ልጥፎች

ከማርች 19, 2025 ልጥፎች በማሳየት ላይ

፭ቱለ፯ዓመታት #የፖለቲካ ፋክክር ስለ ኢትዮጵያ የትውልድ የተስፋ #ልምላሜ ወይንስ #ጥንዘላ?

ምስል
  ፭ቱለ፯ዓመታት #የፖለቲካ ፋክክር ስለ ኢትዮጵያ የትውልድ የተስፋ #ልምላሜ ወይንስ #ጥንዘላ ?   "የቤትህ ቅናት በላኝ።"     (1) ዶር ደብረጽዮን ገብረ ሚኬኤል፤ (2) ጠሚር አብይ አህመድ አሊ፤ (3) አቶ እስክንድር ነጋ፤ (4) አቶ ጃዋር መሃመድ (ሃጂ)፤ (5) አቶ (ጃል) መሮ፤   • ፋክክሩስ የፖለቲካ ድርጅት ፎርማት ይዞ ወይንስ የሰብዕና ምኞት አዝሎ? • በገፍ ለሚገበረው የሰው ልጅ እልቂት ተጠያቂነት እና ኃላፊነቱ የማን ይሆን? • ብድሩ እስከ አራጣው ሳይመለስ የወደመው የህዝብ አገልግሎት ተቋማት ጉዳይስ ባለዕዳው ማን ይሆን?   • ቁጥቦቹ የአፋር የፖለቲካ ሊቃናት የእነሱ ሰራሽ ባልሆነ የፖለቲካ ፋክክር ለደረሰው ሁለገብ ድቀት፤ የእድገት መስተጓጎል ምን ካሳ ታስቦላቸቸው ይሆን? • በዚህ እልህን አንቀልባው ባደረገ፤ አደብ በነሳው ፭ቱ የ፯ ዓመታት የሊቃናቱ የፖለቲካ ፋክክር የመከራ ዘመን ትውልዱ ምን አተረፈ?   • የ፭ቱ የፖለቲካ ፋክክሩ በቀጠለ ቁጥር በትውልዱ ሥነ ልቦና ከፍታ እና ዝቅታ ትዕይንቱ ውስጥ ኢትዮጵያ ታተርፍበት ወይንስ ትከስርበት ይሆን? • የኖቤል ሽልማት ምን አሳጣ፤ ምን አስገኜ? ምንስ እማናውቀው ሚስጢር ገለጠ? • የኢትዮጵያ የደም መሬትነት ሂደት ማብቂያው መቼ ይሆን?   • ኢትዮጵያ በቲም ብትመራ ተስፋዋን በጤናማ መንፈስ ማብቀል ይቻል ይሆን? • በነፃ የሚለገስ የአቅም አያያዝ፤ የአቅም አደረጃጀት፤ የአቅም ዕቅድ፤ የአቅም የዕቅድ አፈጻጸም መቼቱ ከኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ጋር ይተዋወቅ ይሆን ጥሞና የሚባል የራስ ላፒስ ለኢትዮጵያ መሪነት ራሳቸውን ካጩት ጋር መቼ ይሆን ድፍረቱን የምና...

ሰላም #ብልሆችን፤ #ደፋሮችን፤

  #ዓጤ #ዕውነት እራሱን #መሸከም #ተስኖት #አያውቅም ። #የተቀመመበት #ይሁን #የተመሰጠረበት ፤ #ንጥረ ነገሩ እሱበእሱ መሆኑ ብቻ ሳይሆን የራሱ እንደራሴ ዓጤ ዕውነት መሆኑን #ፕሮፖጋንዲስት ስለማያስፈልገውም። ሥርጉትሻ 2025/03/19  ሰላም #ብልሆችን ፤ #ደፋሮችን ፤ የውሳኔ #ቅብአዊ አቅም ያላቸውን፤ #ሰውኛወችን ፤ #ለትውልድ #አርቆ #አሳቢወችን ይፈልጋል። #ለልጆች #ንጹህ #ልብ ያላቸው #ሙሴወች ሰላም በኽረ #አጀንዳቸው ነው። ሥርጉትሻ 2025/03/19

«ኤርትራ በትግራይ ክልል በተፈጠረው ቀውስ "ምንም ሚና" የለኝም አለች» BBC መካሰሱ ለሁለቱ መንግሥታት አይጠቅምም።

ምስል
  መካሰሱ ለሁለቱ መንግሥታት አይጠቅምም። አደብ ገዝቶ በጭብጦች ላይ ቅናዊ ውይይት አድርጎ ትውልድን ከዘላቂ ስጋት አላቆ የውስጥ ሰላምን የሚያረጋግጥ ብልህ አመራር ይጠይቃል። ወጣትነት መንፈስ የሚፈታተነው ግብግብ ኪሳራ ያሳፍሳል። የሥርጉትሻ ዕይታ። 19.03.2025 ------------------------------------------------------------ «ኤርትራ በትግራይ ክልል በተፈጠረው ቀውስ "ምንም ሚና" የለኝም አለች» BBC https://www.bbc.com/amharic/articles/c17q2zr00k5o የፎቶው ባለመብት, Yemane G. Meskel/X ከ 7 ሰአት በፊት «የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ፤ አስመራ በህወሓት እና በትግራይ ክልል "ጊዜያዊ አስተዳደር እየተካሄደ ባለው ግጭት" ውስጥ "ምንም አይነት ሚና" እንደሌላት ተናገሩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያ "የጎረቤቶቿን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት እንድታከብር" ግፊት እንዲደረግባት ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ጥያቄ አቅርበዋል። ኦስማን ይህንን የተናገሩት ማክሰኞ፣መጋቢት 9/2017 ዓ.ም. መቀመጫቸውን አስመራ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት በሰጡት ማብራሪያ እንደሆነ የሀገሪቱ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ አስታውቀዋል። ማክሰኞ ጠዋት በኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መስሪያ ቤት ማብራሪያ የተሰጣቸው የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት፤ "አምባሳደሮች" እና "የዲፕሎማቲክ ኮር አባላት" እንዲሁም በሀገሪቱ "እውቅና የተሰጣቸው የተባበሩት መንግስትታት ድርጅት ተቋማት አመራሮች" መሆናቸውን የማስታወቂያ ሚኒስትሩ የማነ ገልጸ...