ልጥፎች

ከኖቬምበር 22, 2023 ልጥፎች በማሳየት ላይ

ቅዱስ ሲኖዶስ ስንቱን የቅድስና እረኝነቱን አግልሎ ሊዘልቀው ይሆን?

ምስል
      ቅዱስ ሲኖዶስ ስንቱን የቅድስና እረኝነቱን አግልሎ ሊዘልቀው ይሆን? "ከነገር፡ ሁሉ፡ አስቀድሞ፡ ሄኖክ፡ ተሠወረ። ከሰውም፡ ልጆች፡ በተሠወረበት፡ ቦታ፡ ሳለ፡ የሚያውቀው፡ አልነበረም፡ ይሙት፡ ይዳንም፡ የሚያውቅ፡ የለም። ሥራው፡ ሁሉ፡ በተሠወረበት፡ ወራት፡ በቅዳሴያቸው፡ ከሚተጉ፡ መላዕክት ጋርና፤ ከቅዱሳን ጋር ነበር። (መጽሐፈ ሄኖክ ምዕራፍ ፬ ቁ ከ፩ - ፫) የፀጋ // የበረከት /// የምርቃት /// የቅብዓ // የትንግርት// የትንቢት// የመሰጠት// የምኞት // የራዕይ// የቅዱሳን// የደናግል፤ የሰማዕታት፦ ባዕት ፍልስፍናዊት ኢትዮጵያ የእኛ! ቅድስ ሲኖዶስ ዬቅዱስ ላሊበላን ብጽዕና፤ ልዕልና ሞገሥ እና ግርማ አግልሏል። ቅዱስ ሲኖዶስ የቅኔው ደብረ ኤልያስ ገዳምን ሰማዕትነት አግልሏል። ቅዱስ ሲኖዶስ የቅዱስ ደብረ ማርቆስን #ካስማነት አግልሏል። እንዲህ በሁለገብ ሸፍት ቅድስናው ሲስተጓጎል??? ዝምታ??? ቅዱስ ሲኖዶስ እያንዳንዱ በዕት የሊቀ - ሊቃውንት መፈጠሪያ የሆኑትን መላ የአማራ ክልል ገጠራም ቅዱስ ባድማወችን አግልሏል። ቅዱስ ሲኖዶስ የሻሸመኔን ሰማዕታት ገድል እና ታምራትን አግልሏል። ከዕጬጌው ጀምሮ ብፁዓኑ እዛው ሄደው ጉባኤ ሊያካሂዱ ይገባ ነበር። ግን በነበር ተከዘነ። ይህ ማለት ቅዱስ ሲኖዶስ አስተዳደራዊ ተግባሩን እንጂ የዶግማውን መተግበሪያ ቋቱን በሚመለከት ዝሏል። ለዚህም ነው ብፁዓንወቅዱሳን አባቶቻችን ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የሚገናኙበትን መሰላል መዘርጋት ግድ የሚላቻው። የወሉ ወይንም የጋራው ሱባኤ ሳይሆን ለእኔ ከሊቅ እስከ ደቂቅ አቨው ብፁዓን ሊቀ ጳጳሳት ገዳምን በሱባኤ የሚያገኙበት ትልም ሊኖራቸው እንደሚገባ ይሰማኛል። የተከበሩ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ የንስኃ አባት ሊሆኑ አይችሉም! ፈጽሞ! ግን ኃይማኖትስ አ