የአብን መሥራች ጉባኤ ልዩ የምሥራች ነው - ለእኔ።

የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ መሥራች ጉባኤ ታላቅ የምሥራች ነው። ከሥርጉተ ሥላሴ ሲዊዘርላንድ 09.06.2018 (ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ።) „ሁሉ በሥላሴ ፈቃድ ተፈጥሯልና፣ ይህ ለምንድን ነው ያ ለምንድን ነው የሚል የለም።“ (መጽሐፈ ሲራክ ምዕራፍ ፴፬ ቁጥር ፳፩) ብሥራት አባተ። የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ መሥራች ጉባኤ በባህርዳር እዬተካሄደ ስለመሆኑ ዛሬ ግንቦት 09.06.2018 ከሚሊዮኖች ድምጽ ከጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሽፈራው እና ከዘሃበሻ ደ...