#የአፍሪካ ህብረት አስቸኳይ የመሪወች ጉባኤ ሊጠራ ይገባል።
#የአፍሪካ ህብረት አስቸኳይ የመሪወች ጉባኤ ሊጠራ ይገባል። #የሰብ #የተፈጥሮ #የፈጣሪ #ጥላቻ አህጉራችን አፍሪካንም እየናጣት ነው። "አቤቱ ንጹህ ልብ ፈጠርልኝ።" አሜን። https://www.bbc.com/amharic/articles/c17ypvpze1po በደቡብ አፍሪካ ስደተኞች እንዲወጡ የተቀመጠው ቀነ ገደብ መቃረቡን ተከትሎ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዜጎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ የሚችሉ የዓለም ዜጎች በወላፈኑ ከመቀቀል #ዞር ቢሉ እና ጊዜውን ቢያሳልፋ ጥሩ ነው። #ጭካኔ #የጥላቻ ውጤት ነው። #ጥላቻ ጭካኔን #ሲያሰርጥ #ርህርህና ይሰደዳል። ለአፍሪካ አሳዛኝ ገጠመኝ ነው። ይህ ንቅናቄ የተደራጀ እና መሪም ያለው ነው። ለዓለምም የሚያስተምረው #ግራጫማነት ነው። ውስጤ ያዝናል። ማዘን ብቻ ሳይሆን #ይጨንቀኛልም ። ግን የአፍሪካ #ህብረት ምን ይላል? ሸበላ ጊዜ። ሥርጉትሻ 26/06/026. ጊዜ ራዲዮሎጂ ነው። See less