ልጥፎች

ከኤፕሪል 27, 2021 ልጥፎች በማሳየት ላይ

ኢትዮጵያዊው ዕውቅት የህልውና አደጋ ላይ ነው።

ምስል
    ·        ዕውቀትም ስደት ላይ ነው፤ እዬነደደ። ·          ልሙጧ ኢትዮጵያም ታጭታለች …. ·        ኢትዮጵያዊው ዕውቅት የህልውና አደጋ ላይ ነው። ·        ኢትዮጵያን የበጃት ጥበብ ቃጦሎ ታዞበት እየጋዬ ነው … ዕለተ ማክሰኞ ማዕዶተ ይግቡ በከበቡሽ የቁራሽ እንጀራ ብራና በቢሆነኝ የተብራራ ብራ በሰብለ ህይወት አዝመራ ለራህብ የሚራራ።   „ዝም ብዬም የመከራን ቀን እጠብቃለሁ።“ (ትንቢተ ዕንባቆም ምዕራፍ 3 ቁጥር 17) ·        ኢ ትዮጵያዊው ዕወቀትም፤ ኢትዮጵያዊው ጥበብም ነዲድ ላይ ነው። ·        ኢትዮጵያ በጠላቷ እጅ ወድቃለች እና።     o    ዕ ውቀት የጀንበር ሥራ ነውን?     ዕውቀት ህሊናዊ አቅም ነው በእኔ ዕድምታ። ፍልስፍናም፤ ጥበብም፤ ሳይንስም ነው። ያ ህሊናዊ አቅም በተለያዬ ሁነት ሊገኝ ይችላል። o    ዕውቀት ዘርፈ ብዙም ስጦታ ነው። በአራት ከፍለን ልናዬው እንችላልን።   (1)       በ ትምህርት በሥልጠና የሚገኝ፤ ክህሎት እንደማለት … (2)       በ ልምድ በሥልጠናም ከሥልጠና ውጪም የሚገኝ የተመክሮ ክፍል ነው። (3)       ከፈ ጣሪ የሚገኝ የብልህነት ዘርፍ ነው። (4)       የተለዬ ጸጋ ጥበብ የምንለው ነው፤ ያደላቸው በገኃዱ ዓለም ተምረው ተመረቅው፤ በተማሩበት   የዕውቀት ዘርፍ ዕድል አግኝተው ሲሰሩበት የህልና ንድፉ ከተግባር ጋር ሲዋደድ፤ በተጨማሪም ፈጣሪ አምላክ ሳይማሩ ጥበብ እንደ ተሰጣቸውም በድርብነት ብልህነትም የጥበብ ጸጋው ሲኖራቸው እንኝህ ሙሉዑ የሆነ ሰብዕና ያላቸው ይሆናሉ። የፈጣሪ ስጦታ ምንም የቀለም ትምህርት ሳይገበዩ በተፈጥሯቸው ብልህ፤ አዋቂ ሆነው የሚፈጠሩ አሉ። ኢትዮጵያን ያበጃት

ኢትዮጵያዊ አይዛችሁ! ባለቤት የለውም። ስደት ላይ ነው።

ምስል
  ·        ኢ ትዮጵያዊ አይዛችሁ! ባለቤት የለውም። ስደት ላይ ነው። ዕለተ ማክሰኞ ማዕዶተ ይግቡ በከበቡሽ የቁራሽ እንጀራ ብራና በቢሆነኝ የተብራራ ብራ በሰብለ ህይወት አዝመራ ለራህብ የሚራራ። „የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፡፡ መጽናናትን ያገኛሉና፡፡ ” (የተራራው ስብከት ማቲወስ ምዕራፍ 5 ቁጥር 4)      ማዕዶተ ይግቡ ባለቤት የሌላቸው ሁለመናወች የሚዳሰስብት።   ·        ኢ ትዮጵያዊ አይዟችሁ በስደት ላይ! ባለቤትም የለውም። ·        ኢ ትዮጵያዊ ማጽናናትም ስደት ላይ ነው! ·        ኢ ትዮጵያ ከፍቷታል እምለውም ለዚህ ነው። እንደዚህ ዘመን አረማሞ የለም። ድሃ የሚጠላ፤ ድሃ የሚጸዬፍ፤ ደሃን ማዬት የማይሻ፤ ገድሎ እንኳን አይዟችሁ! ማለት የሚሳናነው፤ ሰቅሎ አይዟችሁ! የሚል ቃል ለማውጣት ስቅለት የሆነበት፤ በሚሊዮን አፈናቅሎ ውስጡ በሐሴት ዳንኪራ የሚቧርቅ ከእንደዚህ ያለ አረመኔ ጲላጦስ መሪ ኢትዮጵ እጅ መወደቋ ውስጥ አለመሆኑ ይገርመኛል። ዘመኑ ዘመነ ፍዳ መሆኑን የምታዩት ይህንን ጨለማ ሰብዕና አጅበው ምራን፤ ንዳን፤ እንደ ጋሬ ጎትተን የሚሉ ዕብን ሰብዕናዎች ናቸው። በዚህ የፍዳ ዘመን ወደ እንሰሳዊ ሰብዕና የተለወጠው ብዛት ወዘተረፍ ነው። ወደ እንሰሳ ስል ወደ ጫካው ማለቴ ነው እንጂ ውሾች፤ ፈረሶች እንደምን ታማኝ እንደሆኑ ጠፍቶኝ አይደለም። ·        አ ይዞህ! አይዞሽ! አይዟችሁ! 1.      አ ይዞህ! ፆታው ታብዕት ለሆነ ወገን የሚሰጥ የርህርህና ስጦታ ነው። 2.     አ ይዞሽ ፆታዋ አንስት ለሆነች ሴት የሚሰጥ የደግነት ሽልማት ነው። 3.     አ ይዟችሁ! አይዞን! ለሰው ልጅ በሙሉ የሚሰጥ የርህርህና ትህትናዊ ስጦታ ነው። ·        አ