ልጥፎች

ከኦገስት 22, 2018 ልጥፎች በማሳየት ላይ

እውነትን መደፈር መልካምነት ነው ተቋማዊ መድረግ ደግሞ ጀግንነት!

ምስል
ደስታን በጥንቃቄ። „መመካት እና መታበይ ትዕቢትም ባለጸግነትመን ያጠፉታል፤        እንደዚሁም ሁሉ የትዕቢተኞችን ቤት ያጠፋሉ።“ መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፳፩ ቁጥር ፬ ከሥርጉተ©ሥላሴ  21.08.2018 ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ “ ትልቁን   የአማራ   ህዝብ   ያልሆነውን   ነበር   በማለት   አማራ   ጨቋኝ :  አማራው   የገዢ   መደብ   ነው ።  አማራ   ጠላታችን   ነው   በማለት   ለፍፈናል  :  ተከራክረናል ።  ይህም   በሙሉ   ስህተት   ነበር ።  ነፃ   ከወጣንም   በሗላ   ይህንን   ስህተት   ማስተካከል   ሲገባን   አላደረግነው ም።  ይህም   እንደገና   ትልቅ   ስህተት   ሆኗል ።  ስለዚህም   ለተከበረው   የአማራ   ህዝብን   በዚህ   አጋጣሚ   ይቅርታ   እንጠይቃለን ።  ፍቅር   ያሸንፋል !”  (  አቶ   የማነ   ገብረአብ   የፕሬዚዳንት   ኢሳያስ   ቃል   አቀባይ ) መንፈሱን መዋቅራዊ ማድረግ ይጠይቃል እንደ ሥርጉተ ሥላሴ። መነሻ ሊንክ። https://www.satenaw.com/amharic/archives/62729 እሰይ ፀሎቴ ሰመረ አማራ በእግሩ መቆም ጀመረ !! ( ደመቀ እውነቱ ) August 18, 2018 አገባብ። እሺ የኔዎቹ እንዴት ናችሁ? እርእሱ ጸሐፊውን አይመለከትም። መረጃውን ያገኘሁበትን የለጠፍኩት ደስ የሚል ስንኝ አግኝቼበት ነው። ግን ደስታዬን ደግሞ በጥንቃቄ ማዬት እንደሚገባም ለማጠዬቅ ነው። ለነገሩ እኛ ደስታችን በአግባቡ ስለመያዛችን፤ በአግባቡ ስለማስተዳደራችን ያው ራሳችን ፈትሽን ወቄቱን ማግኘት እንችላለን። እንዴያውም ሌላ ቦታ ሳንሄድ የዛሬ ዓመት ይህን ሰሞን ሁለመናችን ቴዲ ነበር ዛሬ ደግሞ ዓይ