ልጥፎች

ከሜይ 19, 2024 ልጥፎች በማሳየት ላይ

ምዕራብውያን ሆነ አውሮፓውያን በኢትዮጵያ #ተስፋ ላይ ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ባይ ነኝ። ከተደጋገመ ግድፈትም ቢቆጠቡ ስል በትህትና ዕይታዬን አጋራለሁኝ።

ምስል
  ም   ም ዕራብ ውያን ሆነ አውሮፓውያን በኢትዮጵያ # ተስፋ ላይ ጥንቃቄ ሊያደርጉ ይገባል ባይ ነኝ። ከተደጋገመ ግድፈትም ቢቆጠቡ ስል በትህትና ዕይታዬን አጋራለሁኝ። " አቤቱ በቁጣህ አትቅሰፈኝ፦ በማዕትህም አትገስፀኝ። " ( መዳ ምዕራፍ ፴፯ ቁ ፩ ) በማያቸው ሰሞንኛ ጉዳዮች ኢትዮጵያን ዳግም # ጨቀጨቅ ውስጥ ሊዘፍቅ የሚችሉ ውሳኔወች እንዳይኖሩ እሰጋለሁኝ። ኢትዮጵያ በማህበረ - ኦነግ መሪወች ልክንም መመዘን የተገባ አይመስለኝም። እንደ ሦስት ዓመት ህፃን ልብሱን አስተካክሎ መልበስ የማይችል። ቢሮውን በሥርዓት አደራጅቶ ለመምራት እንኳን አቅም የለሽ ሰብዕና የምስራቅ አፍሪካን፤ የአፍሪካ ቀንድን፤ የኢትዮጵያም ተስፋ ይሆናል ብሎ የምክር አገልግሎት መጠዬቅ፤ ለቀጣዩ የኢትዮጵያ ተስፋም እጩ ማድረግ # በፍፁም # ሁኔታ # ስህተት ነው። የ 32 ዓመታቱ የኢትዮጵያ መከራ እንዲያበቃ ከተፈለገ በሰው ልጅ ሰቆቃን ግድ የማይለው ሰብዕና፦ አጽናንቶ፤ አይዟችሁ ብሎ የማያውቅ ተፈጥሮ የመፍትሄ አካል አድርጎ መራመድ በብዙኃኑ ህልውና # የጭካኔ ውሳኔ ነው። ኢትዮጵያ አጽናኝ መንፈስ፤ አጽናኝ ቲም ያስፈልጋታል። ምዕራባውያን ሆኑ አውሮፓውያን ሰውን ማዕከሉ ያረገ ተፈጥሯዊ ሥርዓት ለኢትዮጵያ ያስፈልጋታል የሚል ግልጽ አቋምና ውሳኔ ላይ ሊደርሱ ይገባል። በኢትዮጵያ ፖለቲካ ኢትዮጵውያን እንደ ጥንቸል የዶክተሪን መሞከሪያ ጣቢያ መሆኗ ዲታ አገሮች ሊያማቸው ይገባል። ርህርህና፤ ደግነት፤ አጽናኝነት ትምህርት ቤት የላቸ