ልጥፎች

ከሜይ 17, 2018 ልጥፎች በማሳየት ላይ

አቤ ጎቤ ህያው ነህ!

ምስል
                የጥቃት ማርከሻው                  አቤ   ጎቤ ህያው ነህ !                ( ሥርጉተ – ሥላሴ )                       ከሥርጉተ – ሥላሴ፤ ከጭምቷ – ሲዊዘርላንድ። (16.02.2018)           „ የሰው ልብ መንገድን ያዘጋጃል፤ እግዚአብሄር ግን አካሄዱን ያቃናለታል። “  ( ምሳሌ ምዕራፍ ፲፮ ቁጥር ፱ ) የውስጥነት ማርዳ፤ የመሆን አንባነህ፤ ደመሙቅ ሳተና ውለታ ብዙነህ። አንተ የእኛ ቤዛ የክብር ቀለም፤ ቀስተዳመና ላይ ህላዊ ለምለም። ደምህ ተቆጥቶ ሲጠራህ ጫካው፤ ቃልን አዋውለህ በነፍስህ ጠለፍከው፤ ኪዳንን አድርሰህ ሰማዕትን ሸለምከው ። መከታ የሆንካት ለዛች የዕንባ ዕንክብል፤ አለሁልሽ - ም፤ ያልካት የችሎት አንበል። አንተ የእኔ ጌታ ! ያራራይ መዝሙር፤ አንተ የእኔ ጀግና ! የግዕዝ ገበር። ጥቃትን ያወጣህ የዕዝል ቀንዲል፤ ተምሳሌት አባት የተግባር ሰብል። የኔታ ልበልህ የደምጥሪኝ ግሥ፤ አባ ጎቤ ታጠቅ የአንበሳ ልሳን። በሥምህ ድል ይሁን ትውልድ ይቀስስ፤ ደምመላሽ ተፋሲል የኲራት ቆሞስ። እንደ ጠፋ አይቀርም፤ አንደ ጨለመባት፤ ጭምትነት ያጫት፤ የአብሮነት ፍቅር ናት። ቀኗ አይቀርምና ገስግሶ ይስማት፤ ገላድ ይቀድሳት ብሥራትን ያሰማት። የ 44 ቱ እናት የጥንት የጥዋቷ፤ የነብዮ ልሳን ግማደ – ሟተቷ። ሰለቷ ይሰምራል ምንታምር ትውፊቷ፤ የአንጀት መልዕክት ያላት ተደሞ ማሚቷ ። መታሰቢያነቱ፤ እንደ ተናፈቀ በሥጋ ለተለ

ጆሲ፤

ምስል
                  የቸርነት አንበል።            ከሥርጉተ ሥላሴ 09.04.2018 ( ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ። )      „ አምላካችን መጠጊያችንና ሃይላችን፤ ባገኘን በታላቅ መከራም ረዳታችን ነው። “  ( መዝሙር ፵፭ ቁጥር ፩ ) ·          መነሻ። https://www.youtube.com/watch?v=tg9U4fMMNfU „Ethiopia: ጆሲ በፋሲካ በዓል ከቤታቸው ተፈናቀሉ ዜጎች ያደረገላቸው “ ·          የቸርነት አንበሉ ወጣት ድምጽ፤ „ ተጣልተን ከኖርንበት ጊዜ በፍቅር የኖርንበት ጊዜ ይበልጣል። ኢትጵያዊነት መልካምነት። እኛ ኢትዮጵውያን ፈጣሪ ሰውን ሲፈጠር አብረን ተፈጥረናል። ለዚህ ምስክሩም ከአንድ አባት እናት ተወልደን እንኳን ቀለማችን ይለያያል። በፍቅር አብረን እንኖራለን ! “                    ·          እንዲህም ሆነ … ልክ በእኛ በሲዊዝ ሰዓት አቆጣጠር 22.18 ነው። ክምሽቱ 4 ሰዓት ከአስራ ስምንት ደቂቃ። „ እጬጌ ሂደትን “ ወግ ቢጤ ጹሑፍ ጨርሼ ለማከብረው ለሳተናው ቀድሜ ከተወሰነ ደቂቃ በፊት ልኬለታለሁኝ። ሰውነቴ ስለዛለ ለቅለቅ አልኩኝ። ሻማዬን አብርቼ የተለመደውን አደረስኩ። አንቅልፌን ለማባባል ጋዳም ብዬ ከመተኛቴ በፊትም እናት ሐገሬ ልዕልት ኢትዮጵያ እንዴት ዋልሽ፤ አመሸሽ ለማለት ቴሌቬዢኔን ከፍቼ ዩቱብ ሳይ መጀመሪያ ጅጅጋ ላይ ለብሄራዊ ሰንደቃችን የተሰጠውን ታላቅ ክብር በኢትጵያ የመወድስ የክብር ሙዚቃ ተቀነባባሮ አዳመጥኩኝ። „ ለቀላሃ የምናውለውን መዋለ ንዋይ