ልጥፎች

Abiy Ahmed’s Vengeful Actions towards Amhara: Biting the Hand that Feeds Him By Henok Abebe Human Rights Advocate

ምስል
  April 17, 2023   Updated:  2 hours ago ·    Abiy Ahmed’s Vengeful Actions towards Amhara: Biting the Hand that Feeds Him April 17, 2023 By   Henok Abebe Human Rights Advocate ·        Introduction  In his book entitled “War and Conflict in Africa”, Paul Williams points out that African leaders tend to instrumentalize disorder and use violence to assert authority as a survival strategy whenever they feel their legitimacy is challenged. Abiy Ahmed’s leadership in Ethiopia is no different from the well-worn path of African despots who govern impoverished societies from the comfort of opulent palaces bulwarked by merciless soldiers from their own citizens. When he felt that Tigray Peopel’s Liberation Front(TPLF) has challenged his authority and questioned his legitimacy and even ability to lead Ethiopia, he completely forgot the fact that he said he is “his brothers’ keeper and his sisters’ protector” on the international stage in Norway when he received the undeserved

መደራጀት ሊፈራ አይገባውም።

ምስል
  ይህ ግርባው ብአዴን ዬወጣቱን መንፈስ ሲያደነዝዝ በነበረበት በ2011 ዬጻፍኩት ነው። መደራጀት ሊፈራ አይገባውም።   • እፍታ። መደራጀት ኃይል ነው። መደራጀት አቅም ነው። መደራጀት ስንዱነት ነው። መደራጀት ፍቅር ነው። መደራጀት አብነት ነው። መደራጀት የታማኝነት ማስፈጸሚያ ነው። መደራጀት የህሊና መቅኖ ነው። መደራጀት ዓላማና ግብ ያለው ሰብዕና ማለት ነው።መደራጀት የአብሮነትም አንባ ነው። መደራጀት የሥን - ልቦና ቅዬሳ ተቋም ነው ለአዎንታዊ ከተጠቀምንበት። ይህችን ለመግቢያ ከከሽንኳት በኋላ እምጠቅሰው በመደራጀት ዙሪያ ያሉ ጥቂት ነገሮችን ነው። በጽንሰ ሃሳቡ ዙሪያ ሌላ ጊዜ ብመለስበትም ትንሽ የአማራ ወጣቶች በገጠማው አንኳር ችግር የምለው ይኖረኛል። • ወግ። የአማራ ወጣቶች እዬተደራጁ ነው። ማህበራቸው ነፃ እና ገለልተኛ ነው። ማህበራቸው ዓላማ እና ግብ አለው። ዓለማ እና ግብ ደግሞ የአንድ ድርጅት መሰረታዊ ጉዳይ ነው። የአማራ ወጣቶች መደራጀት የአዳማን ሥርዕዎ መንግሥት አላስደሰተም። ስለሆነም እውቅና እንዲነፈገው ተደርጓል። ከሰኔ 15 በፊት በነበረው ሰንበት የደብረታቦር ወጣቶች ኢንጂነር ይልቃልን ጌትነትን ጋብዘው ነበር ነገር ግን ታግደዋል። ይህ መቼም እኔ እብደት ነው የምለው። ሰው ያበደ ዕለት ጋብቻን ያግዳል። ልክ እንደ ባቢሎን ግንብ ቀያሹ እንደ አቶ በቀለ ገርባ ማለት ነው። ነፍሳቸውን ይማረውና ዶር አንባቸው መኮነን በመሩት ጉባኤ ደብረታቦር ላይ የወጣቶች ጉባኤ ነበር። አቶ ዮኋንስ ቧያለውም ተገኘተው ነበር። ሁለተኛ የወጣት ድርጅት አስፈላጊ አለመሆኑ በአጽህኖት ሲገልጹ ሰምቻለሁኝ። በፖለቲካ በሳል ከሆኑ አንድ የፖለቲካ ሊሂቅ የማልጠብቀው ገለጻ ነበር። በተፎካካሪያቸው በአብን ላይም የነበራቸው ምልከታ ጤናማ አልነበረም። ፖለቲካ በድንበር የተከለ

ድምጽ አልባዋ የአማራ እናት ዓመት ይዞ እስከ አመት የልጅ ማገዶ ታቀርባለች።

• ድምጽ አልባዋ የአማራ እናት ዓመት ይዞ እስከ አመት የልጅ ማገዶ ታቀርባለች። • ይህም ዬግብሩ ልክ ነው። ሁሉም ብሎጌ ላይ አለ በወቅቱ ለአምንስቲ፥ ለተመድ ሰባዕዊ መብት አስከባሪ ኃይል ተልኳል። በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ታስረው የሚገኙ ሰዎች ዝርዝር! 1 በሪሁን አዳነ 2 ጌታቸው አምባቸው 3 ምሥጋና ጌታቸው 4 ማስተዋል አረጋ 5 ታመነ ክንዱ 6 አለምነህ ሙሉ 7 ውዱ ሲሳይ 8 ሻለቃ አያሌው ዓሊ 9 ፈለቀ ሀብቱ 10 በለጠ ካሣ 11 ክርስቲያን ታደለ 12 የሺዋስ አሞኘ 13 አንተነህ ስለሺ 14 ፋንታሁን ሞላ 15 ሲያምር ጌቴ 16 ዮናስ አሰፋ 17 አማረ ካሴ 18 ንጉሥ ይልቃል 19 ሺገዛ ሙሉጌታ 20 ሞላልኝ መለሰ 21 ፍስሃ ገነቱ 22 በዕውቀቱ አግደው 23 ጓዴ ደረጃው 24 ቤዛ በኃይሉ 25 ዮሴፍ ገበየሁ 26 አለነ ጥላሁን 27 ዮናስ ወንድአጥር 28 በዕውቀቱ በላቸው 29 ይበልጣል ፈረደ 30 እንየው ህብስቱ 31 ሻምበል ጋሻው ምሕረት 32 ፶ አለቃ ጀማል ሀሰን 33 ፶ አለቃ ግዛቸው ሞላ 34 ፶ አለቃ ሞላልኝ ዘለቀ 35 ዮሐንስ ካሣው 36 ብሩክ መኮንን 37 ቢንያም አንማው 38 ደጀኔ ሸዋረጋ 39 አበበ እሸቱ 40 ፶ አለቃ አይተነው ታረቀኝ 41 ካሣ ዘገየ 42 ስጦታው ካሣሁን 43 ሻምበል ታደሰ ወ/ገብርኤል 44 አባትነህ ሰውነት 45 ፲ አለቃ ዓለሙ ሙሌ 46 ፲ አለቃ ጌታሁን ፍቅሬ 47 ፲ አለቃ ይማም መሐመድ 48 እንዳለ ካሣ 49 ኮንስታብል ዓባይ አዲስ 50 ፶ አለቃ አምባዬ ገላዬ 51 ቦጋለ ጌታሁን 52 ዋና ሳጅን ሞገስ ደጀኔ 53 ሳጅን ገረመው ሙሉነህ 54 ሲሳይ አልታሰብ 55 አየለ አስማረ 56 አስጠራው ከበደ 57 ስንታየሁ ቸኮል 58 መርከቡ ኃይሌ 59 በኃይሉ ማሞ 60 ምንውየለት ባወቀ 61 ሮዛ ሰለሞን 62 ታከለ በቀለ 63 ኅሩይ ባየ 64 ዳኛቸው

የልዩ ኃይሎችን ትጥቅ መፍታት ውሳኔን በሚመለከት!

#በሙሉ ልቤ የማምነው ወጣት ዕይታ። እጅግ እምሳሳለት ወጣት ነው። Stolz. የገባው ብቸኛ ወጣት ነው። ተፎካካሪ፤ ተዋህጅ አካሄጅ፤ ተቃዋሚ ሁሉም እሱ የሚያነሳውን ሃቅ አይደፍሩትም። በትክክል በእኔ ሴል ውስጥ የታተመውን ዬታገልኩለትንም ቁልጭ አድርጎ ይገልፃል። ለማተቡም ቀናዕይ ነው። ከዘሃበሻ ፔጅ ያገኜሁት። "Yosef Ketema Hordofaa Lomi የልዩ ኃይሎችን ትጥቅ መፍታት ውሳኔን በሚመለከት! ጉዳዩን ከሚደግፉ ወገኖች ውስጥ ነበርኩ! ነበርኩ ማለት አሁን አይደለሁም ማለት ነው፡፡ ለምንʔ ?????????????????????????????? 1ኛ ብልጽግና እንደ ስብስብ ሕዝብን በእኩል የማያይ፣ በብሔርና በሃይማኖትም በተለይ የኦርቶዶክስና የአማራን ጥፋት የሚሻ መሆኑን በግልጽ እያሳየ በመምጣቱ ነው፡፡ ይሄንንም ባለፉት አምስት አመታት አንድም እልቂታቸውን ባለማስቆም፣ እራሱም ደግሞ የሚገድልና የሚረሽን ሆኖ አሁን ደርሷል፡፡ 2ኛ ኢትዮጵያውያንን በሃይኖትና በዘር ለይተው የሚጨፈጭፉ የሚያፈናቅሉ ኃይሎች ትጥቅ አልፈቱም፣ የበለጠ እየተጠናከሩ ነው፡፡ 3ኛ እራሱ መንግሥት ከየአካባቢው፣ በተለይም በአዲስ አበባ ዙርያ የዘር ማጥፊያ ከተማ መሥርቶ የኢትዮጵያን ብዝኃነት እያጠፋ /በሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንም ጉዳዩ ዘርን መሠረት ያደረገ መሆኑ መረጋገጠኑን ልብ ይልዋል/፣ መቶ ሺህዎችን እያፈናቀለ የዘር ማጥፋት ፕሮጀክቱን በይፋ እየተገበረ ነው፡፡ 4ኛ አማራ የተባለውን ክልል በተለየ መልኩ ለማጥፋት እንደሚፈልጉ የብልጽግና ፖለቲካ ልሂቃን፣ በተለያየ ፓርቲ ስም ያሉ ግለሰቦች፣ በኦሮሞ ስም የሚነግዱ በዘር ማጥፋት ፍላጎት የተሳከሩ አክቲቪስቶች ወዘተ. እየዛቱና ያንኑ በተግባር እያሳዩ በመሆኑ፣ 5ኛ መከላከያውን በጄኔራል ኢታማዦር ሹምነት የሚመሩት ሰውዬ ተtረኝነትን የሚ

መንፈስን ሳያሻቅሉ መሰረታዊ ትግልን ይጠይቃል።

ምስል
  መንፈስን ሳያሻቅሉ መሰረታዊ ትግልን ይጠይቃል።      መለያ ኮዱ አማራነት የሆነ ዬ10 ሺህ የጅምላ እስር በአዲስ አበባ። ከ10 ሺህ ያላነሱ የአማራ ተወላጆች በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ ባሉ ከተሞች ታፍነዋል፤ ታግተዋል። እስር ቤቶች በሙሉ ሞልተዋል። የወጣቶች፤ የበጎ አድራጎት ድርጅት፤ የሚዲያ መሪወች፤ ሙሁራን፤ ሊሂቃን በሙሉ ታፍነዋል። ዬዜናው ጭብጥ ዬአንከር ሚዲያ ነው። ይህ እንግዲህ ወያኔ ይወገድ እንጂ ትርፋ ገብስ ነው ሲሉ ለነበሩ ዘመን አመጣሽ ፖለቲከኞች ምን ሊሉት እንደሚችሉ አድራሻ ቢስ ዕሳቤውን በመና ያወራርደዋል። በሌላ በኩል አዲስ አበባ ላይ አቅሙን አጠናክሮ ለፖለቲካ ሥልጣን ያልበቃው ዬአማራ ብቸኛ ዬፖለቲካ ድርጅት አብን ፀፀቱ ዕለታዊ ስንቅ እንደሚሆነው አስባለሁ። አማራን እታደጋለሁ ብሎ ዬተነሳ ድርጅት በደብዳቤው መጨረሻ አዲስ አበባ ሽዋ ዬሚለው ህልምነትን አወራርዷል። ይህን በበላይነት የመሩ ያስተዳደሩ ለስውር ፍላጎታቸው አቅም ዬሆኑ የዲሲ ስውር ድርጅትም ተልዕኳቸውን አሳክተዋል። ለፖለቲካ ስልጣን አልታገልኩም ያለው ቲም ገዱም በፎርፌ አጨብጭቦ መራራ ስንብት አድርጓል። በዚህ ማህል አማራ መሃል ላይ ብቻውን ሰርክ በመገበር ላይ ይገኛል። ዘመነ ሄሮድስ አብይ አህመድ አሊን ለመታገል ፈርሶ በሚሰራ የእነ ቶሎ ተሎ ቤት ወይንም በኮፒ ራይት ሽሚያ ሊሆን አይገባም። ዬሰከነ ሙሁራዊ ዕውቀትን ይጠይቃል። መከራው በላይ በላይ ቢሆንም በቅደም ተከተል ሊሠሩ በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ መንፈስን ሳይበቱኑ ወይንም ሳያሻቅሉ መትጋትን ይጠይቃል። "የቤትህ ቅናት በላኝ።" እግዚአብሄር ይስጥልኝ። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 11/04/2023 ጊዜ ራዲዮሎጂ ነው። Author Sergute Selassie