ትእግስት ሲያልቅ እንዲህ ፍቅር ይሰደዳል። አማራ አምሯል!
„በሰዎችና፡ በመላእክት፡ ልሳን፡ ብናገር፡ ፍቅር፡ ግን፡ ከሌለኝ፡ እንደሚጮኽ፡ ናስ፡ ወይንም፡ እንደሚንሽዋሽ ው ፡ ጽናጽል፡ ሆኜአለሁ። ትንቢትም፡ ቢኖረኝ ፥ ምሥጢርን፡ ሁሉና፡ እውቀትን፡ ሁሉ፡ ባውቅ፡ ተራሮችንም፡ እስካፈልስ፡ ድረስ፡ እምነት፡ ሁሉ፡ ቢኖረኝ፡ ፍቅር፡ ግን፡ ከሌለኝ፡ ከንቱ፡ ነኝ። ድሆችንም፡ ልመግብ፡ ያለኝን፡ ሁሉ፡ ባካፍል፥ ሥጋዬንም፡ ለእሳት፡ መቃጠል፡ አሳልፌ፡ ብሰጥ፡ ፍቅር፡ ግን፡ ከሌለኝ፡ ምንም፡ አይጠቅመኝም።“ ( ዬሐዋርያው ዬቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ቆረንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፫ ቁጥር ከ፩ እስከ ፫ ) ሥርጉተ© ሥላሴ 23.12.2016 ( ዙሪክ – ሲዊዘርላንድ ) ማን ሲተኛ! መነሻ ጎንደር የአማራ ተጋድሎ ህሊና! የአማራ ተጋድሎ ብሌን ጎጃም! የአማራ ማንነት ተጋድሎ ሰብል! ገድለ የአማራ ተጋድ ሎ! የሐምሌ አቦዬ ገደል ዛሬን እንዲህ አሳመረው! 28.10.2018 የአማራ ተጋድሎ ነባቢት ባህርዳር! ዛሬ እንዲህ ...