ልጥፎች

ጥበብ ሆይ!

ምስል
  ፍላጎት የየኔታ ቅኝት። ወደ 40 ዓመት ይጠጋ ይሆናል ይህ ሥም ሆኖ ከማውቀው። ስለስም አወጣጥ ከውስጤ ከባርች ጋር ስነጋገር ነበር። የሆነ ሆኖ በኢትዮጵያ የሥም ሊስት ፍላጎት ሥም ሆኖ ስሰማ ለሁለተኛ ጊዜ ነው። ያችኛዋ ፖለቲካ ከሚባል ነገር ጋር ስለመፈጠሩም አታውቅም። ይህችኛዋ መዘክር ሆነች። ብላቴ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን ስንቱን ለፍቶ ያገኜውን ክስተትነት ሆነችበት። እራሱ አውድዮውን ሥሰራ የቅዱስ ቁርባን ያህል ክብር ነበረው። ለሽ ላላው የነፃነት ሆሄያት ብሩህ ምዕራፍ ነው። ዘጠንኛው ምዕራፌ ልታሳጥርብኝ ነው። አቅም በሰጠኝ ብቃት አስረኛውን ምዕራፍ ጥቂት ጥሞና ወስጄ ለመጀመር አስልቻለሁ። ከዚህ ጋር የተያያዙትን ከውኜ። ልባሙ ሰው አቶ ዮናስ ብርኃነ መዋ ተፈቷል እዬሰማሁ ነው። በረድ ለለበሰው፤ ደም ለተጎናፀፈው የኦነግ ዘመን ጥበብ ቤቷን ሰርታ እሺታን ስላላቃች።     ህብስተ - ጥበብ -   በፍላጎት አብርርኃም። ሥርጉተ © ሥላሴ Sergute©Selassie (Schweiz, Winterthur.) 12.06.2023

¿¿¿¿¡¡¡¡¿¿¿¿ "የቤትህ ቅናት በላኝ።" #ይህ------------------- ክብር? ኩራት? ማዕረግ ይሆናችሁ ይሆን?

ምስል
¿¿¿¿¡¡¡¡¿¿¿¿ "የቤትህ ቅናት በላኝ።" #ይህ ------------------- ክብር? ኩራት? ማዕረግ ይሆናችሁ ይሆን?             የአቶ አባ ዱላ፤ የአቶ ሌንጮ ለታ፤ የአቶ ሌንጮ ባቲ፤ የዶር ዲማ ነግኦ፤ የፕሮፌሰር ዶር መራራ ጉዲና፤ የአቶ በቀለ ገርባ፤፦የአቶ ዳውድ ኢብሳ፤ የአቶ ቀጀላ መርዳሳ፤ የአቶ ሽመልስ አብዲሳ፤ የወ/ሮ አዳነች አበቤ፤ የዶር ለማ መገርሳ፤ የጠቅላይ ሚኒስተር፤ የሌ/ኮ፤ የዓለሙ ሎሬት የሰላም አባት የአረሮ ድርጅት የአረጠው የዘመኑ አውራ የዞግ ድርጅት ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ አሊ፤ ትርፍ ይህ ነው እነ የጀግኖች ቁንጮ ጄ/ አብዲሳ አጋ፤ ዶር ጥላሁን ገሰሰ፤ የኔታ ብላቴ ሎሬት ፀጋዬ ገ/ መድህን ይህን አላመረቱም። በዚህ ረግረግ ጉሮ ወሸባዬ ብላችሁ አበጀህ፤ ጎሽ ብላችሁ የበጎ ሰው ሽልማት አዘጋጁ።    ከዜሮ በታች ስለመሆናችሁ ለቀኑ ቀን ሰጠው እና በዓለም አደባባይ ገመናችሁ እንደ ቄጤማ እንሆ ተዝረከረከ። ይህ ነው ኦሮምያን የሚረከብ? ይህ ይሆን ታላቋን ኦሮምያ የአፍሪካ ትምክህት የሚያደርገው? ይህ ይሆን ዬኢትዮጵያን ሁለመና ወረራችሁ ተሳክቶ በዓለም ካርታ #ኢትዮጵያ ተደርምሳ የኦነግ ካርታ ጉጉል ላይ እንዳስገባችሁት እንዲሳካላችሁ የሚያደርገው? ዓለም #አክ ! #ሃራም እንዳላችሁ ብታውቁ??? ለነገሩ # #ቅኔ ካለቤቱ ዘው አይል ነገር??? የፈለገ ደልዙት ፈጣሪያችሁ አቤቶ ህወሃትንም አቆላምጡ ዕውነት ይመክተዋል። አቤቶ ህወሃት ለራሱም ከሆነ ዕድለኛ ነው።    በጓጎለ ታንቡር እሪካ እሪካውን ስለማስተውል ነው ይህን የምወው። አሁን ለዲፕሎማቲኩ ማህበረሰብ ህወሃት እግር ሥር ለሽ ብላችኋል። ይህ አይጠፋንም። የውጩን አውራ ድርጅት ተማምናችሁም አዬተናል እንክብካቤን። ፈጣሪ ተረስቶ። ለነ

Aba Giyorgise and Amahara.

ምስል
 

Enforced Disappearance) "በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር (Enforced Disappearance) ድርጊት በአፋጣኝ ሊቆም ይገባል

"በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር (Enforced Disappearance) ድርጊት በአፋጣኝ ሊቆም ይገባል ... የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ አካባቢዎች እየጨመረ የመጣውን የአስገድዶ መሰወር (Enforced Disappearance) እና ተይዘው የሚገኙበት ሁኔታ ሳይታወቅ በእስር ላይ የሚገኙ (Incommunicado Detention) ሰዎችን ጉዳይ ሲከታተል ቆይቷል። ኢሰመኮ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ፣ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ከደረሱት አቤቱታዎችና ጥቆማዎች በመነሳት ሲያደርግ በነበረው ክትትል መሠረት በርካታ የአስገድዶ መሰወርን ድርጊት የሚያቋቁሙ ድርጊቶች መከሰታቸውን አረጋግጧል። አብዛኛውን ጊዜ የዚህ ድርጊት ሰለባ የሆኑ ሰዎች ከመኖሪያ ቤታቸው፣ ከሥራ ቦታ ወይም ከመንገድ ላይ የሲቪልና የደንብ ልብስ በለበሱ የመንግሥት ጸጥታና ደኅንነት ሠራተኞች ያለ ፍርድ ቤት የመያዣ ትእዛዝ ተይዘው ከታሰሩ በኋላ ወዳልታወቀ ስፍራ እየተወሰዱ እንዲሰወሩ የተደረጉ ሲሆን፤ ከፊሎቹ ከተወሰኑ ቀናት፣ ሳምንታት ወይም ወራት መሰወር በኃላ የተገኙ መሆናቸው የተገለጸ ቢሆንም፣ ሌሎች ይህ መግለጫ እስከተሰጠበት ጊዜ ድረስ በግዳጅ እንደተሰወሩ የቀጠሉ ናቸው። ከእነዚህ ተጎጂዎች መካከል የተወሰኑት ሲያዙ በወንጀል ተጠርጥረው የሚፈለጉ መሆኑ ተነግሯቸው ወደ መደበኛ ፖሊስ ጣቢያ ከተወሰዱ በኋላ የተሰወሩ ሲሆን ከፊሎቹ ደግሞ ምንም ሳይነገራቸው በጸጥታ ኃይሎች ተወስደው የተሰወሩ ናቸው፡፡ የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ “ይህ አስከፊ የሆነ የአስገድዶ መሰወር ድርጊት በአስቸኳይ እንዲቆም መንግሥት አስፈላጊውን ጊዜያዊ እና ዘለቄታዊ እርምጃዎች ሁሉ እንዲወስድ፣ የተሰወሩ
ምስል

ዬተረጋጋ ሥርዓት የሚፈጠረው በዊዝደም እንጂ በግልቢያ አይደለም። ቦጅጃው የቋንጃ የኢትዮ ፖለቲካ እና አጤ ሂደት??? #ትናንት ፈርሶስ ዛሬ አለን ማለት ይቻል ይሆን? ተፈቅዶ በፈራረሱ ትናት እና ዛሬ ላይስ #ማግሥትን ማስላት ይቻል ይሆን???

ምስል
        ዬተረጋጋ ሥርዓት የሚፈጠረው በዊዝደም እንጂ በግልቢያ አይደለም። ቦጅጃው የቋንጃ የኢትዮ ፖለቲካ እና አጤ ሂደት??? #ትናንት ፈርሶስ ዛሬ አለን ማለት ይቻል ይሆን? ተፈቅዶ በፈራረሱ ትናት እና ዛሬ ላይስ #ማግሥትን ማስላት ይቻል ይሆን??? ረዘም ያለ ፁሁፍ ነው። ትንሳኤን ለሚያልሙ ምራቃቸውን ለዋጡ የኔወች የተጣፈ ነው።   "እግዚአብሄር በአንድም በሌላም ይናገራል ሰው ግን አያስተውለውም።"   ውቦቼ እንዴት አደራችሁልኝ? በአራቱም ማዕዘን በማደምጣቸው ህውከት በሚንጣቸው፤ መረጋጋት በተሳናቸው አመክንዮ ዙሪያ ጥቂት ነገሮችን ላነሳሳ ፈቀድሁ። እንሆ ………   #እኔ ስል …… እንዲህ ……… ሂደት ሽግግር ነው። ሂደት የዘመን ልውውጥ ነው። ሰከንክም፦ በረገግክም ሂደት በራሱ ህግ እና ሥርአት ይሄዳል፤ ይተማል። ሂደት ጎዳናውን ያውቃል። በሂደት ውስጥ #አናርኪዝም ዬለም። ግጭቱ በሂደት ህጋዊ ሥርዓታዊ ጉዞ እና ሂደትንን ቀድመን እንቆጣጠረዋለን በሚሉ ዕብን መንፈስ አናርኪዝም ጉዞ ነው። የግጭቱ ስበት እና ስበቃ በመሃል አናርኪዝም ስላለ ስኬቱ ውድቀት፤ ጉም እና ትቢያ ማፈስ ይሆናል።   የሰው ልጅ እራሱን የሚመራበት ሥርዓት እና ህግ ሊኖረው ይገባል። በግሉ ማለት ነው። ያ ሥርዓት እና ህጉ ከብሄራዊ፤ ከሉላዊ ህግ ጋር ግጭት ሳይፈጥር ተስማምቶ ይሄድ ዘንድ ሂደትን ማጥናት፤ ሂደትን ማወቅ፤ ሂደት ለዘመኑ የደነገገውን ድንጋጌ ማወቅ። ዕውቀቱን ዕውቅና መስጠት ያስፈልጋል።    አንድ ሰው ተቋም ነው። አንድ ሰው ሚስጢርም ነው። ሚስጢርነቱንም ተቋማዊነቱንም መመራት፤ በቅጡ ማሰተዳደር የሚቻለው ሥርዓት መከተል ሲቻል ብቻ ነው። የሥርዓት ጥሰት የሂደትን መፋለስ ሳይሆን የሚፈጥረው የትውልድን አደራ እና ራዕይን ያፋልሳል። ሂደት በራሱ መርህ፤ በራሱ