ልጥፎች

ሥምየለሽ (የወግ ገበታ)

ምስል

የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መከራ እንደ አመሉ አገረሸ። (#MinilikSalsawi እንደዘገበው)

ምስል

LAUREATE TSEGAYE GEBREMEDHIN POEM COLLECTION.wmv

ምስል

መቼ ልምጣ እና ልይሽ? (የወግ ገበታ)

ምስል

እንኩሮ (የወግ ገበታ)

ምስል

እንኩሮ (የወግ ገበታ)

ምስል
  እንኳን ደህና መጡልኝ   እንኩሮ። ። „እኔም ተመለስሁ ከፀሐይ በታች የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አዬሁ   እነሆም የተገፉት ሰዎች እንባ ነበር የሚያጽናናቸውም አልነበረም፤ በሚገፏቸው እጅ ሃይል ነበር፣ እነርሱን ግን የሚያጽናናቸው አልነበረም።“ መጽሐፈ መክብብ ፬ ቁጥር ፩ ከሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 21.05.2019 ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ። ·        እ ፍታ። እንዴት ናችሁ ቅኖቹ የአገሬ ልጆች? ሰሞኑን ወጀቡ፣ ብርዱ፣ መከፋቱ ሁሉም ተዳምረው ቪንቲን ጨገግ አድርጓታል። አላዛሯ ኢትዮጵያስ? የዕለቱ እርሴ እንኩሮ ይላል። እርስ ሰጥቼ መጻፍ አይሆንልኝም። እንደ እርእስ መስጠት አድካሚ ሥራ የለብኝም። ጹሑፍ ከጨርስኩኝ በኋዋላ ነበር እርእስ የምሰጠው። ዛሬ ግን አደላድዬ ለ እሱ ዘውድ ከደፋሁ በኋዋላ ነው አህዱ ያልኩት፤ ይሳካልኝ ይሆን? አይታወቅም እንፈታተን … አንላቀቅም ዛሬ … አልኳችሁ ድሮ ድሮ ታላቅ እህቴ ነበር የምትሰጥልኝ አገር ቤት እያለሁኝ። አሁን ግን ብቻ መጋፈጥ ነው። ፈተና! እኛ አ ነኮ ር ነው ወይንስ እሱ አነኮ ረ ን ወይንም እኛ እና እሱ ተዳብለን ተነኳኰርን? ወይንም እንደ ዘመኑ ቋንቋ እንደ ጠ/ሚር አብይ አህመድ ሥናዊ አገላለጽ „ተደምረን አነኮርነው“ ወይንስ እንደ ቀደመው እንደ አቶ ልደቱ አያሌው ስሪት በሦስተኛ መንገድ ተነኳኰርን ይሆን? አይታወቅም። ብቻ መንገዳችን ጠፍቶብን ያለው በአነኳኰራችን ላይ በደረሰው የምህንድስና የሰልት አፈጣጠም አደጋ ይመስለኛል። ሽሚያ ላይ መሆናችን ደግሞ ነው የሚገርመው። ስለምን ወደ ቅንጅት ተመለስን ይባላል? ያን ድል እንደግመዋለን የሚሉ ነፍሶች እስካሉ ድረስ ግድ ያላል ምልሰት ማድረግ … ደግሞ ታሪክ ነው የትውልድ

ለአላዛሯ ኢትዮጵያ ችግር መፍትሄው ግልጽነት ነው። ( የወግ ገበታ 17.05.2019)

ምስል

ለአላዛሯ ኢትዮጵያ መከራ መፍትሄው ግልጽነት ነው።

ምስል
ለአላዛሯ ኢትዮጵያ መከራ መፍትሄው ግልጽነት ነው። „የሰው ልብ መንገድን ያዘጋጃል እግዚአብሄር ግን አካሄዱን ያቃናለታል።“ ምሳሌ ፲፮ ቁጥር ፱ ከሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 16.05.2019 ከእመ ዝምታ ሲወዘርላንድ ·        እፍታ። የትህትና ሙሉ ወርድ እና የአክብሮት ጃኖን የተጎናጸፈ ሰላምታዬ ይድራሳችሁ ቅኖቹ የአገሬ የኢትዮጵያ ልጆች? ደህና ናችሁ ወይ? እኔ አምላኬ ክብሩ ይስፋ ደህና ነኝ። ዛሬ ስለ ግልጽነት የሚሰማኝን መግለጽ ፈለግሁኝ። ስለ ግልጽነት ፍልስፍና አይደለም። ስለ ግልጽነት የምህንድስና ዝበት እና ክስረቱን ነው። ግድ ነው ዛሬ ስለ ግልጽነት ማንሳት። ምክንያቱም መከራው፤ ፍዳው የድምጽ አልባዎቹ የኢትዮጵያ እናቶች ዕንባን ቀጣይነት አሁንም እዬታወጀ ስለሆነ። እራሱ አሁንም መንፈሳችን ብክነት ላይ ነው። ሊሰከን አልተቻለውም። አንዱን አለፍነው ስንል ሌላው እዬተተካ … ይደቁሰናል። በድምጽ   https://www.youtube.com/watch?v=n_ffYPTo0VE&feature=youtu.be ለአላዛሯ ኢትዮጵያ ችግር መፍትሄው ግልጽነት ነው። ( የወግ ገበታ 17.05.2019) ·        ውስጤ። በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ በእኔ ዕድሜ ያለውን ማለትም የፖለቲካ ተሳትፎ ማድረግ ከጀመርኩበት ጊዜ እስካሁን ያለውን ውስጡን ስጎረጎረው ችግሩ የግልጽነት ጉዳይ ነው ብዬ አመንኩኝ። ሴራም፤ ሸርም፤ ተንኮልም የግልጽ አለመሆን ጥገኞች ናቸው። ግንዱ ግን ፖለቲካው የሚማገርበት ስውር ፍላጎት ነው። ዋናው የትውልዱ ብክነት መሰረታዊ ችግር የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሊሂቃን የአካሄድ ግልጽነት ከሚባለው ተፈጥሮ ጋር የተላለፉ ስለሆኑ