ልጥፎች

ኢትዮጵያዊነት አያረጅም! ስለዚህም እድሳት አያስፈልገውም።

ምስል
 እንኳን ደህና መጡልኝ።  „ዕውቀትን ለማን ያስተምረዋል?  ወይስ ወሬ ማስተዋልን ለማን ይሰጣል?  ወይስ ጡት ለጣሉ ነውን? ትእዛዝ በትእዛዝ ሥርዓት በሥርዓት ሥርዓት በሥርዓት፤ ጥቂት በዚህ ጥቂት በዚያ“ ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፰ ቁጥር ፱ -፲ ከሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie ከእማ - ሲዊዘርላንድ 11.01.2019 "ኢትዮጵያዊነት መታደስ አለበት ኢትዮጵያዊነት እንደገና መሠራት አለበት አዲሲቷ ኢትዮጵያን እንግነባ" የሚሉ ድምጽች ይሰማሉ። መልካም ነው። ከሆነ። ይህ ማለት ኢትዮጵያዊነትን መጠገን በሚለው በአዎንታዊነት የሚታይ ሲሆን በሌላው ዕድምታ ግን አሉታዊ ነው። መታደስ፤ በአውነታዊነት መገንባት ያለበት የእኛው አንጎል ነው።  አሉታዊነቱን እንዲህ ልግለጠው … ኢትዮጵያዊነት በእኔ ውስጥ ያለው አርጅቶ አያውቅምና። መወደሱም ራሱ ውስጤም ኑሮዬም ይገልጠዋል። ምን አልባት ኢትዮጵያዊነትን እንደ አንጡራ ጠላት ለሚዩት ኢትዮጵያዊነት ሳይሆን ራሳቸው መታደስ ይኖርባቸዋል። ከማዕቀፉ በወጡ ቁጥር እዬሾለኩ ስለሚቀሩ።  ኢትዮጵያዊነት የሚያረጀው አስረጅተውት የኖሩት የብልጠት ፖለቲካ ፍልስፍናቸው ያደረጉ የንፋስ ተጠዋሪ ፖለቲከኞች ናቸው። ወጀቡ በለጋው ቁጥር ኤን ላለማስከፋት ኢትዮጵያዊነት በስርዙ መደራደሪያ አድርጎ በማቅረብ፤ ቢን ለማፍነሽነሽ ደግሞ ኢትዮጵያዊነት እንዲህ በዚህ እንዲያ በዚያ በማለት አደናግሬን በመከተል። ኢትዮጵያዊነት አያረጅም፤ አይሞትም፤ አይሰበረም፤  አይቀበረም። ኢትዮጵያዊነት ከዚህ ቀደም እንደምለው እሸት ነው። እያሸ ተ እያፈራ እዬሰበለ የሚሄድ የገነት ፍሬ ነው። ስለሆነም እንደ አሮጌ ቤት ወይንም ህንፃ እድሳት አያስፈልገውም። መታ

የሰቲቱ የምላስ ጅራፍ በገንድውሃ - በኮኪት በባሩድ ተወራረደ!

ምስል
     እንኳን ደህና መጡልኝ።  የሰቲቱ የምላስ ጅራፍ በገንድውሃ - በኮኪት በባሩድ ተወራረደ! „በሰው አፍ እፍ የማትባል እሳት ትበላዋለች፤ በድንኳኗ ውስጥ የቀረው ይጨንቅብታል።“ መጽሐፈ እዮብ ምዕራፍ ፳ ቁጥር ፳፯ ከሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 10.01.2019 ከእመ - ሲዊዘርላድ አይሻ መሃመድ                                                   ውዶቼ እንዴት ናችሁ?  ደህና ናችሁ ወይ? ትናንት አንድ ዜና ማምሻ ላይ ሰማሁኝ። እያዘንኩኝ አዳመጥኩት። እንዲዚህ ነገር ሲገጥመኝ ቡቡው አንጀቴ እስኪለምደው ድረስ መታገስ እና ተደሞ ያስፈልገኛል። ሽሬ ዛለ አንበሳ ሰቲት ላይ ቁልምጫ፤ ገንደውሃ እና ኮኪት ደም የለመደበት የበቀል ደሙን ጠጥቶታል። የባህርዳሩ የአንባ ጊዮርጊሱ የህውሃት ጭፍጨፋ ዳግሚያ ትንሳኤውን አሳይቶናል። ·        ተ ባደጉ መከራ በአማራ ላይ ዶፉን አወረደ። የሰቲቱ ቁንጫን በዛ ተወራረደ። ምን አለ ጥቃት የሚወጣ ሠራዊት አላቸው እነ ተጋሩ። " እነሱን ከሚከፋቸው እኛን ይክፋን" ያሉት ጄ/ ብርሃኑ ጁላ ለትግራይ ፍቅርን ቀልበው ለጎንደር ደግሞ ባርዱን አጠጥተውታል። ይህ ተባደጋዊ ጉዞው የሚጠበቅ ቢሆንም እንዲህ በተመሳሳይ ቀን ግን ፈጦ ልዩነቱ ይመጣል ብዬ አላስብም ነበር።   አንድ መንግሥት ብቻ ነው ያለን ስለሚባል … ቢሆንማ በአንድ አገር ሁለት ዜግነት አይኖርም ነበር። ለአንዱ ማር ለሌላው ሬትት፤ ለአንዱ ሳቅ ለሌላው ሰኔል እና ቹቻ ... እኔማ የመቀሌው፤ የጉለሌለው፤ የ4ኪሎው ሌላም  አረተኛ ዌብ ላይ ያለ ተስፈኛም ጭራ ያለ ይመስለኛል ...  የኢትዮጵያ ሠራዊት ህውሃትን ከሚከፋው አማራ

ከቶ ዶር አሚን አማን ጤ/ ጥበቃ ሚር አድርጎ ማሾም ይሆን "ሌብነቱ?"

ምስል
የት ላይ ነው ያለው „ሌብነቱ“? ምንስ ላይ ነው ያለው „ሌብነቱ“? „ከቁጣው ጢስ ወጣ ከፊቱም የሚባላ እሳት ነደደ:  መዝሙረ ዳዊት ፲፯ ቁጥር ፰ ከሥርጉተ©ሥላሴ Seregute©Selassie 09.01.2019 ከእመ ዝምታ ከሲዊዝ   የጠ/ሚር አብይ አህመድ ሆነ የዶር ገዱ አንዳርጋቸው  መንፈስ ለዚህ ስላበቃ መሰለኝ " ሌባ " ያሰኛቸው                                  ስለምን ይሆን  በዚህ ቀን ብአዴን ለሰጠው                                      የተንጠራራ ያልተገባም ውክልና                                                ሌባ ያልተባለበት? አሳቸውን የፌድራሉ የጤና ጥበቃ ሚነስተር ለማድረግ ነው  20ሺህ አማራ የታሰረበት? የተንኮላሸበት፤ ጥፍሩ የወለቀበትን ቤቱ ይቁጠረው ያ ተጋድሎ በምን ያህል እጅ ትሩፋት የፖለቲካ ዕውቅናው? https://www.youtube.com/watch?v=fy-VHDJvrpk አስገራሚ : የሁመራ ወጣቶች አብይንና ገዱን ሲሳደቡ የሚያሳይ ቪዲዮ | Amazing : Humera youth insult Dr Abey and Gedu ·        ህሊናን …  የዶር ገዱ አንዳርጋቸው እና የዶር አብይ አህመድ „ ሌባነት “ ይሄ ሳይሆን አይቀርም ዶር አሚን አማንን የጤና ጥበቃ ሚ/ር አድርጎ መሾም። የአማራ ታገድሎም የሚስጢር እርገት።   ጎንደር ከተማ ብቻ ከ20 እስከ 30 ሺህ የሚገመት ተጋሩ ይኖራል በሰላም በጤና ዘምኖ። ይህን የምፈልገው እዬታገሁበት ያለ ቢሆን ነገር ግን አዙሮ ማዬት የግድ ይሆናል። ህውሃት ያደራጃቸው ናቸው ያን ያደረጉት ... እና ሲከር ይበጠ