ልጥፎች

ከፌብሩወሪ 16, 2023 ልጥፎች በማሳየት ላይ

ከሳጥናኤል በላይ እኔ ሳጥናኤል ልሁን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስተር ሄሮድስ አብይ አህመድ አሊን ሰብዕና በጨረፍታ

ምስል
  ከሳጥናኤል በላይ እኔ ሳጥናኤል ልሁን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስተር ሄሮድስ አብይ አህመድ አሊን ሰብዕና በጨረፍታ። "እግዚአብሄር ቤትን ካልሰራ ሠራተኞች በከንቱ ይደክማሉ እግዚአብሄር ከተማን ካልጠበቀ ጠባቂ በከንቱ ይተጋል።" መዝሙር ፻፶፮ (፻፳፯ ) ቁጥር ፩   ዛሬ በውል እንቅልፍ ይወስደኛል ብዬ አስቤ ነበር። ያው #ዕለተ #ሲቃ ነበር። ሌሊቱም መብራቴን ቦግ አድርጌ ስገላበጥ ነጋ። ዬተስፋ ትጉህ ስለሆንኩኝ አንተን ተስፋ ያድርግ ያ ዬዕንባ ዋናተኛ ህዝቤ አልኩኝ። ለአማካሪዬ ስለሆነው ነገር ሁሉ ጽፌላት ስለነበር "ሚዲያወች ስለምን ዝም አሉ" ብላ ጽፋልኝ ስለነበር እኩለ ሌሊት አልፎ ዬአልጀዚራን ሊንክ ላኩላት። ሲነጋ መልስ ጽፋልኝ እንደሆን ብዬ ሳይ "ዬአውሮፓወችን ሚዲያወች ማለቴ ነው ብላ የቱርክ እና የሶርያ ዬመሬት መራድ የዜናውን ጉልበት አነፃጽራ "የተረሳ ህዝብ ነው ብላ ፃፈችልኝ። " አወን ዬኢትዮጵያ ህዝብ ጨለማ ውስጥ ነው።መፍቻው ይከብዳል ብዬ መለስኩላት። ዛሬ ይህን እያወጣሁ እያወረድኩኝ ዘመን ስለሰጣቸው ዘመናይ የኢትዮጵያ መሪ እና መጪው ጊዜን አሰብኩት። ከቀደመው #በከፋ ሁኔታ ከበደኝ። ተቋማትን ውጠዋል። ያልተመቻቸውን በጥፊም በእርግጫም ብለው አምክነዋል። ሌላም ይነሳል ብለው አያስቡም። የቅድስት ተዋህዶ ነገር ለእሳቸው ዱብ ዕዳ ነበር። ሚስጢሩ ለተገለጠለት እትዮጵያን እንደገና ሠርታታለች። መንፈሷን ዬተዘረፈውን በረቂቅ አቅሟ አስመልሳለች። ይህ አደናብሯቸዋል። ፋከራቸው ድንፋታቸው የዓዋጅ፤ ዬመግለጫ፤ የጡንቻ ትርዒት ሲያሳዩን ሰንብተዋል። ዬሆነ ሆኖ ዘመናቸውን ሙሉ እንዴት እንደ ተሰናዱ? ሲፈርሱ እና ሲሰሩ የባጁት የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች እንደምን አሳልፈው ህዝባችን ለጭካኔ እንደሰጡት መዘንኩት

Massacre of Amhara IDPs by OLA in Anno town of Gobuseyo Woreda in East Wollega Zone

  Massacre of Amhara IDPs by OLA in Anno town of Gobuseyo Woreda in East Wollega Zone The Amhara Association of America (AAA) verified that on February 2nd, 2023, an attack by Oromo Liberation Army (OLA) militants left at least 41 Amhara IDPs and residents dead and an additional 12 injured in Anno town (Gobuseyo Woreda, East Wollega Zone, Oromia Region, Ethiopia). Executive Summary The Amhara Association of America (AAA) has undertaken a human rights investigation over a reported ethnic-based massacre of Amhara civilians on February 2nd, 2023, in Anno town (Gobuseyo Woreda, East Wollega Zone, Oromia Region, Ethiopia) by the Oromo Liberation Army (OLA). From interviews with several eyewitnesses, survivors, and victims’ families as well as examining photographs and videos, AAA has verified the attack by the OLA militants left at least 41 Amhara IDPs and residents of Anno town killed and an additional 12 suffering injuries ranging in severity between minor to serious. In addition, the mi

Security forces kill six, injure more than 15 people in Wolkite following protest against chronic lack of water

  ·     Security forces kill six, injure more than 15 people in Wolkite following protest against chronic lack of water By Biruk Alemu @Birukalemu21 Addis Abeba: Residents of Wolkite city, the administrative capital of the restive Gurage zone in Southern Nations, Nationalities and Peoples (SNNP) region, told Addis Standard that the number of people killed by security forces yesterday has reached six, while more than 15 were seriously injured when security forces opened fire on protesters who were demonstrating against lack of fresh water carrying empty jerry cans. Residents of the city have been suffering from chronic lack of water for years, and yesterday took to the streets to peacefully demonstrate carrying empty jerry cans to draw attention to the issue, according to Abubakar Kemal, a resident of the city. However, special forces of the SNNP region opened fire on a crowd of protestors, killing six and seriously wounding 15 he said, adding that the number of causalities ma

ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጎቡ ሰዮ ወረዳ አኖ ከተማ በሚኖሩ ተፈናቃዮች ላይ አሰቃቂ ግድያ መፈጸሙን አስታውቋል

  የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽኑ መንግሥት በተደጋጋሚ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ለሚፈጸምበት የኦሮሚያ ክልል ትኩረት እንዲሰጥም ጠይቋል በኦሮሚያ ክልል የዜጎች ደህንነት የከፋ ደረጃ ላይ መድረሱን ኢሰመኮ ገለጸ። • የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጎቡ ሰዮ ወረዳ አኖ ከተማ በሚኖሩ ተፈናቃዮች ላይ አሰቃቂ ግድያ መፈጸሙን አስታውቋል። • ኮሚሽኑ በጥር 25 ቀን 2015 ዓ.ም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ኢላማ በማድረግ በተፈጸመ ጥቃት በሰው ሕይወት፣ አካል እና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በምርመራዬ አረጋግጫለሁ ብሏል። • በተጠቀሰው ዕለት ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው የወታደር ልብስ የለበሱ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (በተለምዶ ኦነግ ሸኔ) መሆናቸው በነዋሪዎች የተገለጹ ታጣቂዎች በሦስት አቅጣጫ ወደ አኖ ከተማ ገብተው በሲቪል ሰዎች ላይ ግድያና የአካል ጉዳት፣ የንብረት ዘረፋ እና ውድመት አድርሰዋል ነው ያለው ኮሚሽኑ በመግለጫው። • በጥቃቱ ዋና ኢላማ የተደረጉት ከጎቡ ሰዮ ወረዳ የተለያዩ ቀበሌዎች ተፈናቅለው በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች የተጠለሉ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መሆናቸውንም ኢሰመኮ በምርመራው ማረጋገጡን ገልጿል። • በከተማዋ ውስጥ ከ2014 ዓ.ም. ጀምሮ በአካባቢው በተከሰቱ ግጭቶች ምክንያት ከ13 ቀበሌዎች ተፈናቅለው በአኖ ከተማ በመጠለያ ውስጥ እንዲሁም ከመጠለያውጭ ከተቀባይ ማኅበረሰብ ጋር ተቀላቅለው የሚኖሩ ከ10 ሺህ 800 በላይ ተፈናቃዮች እንደሚገኙም ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው። • በዚህ ከተማ በታጣቂዎቹ ጥቃት አንድ የክልል የሥራ ኃላፊ ከነሾፌሩ፣ የከተማ ፖሊስ እና የቀበሌ ሚሊሻ አባላትን ጨምሮ ቢያንስ 50 ሰዎች ተገድለዋል ተብሏል። • ከሟቾች መካከልም 42 ተጎጂዎች

ከእርቁ ደስታ ይልቅ የበቀሉ ቀጣይ ፋስ ይጠነክራል - ነገ። ፈንጠዝያው ለጨካኝ ሚዲያወች ይሁን።

  ከእርቁ ደስታ ይልቅ የበቀሉ ቀጣይ ፋስ ይጠነክራል - ነገ። ፈንጠዝያው ለጨካኝ ሚዲያወች ይሁን። ዬከበደን ነገር ማስተዳደርም አቅም ይጠይቃል - ደመመን ነውና። ዬከበደን ነገር #አክባጁን #አሞግሶ ማጠናቀቅም ምጥን ምራኝ ማለት ነው፦ህጋዊ ዕውቅና መስጠትም። የቅድስቷን የማይደፈር አልፋ ኦሜጋ አቅም መተርተር ነውና ዬአሳቻው ጠቅላይ ሚር አላማው። ጥንቃቄ። ወታደሮቿ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ከፎቶው ቀድመው መፈታት ነበረባቸው። የሁለት ዓመት ዬትግራይ እስራት ሙሉ ካቢኔ ትግራይ ሲገባ አይተናል። ብርኃን ሁን ሲሉ ብርኃን፤ ጨለማ ሁን ሲሉ ጨለማ???? የአባቶቻችን ውሳኔ፤ መግለጫን በጥንቃቄ ማዬት ይገባል። አፈፃፀሙን እምናውቀው ነገር ዬለም። ዬመጀመሪያው አዋጅ እና ዬአፈፃፀሙ መግለጫ በሚመለከት ማጥናት ይጠይቃል። መንፈሱን እኔ ሳዬው ማህበረ ምዕመኑ፤ ከእኛ ዕምነት ውጪ ያሉ ኢትዮጵውያን ወገኖቻችን፤ አህቲ እህት ቤተክርስትያናትን ጨምሮ አንድነታቸው ዬሰማይ ታምራትን እንዳያራርቅ፦ እንዲፈራቀቅ ዬተፈለገ ስለሆነ ያሰጋኛል። አንድነቱን ለመናድ አስተዋፆ እንዳይኖረው ስጋት አለኝ። ጲላጦስን፤ ሄሮድስን፤ ፈርዖንን፤ ናዚን፤ ሙሶሎኒን ብናስብ ኢትዮጵያ ያለችበትን መከራ ዬቀደምቶቹ ጭካኔ እና ዬአፈፃፀም ስልት ማመጣጠን ይቸግራል። በህይወትም እያሉ፤ ሲያልፋም ጠቅላይ ሚር አብይ አህመድ አሊን ማወቅ አይቻልም። ከሞቱ በኋላ አጥንታቸው ተመርምሮ ዬሚደረስበት ሁነት ካልኖረ። #ቬርሙዳ #ትርያንግል ናቸውና። ምን ለማለት ነው ይሄ? ተጽዕኖ ፈጣሪውን ሰማያዊ ዕውነት ለመሰንጠቅ ዬሙሉ ጊዜ ሥራቸው ይሆናል ዬኢትዮጵያ ቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ። ስለዚህ ጥንቃቄ እናድርግ። ልቅናዋን እና ልዕልናውን አቅም ማሳጣት ፕሮጀክታቸው መሆኑን አውቀን ሊሆኑ ዬሚገባቸውን ዕይታወች በትህትና መግለጽ። ግን