ልጥፎች

ከጃንዩወሪ 22, 2019 ልጥፎች በማሳየት ላይ

የጽናት ዋልታ ፈላስፋው ፕ/ ምንዳርአለው ዘውዴ - ሰማዕትም!

ምስል
 እንኳን ደህና መጡልኝ።  „ አንቺ አገር ኢት ዮ ጵያ ? ! “ እውነትም ምንዳርአለው ዘውዴ! "ምድር ሁሉ እግዚአብሄርን አመስግኑ ዕለት ዕለት ማዳኑን አውሩ። መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፮ ቁጥር ፳፫ ከሥርጉተ©ሥላሴ  Sergute©Selassie 22.01.2019  ከእመ ዝምታ።  የጽናት ዋልታ! „ሰው የሰማ ዕለት ያብዳል ይላሉ“  ጎንደሬዎች ሲተርቱ። እንዲህ ዓይነት የመከራ ናዳ በድንገት ሲሰማ። ·        መነ ሻዬ። https://www.youtube.com/watch?v=e8JL-SoUHTQ „ትግሬ ሆነው ይህንን ግፍ ሲሰሙ ምን አሉ ግን ? ያሳዝናል በልጆቻችሁ ለ 27 አመት ያልተሰራብን ግፍና ወንጀል የለም :: እግዚአብሔር ፍርዱን ይስጠን ብቻ :“ ውዶቼ እንደምን አላችሁልኝ? የ27 ዓመታት ደመመናዊ ፍዳ - መሳደድ በዬሁኔታው እንዲህ የመርዶ መባቻውን በተለያዬ ሁኔታ እንዴት ናችሁ እያለ ራሱን ገልጦ እያሳዬን ነው … ጠንከር ብለን መጋፈጥ ነው። ጆሮም አላድምጥም አይልም፤ ዓይንም አላይም አይልምና። ባንታ ደል የሆነ ነው ...  ·        ግ ርምታ። „አንቺ አገር ኢትዮጵያ“ ርዕሱ የእኔ አይደለም የባለ ቅኔው ጠ/ሚር አብይ አህመድ የቅኔ ዕርእስ ነው። ትርጉሙን እንደ አቅሚቲ እኔው ሠርቸዋለሁኝ። ረጅም ጊዜ ነበር የወሰ ደብ ኝ ወደ ሦስት ወር ያህል። የፈተነኝ ጉዳይ ነበር። መጻፍ ለእኔ ሥራ አል ነበ ረም ይህ ግጥም ግን እሽት ነበር ያ ደረ ገኝ። እርግጥ ነው በዶር አብይ አህመድ በሳቸው ውስጥ ሆኜ ለመተርጎም አላስብኩትም፤ እንደዛ አይደ ፈ ረም። የሳዕሊንና የባለቅኔን ሥነ-  ውበት መተርጎም እንደ አድናቂው አቅም