ልጥፎች

ከጁን 13, 2021 ልጥፎች በማሳየት ላይ

በእልኸኝነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ አገር አጥተን እንደ ኩርድሾቹ … ? እናት ዓለም ገናናው ሥምሽ በክብርሽ፤ በሞገስሽ ልክ ይቀጥል ይሆን?

ምስል
    እንኳን ወደ ከበበቡሽ ብሎግ በሰላም መጡልኝ።   በእ ልኸኝነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ አገር አጥተን እንደ ኩርድሾቹ … ? ·       እናት ዓለም ገናናው ሥምሽ በክብርሽ፤ በሞገስሽ ልክ ይቀጥል ይሆን? ዕለተ አርብ ማዕዶተ - ኢትዮጵያ በከበቡሽ የቁራሽ እንጀራ ብራና በቢሆነኝ የተብራራ ብራ በሰብለ ህይወት አዝመራ ለራህብ የሚመራራ። „ዝም ብዬ የመከራን ቀን እጠብቃለሁ።“ (ትንቢተ ዕንባቆም ምዕራፍ 3 ቁጥር 17)   ·       ጠ ብታ! እንዴት አደራችሁ ቅን ቤተሰቦቼ? ልዕልት ኢትዮጵያስ እንዴት አለሽልኝ ናፍቆት ዓለሜ? ·       እ ፍታ ለአንድ አፍታ።   እልኸኝነት አቅም ሲኖርህ ቢያምርም ቢከፋም ሞክረው። አቅም በሌለህ ሁኔታ በባዶ እጅ እልኽኝነት ሽንፈትን ቢደርብ እንጂ አትራፊ አይሆንም። ለነገሩ እልህ አይደለም ለብሄራዊ ጉዳይ ለሦስት ጉልቻም አይሆንም። እልህ ከሦስት ጉልቻ ዝቅ ላለው የግል ማህበራዊ ግንኙነትም አይረዳም። ወጣት ሳይሆኑ የወጣት ባህሪን፤ ጎረምሳ ሳይሆኑ የጎረምሳን ባህሬ፤ ኮረዳ ሳይሆኑ የኮረዳን ባህሪ ሁነኝ ማለት የዕድሜ ጸጋ እና በረከትን ካለማገናዘብ የሚመነጭ ይመስለኛል። ይመስለኛል እኔ በጹሑፎቼ አዘውትራለሁኝ። ይሕ የሆነበት ምክንያት ጥናታዊ ተግባር ያልፈጸምኩበት ስለመሆኑ ለማጠዬቅ ነው። የሆነ ሆኖ የ60/የ70/የ80 ዓመቱ ፖለቲከኛም እልኸኛ ነው። ጎረምሳም ኮረዳም ልሁን ባይ ነው። ከልጆቹ፤ ከልጅ ልጆቹ እኩል። የሚገርመው እልኸኝነቱ ያበቀለ ቢኖረው መልካም በሆነ ነበር። የተካው እሳት የላሰ ወጣት ቢኖርም ይሁን እንበለው። ግን የለም። አንዳቸውም የላቸውም።   ምክንያቱም ተተኪ ማፍራት ፕሮጀክታቸው አይደለም። የሚፈሩትም ይኽነኑ ነው። ፕ/መራራ ጉዲና፤ ፕ/ በዬነ ጴ

Reyot - ርዕዮት፣ በራራ፣ የመካከለኛው ዘመን ታሪክና የፕሮፌሰር ጌታቸው ሀይሌ ውለታ፡፡ 06/11/21

ምስል

የጅጅጋው ዩንቨርሲቲ ረዳት ፕሮፊሶር ትንገርቱ ገ/ፃዲቅ የሚገርም ትንታኔ -እንዲሁም የአዲስ አበበ ወጣቶች የፖሊስ ...

ምስል

"በአዲስ አበባ ላይ ያንዣበበው አደጋ ኢትዮጵያን ሊያፈርሳት ይችላል" | ዶ/ር ሰማኸኝ ጋሹ

ምስል

Ethiopian Renaissance-የኢትዮጵያ ተሃድሶ

ምስል