ልጥፎች

ከማርች 6, 2026 ልጥፎች በማሳየት ላይ

"Ethiopia: Authorities must investigate sexual violence, summary killings and torture by OLA fighters Warning:

ምስል
  https://www.amnesty.org/.../ethiopia-authorities-must.../ "Ethiopia: Authorities must investigate sexual violence, summary killings and torture by OLA fighters Warning: This press release contains descriptions of sexual violence and torture.   Members of Ethiopia’s Oromo Liberation Army (OLA) have subjected women and girls to sexual violence committing rape, gang rape, sexual slavery, summary killings and destruction of civilian property which may amount to war crimes, during the conflict which started in the Oromia region in 2019, Amnesty International said in a new briefing today.   The briefing, “No one came to my rescue: Gang rape, sexual slavery and mass displacement of women in Oromia, Ethiopia,” documents the atrocities against civilians particularly women and girls committed by the OLA armed group in Sayo and Anfillo woredas (districts) of Kellem Wallaga zone between 2020 and 2024.    “For seven years, under the cover of darkness caused by a communicat...

BBC. "አምነስቲ፤ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ሴቶችን "በወሲብ ባርነት" ይዘዋል እና "በቡድን ደፍረዋል" ሲል ከሰሰ

  ·        የአምንስቲ ዘገባ። BBC. https://www.bbc.com/amharic/articles/c74334ywn0jo "አምነስቲ፤ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ሴቶችን " በወሲብ ባርነት " ይዘዋል እና " በቡድን ደፍረዋል " ሲል ከሰሰ ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቋም አምነስቲ ኢንተርናሽናል፤ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት በሴቶች እና ሴት ልጆች ላይ " የወሲብ ባርነት " እንዲሁም " በቡድን መድፈርን " ጨምሮ የተለያዩ ወሲባዊ ጥቃቶችን ፈጽመዋል ሲል አዲስ ባወጣው ሪፖርት ከሰሰ። የታጣቂ ቡድኑ አባላት በሴቶች ላይ የፈጸሟቸው ፆታዊ ጥቃቶች፣ ከፍርድ ውጪ የሆነ ግድያ እና የንጹኃንን ንብረት የማውደም ድርጊቶች " በጦር ወንጀልነት ሊፈረጁ የሚችሉ " እንደሆነ አስታውቋል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ አርብ የካቲት 27/2018 ዓ . ም . ይፋ የደረገው የምርመራ ሪፖርት፤ በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱት የታጣቂ ቡድኑ አባላት ከአውሮፓውያኑ 2020 እስከ 2024 ባሉት ዓመታት የፈጸሟቸውን ድርጊቶች የዳሰሰ ነው። ምርመራው የተደረገው በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ውስጥ በሚገኙት ሳዮ እና አንፊሎ ወረዳዎች ውስጥ እንደሆነ ገልጿል። የሰብአዊ መብቶች ተቋሙ ምርመራውን ሲያከናውን በቡድኑ አባላት ወሲባዊ ጥቃት ለተፈጸመባቸው 10 ሴቶች ቃለ መጠይቅ ማድረጉን እንዲሁም የጤና ባለሙያዎችን ማነጋገሩን እና የሕክምና መዝገቦችን መመርመሩን አስረድቷል። በምርመራው ...