቸው ተጠሩ።

ምስል
  አርቲስቱ አንጋፋው ዬጥበብ ቤተኛ ዶር አሊ ቢራህ በሥጋ ተለዩ። ወደ ዘላለማዊ ማረፊያቸው ተጠሩ።    በሰፊ ሟርት ዘወትር ህልፈታቸው ሲታወጅ የባጀው ዶር አሊ ቢራ የመጨረሻው የስንብት ዜናቸው ትናንት ማምሻ ላይ በተለያዬ ሚዲያወች ተዘግቧል። ዶር አሊ ቢራ በትውልዳቸው ፊሊፒን በዜግነታቸው ካናዳዊ የትዳር አጋራቸው ጋር በመሆን በትምህርት እና በህፃናት የትምህርት መሰናዶ በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሳተፋ መቆዬታቸው የህይወት ታሪካቸው ይገልፃል። ይህም በትውልድ ባዕት እና በሮቤ ስለመሆኑ የህይወት ታሪካቸው ይገልፃል። ዶር አሊ ቢራ በ1940 እኤአ በፍቅር ከተማዋ በድሬ ነበር የተወለዱት። ገና በታዳጊ ወጣትነታቸው ለቤተሰቦቻቸው እና ለጓደኞቻቸው በማንጎራጎር ወደ ጥበብ ቤተኝነት የዘለቁት አባ ወራ ሙዚቀኛ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው አንጋፋ ስለመሆናቸው ከ267 በላይ የሙዚቃ ምርት ባለቤትነታቸውን ያስገነዝባል። ከ40 አርቲስት አሊ ቢራ በሱማልኛ፣ በአፋርኛ፣ በሐረሬ፣ በአረብኛ፣ በአማርኛ ቋንቋወች በርካታ ሥራወችን የሠሩ ሲሆን ለአፋን ኦሮሞ እድገት እና መፋፋት ልዩ አስተዋፆ አድርገዋል። አርቲስት ዶር አሊ ቢራህ በደርግ ዘመን ተሰደው በ97 ወደ አገራቸው ተመልስዋል። ለዚህ ይመስላል እራሳቸውን ሲገልፁ እኔ "የሃቅ ታጋይ ነኝ" ሲሉ በአንድ ወቅ የተደመጡት። በትግል ተሳትፏቸው ዘመን ላቀነቀኗቸው አታጋይ ሙዚቃወች በአንድ ወቅት ፀፀት እንዳለባቸው ሲጠዬቁም አይፀፅተኝም ብለዋል። የሃቅ ታጋይነታቸው በዘመነ ህወሃትም ከፍተኛ ጫና እና እገታ ተጥሎባቸው ዬነበረ ሲሆን ዘመን ተቀይሮ የሬቻ ዬመጀመሪያው የሰላም ሽልማት ተሸላሚ ለመሆን በቅተዋል። ጋሼ አሊ በድሬ ፓርክ ተሰይሞላቸዋል፣ በናዝሬት መንገድ ተሰይሞላቸዋል፣ በድሬ እና በጅማ ዩንቨርስቲወች የክብር ዶክተሬት ተሰጥተዋ

Die schreckliche Dunkelheit in der Stadt Nekmet in der Wolga Ormiay Region.

ምስል
  Die schreckliche Dunkelheit in der Stadt Nekmet in der Wolga Ormiay Region.   #Mein Vorwort ist mit tiefer Traurigkeit... Keine ausländische Regierung konnte den Sorgen der Amhara-Mütter Tränen standhalten. aber wieso? Manchmal fehlen einem die Worte, um seine Trauer auszudrücken. Ich habe heute Nacht nicht geschlafen. Ich habe die Fähigkeit verloren, meine Trauer zu schreiben. • Amahar Genozide ist weiter … und weiter …. Die ununterbrochenen Genozide der Amhara geht in Oromiay weiter. Eine Amhara-Mutter wurde in ihrem Haus mit ihren sechs Kindern in der Arsi-Zone in Jegue (Menbere - Hiyote Keblia oder Gemeinde) getötet. Weitere 9 Amhara-Eingeborene wurden brutal getötet. Vor einigen Tagen wurden 5 Amaras Stamm in einem benachbarten Ort in Addis Hiwet Gemeinde getötet. Inzwischen wurden in der Region Welga Tole Gemeint erneut Tausende Menschen getötet und weiter wieder 300 Amara-Leute vertrieben. (Der Bericht stammt von Heber Radio.) • Die schreckliche Dunkelheit in der St

ሰማዕታት!!! የምስራቅ ፋኖ!

ምስል
  ሰማዕታት!!! የምስራቅ ፋኖ!   ይህ ሁሉ መገበር እና ትርፋን? የጀግኖች ውሎ እና ቀሪ የቤተሰብ ተስፋ???? ምን እና ምን፣ እንዴት እና እዴት ይሆን፣ ይኳኋን ይሆን?????? ፦፦፦፦፦ ይህ በጀግና መሬ ወዳጆ የሚመራው ብቻ ነው ሊስቱ። ከነሃሴ 18/2014 አስቸጋሪ ቦታወችን ጥሰው በመግባት በሦስት ቀን ብቻ 45 ባለፋት ሁለት ወራት ብቻ ከ75 አባላት በላይ ሰማዕትነትን ሲቀበሉ፣ የቆሰሉ፣ የአካል ጉዳት የደረሰባቸውም አሉ። ይህ የምስራቅ ፋኖ ብቻ እንጂ በጠቅላላ በዬጎበዝ አለቃው፣ በከፍተኛ መሪወች የሚመራውን አይጨምርም። የሆነ ሆኖ ሁለት ዓመት ሙሉ ሁለመናውን፣ መኖሩን የገበረ ቀጣይ ተስፋስ?????