የባድመ ዕድምታ በሥርጉታ ዕይታ ።

አይዋ አደብ ብትገኝስ ምን ይመስልሃል? ከሥርጉተ ሥላሴ 07.06.2018 (ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ።) „ልጄ ሆይ የእግዚአብሄርን ተግሣጽ አትናቅ፣ በገሠጸህም ጊዜ አትመረር።“ (መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፫ ቁጥር ፲፩) · ጥገናዊ ለ ውጥ እና ፈተናው። አደብ ሲታደሉት ብቻ የሚገኝ ተፈጥሮ ነው። መልካም ስብዕና። የሆነ ለውጥ ነገር ፈልገህ የለውጥ ፍንጮች እና አቅጣጫዎች የሚያመጣቸውን ነገሮች ፈርተህ አይሆንም። አንድ ትወስዳለህ ሌላ ትሰጣለህ። አንድ ትሰጣለህ ሌላ ትቀበላለህ። አንድ ትጥላለ...