ልጥፎች

ከጁን 8, 2024 ልጥፎች በማሳየት ላይ

ሞገድ ጋዜጣ እና ሄሮድስ አብይ አህመድ?

  ሞገድ ጋዜጣ እና ሄሮድስ አብይ አህመድ? ( ዶር፣ ጠቅላይ ሚር፣ ፕሬዚዳንት፣ የጦር ኃይሎች አዛዥ።) ይህን ጭብጥ ለ7ኛ ጊዜ መፃፌ ነው። ሁልጊዜ ሞት አዲስ እንደ ሆነው ሁሉ የሄሮድስ ትራጀዲ አዲስ ለሚሆንባቸው። እነ አቶ ጣሂር፣ እነ አቶ ዬሱፍ በዕምነታቸው ስስ እጅግ ስስ ስለሆኑ የጎንደሩንትራጀዲ አጀንዳቸው አድርገውታል። የስልጤው ግን አጀንዳቸው አይሆንም። ሞገድ የሚባለው ልብ ወለድ ጋዜጣ ምን ያሳካል? ሞገድ ስኬቱ #ሽብር ነው። ሽብር ያደራጃል። ሲያደራጅ 2 ማሊዮን የአሜሪካ ዶላር ሊፈጅበት ይችላል።ሲያሳካ ግን 8 ሚሊዮን ዶላር ይሆናል። የአርቲስት ሃጫሉ ህልፈት እና ፕሮጀክቱን እዩት። ሙሉ ኦሮምያን፣ ሙሉ አዲስ አበባን ምን ያህል በአንድ የስጋት ጉርና እንደገፋው። ዛሬ የሚያነሳው የለም አርቲስቱን። አርቲስቱ የተገደለበት ምክንያት ወዘተረፈ ነው። እናም ተሳክቷል። ሞገድ አንድ ታዋቂ ሙዚዬም ያወድማል። ውድመቱ ከዜናው ጋር እኩል ይወጣል። በ2 ሚሊዮን በጀት የተጠናቀቀው ሽብር ጋዜጣው ሲሸጥ 8 ሚሊዮን ይሆናል። በዛ ላይዕውቅናው። አያችሁ አይደል ዘንድሩ በግራጫማ ጉዞ ከ100 ተፅዕኖ ፈጣሪወች አንዱ እንደሆኑ ሞገዳዊው የሽብር ካፒቴን። የሄሮድስ አብይ አህመድ የአመራር ዘመን እንዲህ ነው። አሁን የሚቀር ያለ አይምሰላችሁ። ሲነሪት፣ ዕውቅና ያለው፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሁሉም ተረኛ ነው። መታሰር ሽልማት ነው። ምነው እነ ቲም አንባቸው በታሰሩ። የሳቸው ፕሮጀክት ጥልቅ ነው። አስር አለቃ መሳፍንት። አማራ ነው። በምን ቀመር ከጄኒራል ሳህረ መኮነን ጋር በጠባቂነት ይመደባል። እሳቸው እስከዚህ በጥልቀት ነው የሚሄዱት። አማራ አንድ የተጋሩ ቀደምት ከፍተኛ መኮነን ያውም በርዕሰ መዲናዋ በአዲስ አበባ ገደለው። ትልቅ ግሎባል ዜና ነበር። የጎረቤት አገሮች ጦር እንላክልህ እስ

Qualifizierte Leiterschaft ist der abstrakte Heilige Geist.

ምስል
  • Qualifizierte Leiterschaft ist der abstrakte Heilige Geist. Wo fange ich an?    • Die Führung ist ein Beruf. • Die Führung ist ein Segen. • Die Führung ist auch ein himmlisches Geschenk. • Die Führung ist eine Begabung. • Die Führung ist Weisheit. Wo fange ich an? • Einführung. Heute möchte ich meine Gefühle zum Thema Führung zum Ausdruck bringen. Einfluss zu haben bedeutet nicht, ein Anführer zu sein. Man kann nur beeinflusst werden, indem man unbekleidet herumläuft. Ich denke besonders für das Management; Es reicht nicht aus, nur für Kunst oder irgendetwas anderes berühmt zu sein, um ein Land verantwortlich zu führen. Es ist meine Meinung. • Also, meiner Meinung nach … Eine Führung ist eine Weisheit. Eine Führung ist tief. Eine Führung ist Urteilsvermögen. Eine Führung ist ein Versagen des politischen Wissens. Eine Verwaltung ist Stabilität. Bei einer Verwaltung geht es nicht um Frustration. Eine Führung ist wie Mutterschaft zu sein. Die Führung bedeutet, eine Gen

#አብረን እንፈር።

  #አብረን እንፈር። ለካንስ ደካማ መንግሥት እንዲህም ይናፍቃል። እሱንም ነው ያጣነው እኮ። እንደዚህ ዓይነት ብትክ የሆነ በጭካኔ የተከዘነ ዘመን ኢትዮጵያ ገጥሟት አያውቅም። የሚከሱበትን ምክንያት እንኳን አያውቁትም። እሁድ ዕለት ያን ሁሉ ትርዒት አይታችሁ በህሊና ጭብጥ ስትመጡ ብትክ። እብቅ ነገር። ደጋግመው የኔታ ጎዳና ያዕቆብ የሚሉት ነገር ነበር "ቢያንስ ስህተቱን አስተካክላችሁ ተሳሳቱት።" አሁን አንድ ጊዜ በአማራ ክልል ሚዲያ ለዛውም ተቆራርጦ ከቀረበው ውጪ የት ቦታ፣ በምን አግባብ ጋዜጠኛ ተመስገን ደስአለኝ ዩቱብ፣ ቴሌቪዥን ላይ ቀርቦ ያውቃል? ልክ እንደ ንግሥት ኤልሳቤጥ ቃለምልልስ ደፍሮ አያውቅም። ብዕሩ ብቻ ነው እምትናገረው። ብዕሩ ብቻ ነው እምትሞግተው። ዓይን አፋርም ነው። ቁጥብ ነው። የሚፅፈው ለራሱ ለኦዳገዳ የሚጠቅም ነው። አቅም አልገናኝ አለ እንጂ። የሆነ ሆኖ አብረን እንፈር ስል እኛ ምን በወጣን ልትሉ ትችላላችሁ ይህን ያህል መታበይ በባዶ መስክ የመጣው እኛ በገፍ በሰጠነው አቅም ነው። እኔ ኦህዴድ፣ ደህዴን፣ ብአዴን የሚባሉ ድርጅቶች መፈጠራቸው ትዝ ብሎኝ አያውቅም ነበር። ያው ሱሴ ሱስ አድርጎ ኩም አደረገን እንጂ። ከሳሽ ሆነህ በማታውቀው ነገር ከሰህ መንጨባረቅ? ሎቱ ስብኃት። ዬጃራን ኦነግ መንገዴን እንዳይደናቀፍ ሰግቻለሁ የአባት ነው። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2022

ብልጠት

  ብልጠት ጥበብ ሳይሆን ማጭበርበር ነው።  ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2021

#መለስተኛ ጆኖሳይድ በኮሮጆ መሸቀጥ።

  #መለስተኛ ጆኖሳይድ በኮሮጆ መሸቀጥ። "ልብ ያለውሸብ።" ብልህ ሁን አማራ! ዕለተ ሰኞ ማዕዶተ ጠባቂ በከበቡሽ የቁራሽ እንጀራ ብራና በቢሆነኝ የተብራራ ብራ በሰብለ ህይወት አዝመራ ለራህብ የሚራራ። "ዝም ብዬ የመከራን ቀን እጠብቃለሁ።" (ትንቢተ ዕንባቆም ምዕራፍ ፫ ቁጥር ፲፯) አማራ ክልል የቅማንት፣ የአርጎባ፣ የከሚሴ፣ የኦሮሞ፣ የአገው የሚባሉ የዞን፣ የወረዳ ደረጃ ያላቸው የውክልና ጣቢያወች አሉ። ይህ በዬትኛውም ክልል የማይደፈር አመክንዮ ነው። ሌላው ቀርቶ እማከብራቸው አቶ ሙስጠፌ ኡመር ክልሉን ህብራዊ የፖለቲካ ተሳትፎ እንዲኖረው ለማድረግ የሚያስችል የፖለቲካ ዕድምታ ነበራቸው። በሸኜነው ሳምንት መጨረሻ ከዋልታ ቴሌቪዥን ከጋዜጠኛ አቶ ሥሜነህ ባይፈርስ ጋር በነበራቸው የሁለት ክፍል ቆይታ የፖለቲካው ውክልና ህብራዊነት ተስፋው ልሙጥነቱን ነግረውናል። ዕሳቤው በሳቸው ህሊና ብቻ እንደ ተሰነቀ አርድተውናል። መኖር ቢፈቀድም የፖለቲካ ውክልና ሰማይ ቤት ስለመሆኑ "መጫን" የሚል ስጋት እንዳለ ገልፀዋል። ሌላው ከሳቸው የገረመኝ የሚመሩበት የኦዳገዳ ፍልስፍናም "መደመር" ያልገባቸው መሆኑን ነው። የሚጨበጥ ነገር አላገኜሁበትም። ከገመትኩት በታች ነው የሆነብኝ ግንዛቤያቸው። ወደ ቀደመው ስመለስ የውክልና ጉዳይ ከዚህ ተነስታችሁ አብዛኛው አማራ የሚኖርባት አዲስ አበባ እና የአማራ ክልል ደግሞ ያሻው ሁሉ ይቀራመተዋል። ይህ ከግፍም በላይ ነው። የፖለቲካ ድል ድምፅ ነው። ሙሉ ኦሮምያ፣ ሙሉ አፋር፣ ሙሉ ሱማሌ፣ ሙሉ ሐረሬ፣ ሙሉ ሲዳማ፣ ሙሉ ደቡብ፣ ድሬ፣ ሙሉ ቤንሻንጉል ጉምዝ፣ ሙሉ ጋንቤላ ለምርጫ በተከለሉ ቦታወች ሁሉ ሰፊው አማራ ይኖራል ግንውክልና የለውም። ዕድሉ ካገኜ ገዳ 5 ዓመት አማራን ያጭዳል

ሱቅ

 ዕውነት የኮንፊውዝድ ሱቅ በደረቴ አይደለም። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2021

.

 ተስፋ ብርኃን ነው። በተቃጠለ አንፖል ውስጥ ግን ተስፋ አይፀነስም! ፔሬድ! ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2021

የተቃጠለ ካርቦን፣

 የተቃጠለ ካርቦን፣ የዛገ ብረት አገልግሎቱን የጨረሰ የተቃጠለ አንፖል አንድ ናቸው። ከአግልግሎት ውጪ ስለሆኑ። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2021

#የፊሽካ ሴሪሞኒ ለተቃጠለ አንፖል!

  # የፊሽካ ሴሪሞኒ ለተቃጠለ አንፖል! #የሙታን ሠፈር ውድድር ከኦዳገዳ ጋር። ዕለተ ሰኞ ማዕዶተ ጠባቂ በከበቡሽ የቁራሽ እንጀራ ብራና በቢሆነኝ የተብራራ ብራ በሰብለ ህይወት አዝመራ ለራህብ የሚራራ። #ዝም ብዬ የመከራን ቀን እጠብቃለሁ" (ትንቢተ ዕንባቆም ምዕራፍ ፫ ፲፯) #ማዕዶተ ሰኞ ጠባቂ ነው ሁሉም አጀንዳ፣ ሁሉም አመክንዮ የሚስተናገዱበት ዕልፍኝ። ። የፊሻካ የሽልማት ሥርዓት በኦዳገዳና በግርባው ብአዴን ማህል ያስፈልጋል። -100 በ100% በመሸምጠጥ እና በመላላጥ ትውናውን እያዬን ነውና። ዝልቦው ግርባው ብአዴን ሎሌነቱ ተመችቶት ጌቲውን ከፍ እና ዝቅ ብሎ ያስተናግዳል። የመቃብር ሥፍራ እና መቃብር "ዘመድ ከዘመዱ አህያ ካመዱ" ነውና። አብይዝም የመቃብር ሥፍራ ነው። ግርባው ብአዴንም አፍ ያለው መቃብር ነው። መቃብር በመቃብር ሲጣጣ እንጦርጦስ ይወለዳል። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2022 መቃብር ለናፈቀው ምርጫው ኦዳገዳ¡¡ ¡

በሌለ 07.06.021

  በሌለ አቅም የነበረን ዕድሜ ጠገብ ሁለመንን አክሳዩ ኦዳገዳ ድኽት ዳገት በዳጥ ነው። አወዳደቁም ልም ይሆናል። በታሪኩ ገዳኦዳ የቆረቆረው ከተማ የለውም። ከማውደም በስተቀር። ምድረ - በዳ። ሥርጉተ©ሥላሴ

በመቅረት ውስጥ

 በመቅረት ውስጥ ያለ መኖር በቀጠሮ ውስጥ የመከነ ቀብር ነው። ልሙጡ የገዳኦዳ ዘመንም እንዲሁ። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2021

አይዟችሁ የፈለሰበት 07.06.021

 አይዟችሁ የፈለሰበት የመቃብር ሥፍራው አብይዝም በምን አቅሙ ስለባንዳነት ስለ ባዕድነት ላንቃው እስኪወልቅ እንደሚዳጭር ይገርም ነው። ለነገሩ ወደ ሥነ ልቦና ኃኪም ወሳጅ የትዳር አጋር ሲጠፋ ምን ይሁን?

በጥቁር ጨለማ

 በጥቁር ጨለማ መፃፍ ይቻል ይሆን? የመቃብር ሥፍራው የአብይዝም የጉዞ መሥመርም ይኽው ነው። ፋሺዝም ይምራኝ ስትል ናዚዝምን መናፈቅ ነውና። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2921

የላንቃ ውሎ አዳር 07.06.2021

 መኖር ለተዘረፈ ህዝብ የዶክተር አብይ አህመድ አሊ የላንቃ ውሎ አዳር መሸከም ቋቅ ይለዋል። አይዋ አያልቅበትን ማዬት በራሱ በዬመድረኩ የመረገማችን ልክ ያመሳጥራል። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie

07.06.2021 የዕብለት ዳንኪራ

 የዕብለት ዳንኪራ በኦኬስተር አታሞውን በኦዳገዳ ቤተ - መንግሥት ሲደልቅ ዕብኖች ፌስታ ያደርጋሉ። ፍሪንባ እንዳይነጥፍም ያቃጭላሉ። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie

07.06.2021 መልካም ነገር የእግዚአብሔር ስጦታ ነው

 መልካም ነገር የእግዚአብሔር ስጦታ ነው። ይህን ስትተላለፍ ትወልቃለህ። መርዛማው የኢትዮጵያ ፖለቲካም ውልቅ የሆነው ከዚኽው ነው። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 07/06/2021

07. 05.2019 ፍልስፍና የበቀል ፍልስፍና ነው።

  ጤና ይስጥልኝ የፌስ ቡኬ ታዳሚወች እንዴት ናችሁ? የዴሞግራፊ ፍልስፍና የበቀል ፍልስፍና ነው። የዴሞግራፊ ፍልስፍናን ጸንሰህ ዴሞክራሲን ወደ ተግባር ለማሸጋገር መተለም ቀርቶ ቃሉን ለመናገር ሞራሉ የለህም። የዴሞግራፊ ፍልስፍና ለዴሞክራሲ አዋላጅ ነው ብሎ ማሰብ ሰማይ እና መሬት ተገናኝተው አንድ ይሆናሉ እንደማለት ይሆናል። መሸቢያ ጊዜ። ኑሩልኝ።

የሰው ልጅ መጀመሪያ ራሱን ማደራጀት አለበት።

 የሰው ልጅ መጀመሪያ ራሱን ማደራጀት አለበት። ከዛ #ሃሳቡ #የተደራጀ ሊሆን ይገባል። የተደራጀ ሰብዕና #ኤክሲሞ ይሁን #ሰሃራ በርኃ መኖርን አደራጅቶ መኖር ይችላል። ራሱን ያላደራጀ ሰብዕና ለማህበረሰቡ #ጠንቅ ነው። #ህውከትም ነው። ኢትዮጵያ ከገጠማት ፈተና አንዱ ይህ ይመስለኛል። እግዚአብሄር ይስጥልኝ። ቸር አስበን፤ ቸር ተመኝተን፤ ቸር እንደር። አሜን። ውቦቼ ደህና ሁኑልኝ። አሜን። ሥርጉ2024/06/07

እራስን ለማሸነፍ፦ እራስን #ማድመጥ ይገባል። አብሶ #ለመሪነት።

ምስል
  እራስን ለማሸነፍ፦ እራስን #ማድመጥ ይገባል። አብሶ #ለመሪነት ። "የቤትህ ቅናት በላኝ።"   አቨው #የጥሞና ፤ #የአርምሞ ጊዜ አላቸው። #ኢትዮጵያም #የአርምሞ እና #የተደሞ ውጤት ናት። ከእኛ የቀደሙት ይህ የስክነት ሂደት ምርጫቸው ነበር። ዛሬስ? #መጋለብ ነው። ጠቅላይ ሚር አብይ ሥልጣኑን ሲያገኙ ወዲያውኑ ነበር #የ100 ቀን ፕላን አውጥተው አህዱ ያሉት። እሳቸው ብቻ አይደሉም። ሌላውም እንዲሁ። ተፎካካሪ፦ ተቀናቃኝ፤ ተጠማኝ፤ ተቃዋሚውም እንዲሁ። ወደቀደመው ምልሰት ሲሆን የዶር አብይ ጥድፊያው አሜሪካን አውሮፓንም አካሏል። ውጤቱስ??? ጥናት ስላልሰራሁበት መዝኑት። ፐርሰንት በስማ በለው አይሰጥም። ያ ግምት እንጂ #ፋክት አይሆንም እና። የሆነ ሆኖ #ጥሞና ፤ #አንክሮ ፤ #ተደሞ #ስንቅ እና #ትጥቋ #መኖሯም ለሆነች አገረ ኢትዮጵያ ካለ ተፈጥሯዋ #ግልቢያ ተመገቢ ተብላ እንሆ በህውከት ትናጣለች። በእኔ ዕድሜ አርምሞ/ ጥሞና// ተደሞ የወሰደ መሪ ሰምቼ አላውቅም። ለዚህም ነው "ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል" የትውልዱም፤ የአደራም ጥሪት ሆኖ የሚታይ። ጠቅላይ ሚር አብይ አህመድ #ፓን #አረቢክ ስለሆኑም ጥሞና፤ አርምሞ፤ ተደሞ የፈጠራቸውን ቅርሶች፤ ጥሪቶች፤ ማስታወሻወች፤ መልዕክተኞች በመንቀል የሚችላቸው አልተገኘም። በነቀላው ውስጥ ቀደም ብሎ ለዛ ዕንቁ ጥሪት የፈሰሰው ፀሎት፤ ደዋ፤ ጉልበት፤ ዕውቀት ተመክሮ ጉዳያቸው አይደለም። ሲያፈርሱ፤ ሲነቅሉ፤ #ሲቀዱ ፦ ሲተረትሩ፦ ሲቦጫጭቁ የሚያማክሩት የለም። የሚያዋዩት የለም። በአንድ ሰው ያልተበጀት አገር፤ በአንድ ጀንበር ያልተሰራች አገር በአንድ #ኮበሌ ፈቃድ እንሆ ትታረሳለች። እርግማን ይመስለኛል። እሳቸውን የሚተቹ እጩ መሪወችም ተደሞ፤ አርምሞ ጥሞ