ልጥፎች

Ethio 360 Zare Min Ale Mon 24 Jun 2019

ምስል

Ethio 360 Biruk Yibas with Dr. Semahegn Gashu on the Amhara Regional Sta...

ምስል

Ethio 360 Biruk Yibas with Dr. Semahegn Gashu on the Amhara Regional Sta...

ምስል

Ethiopia: ርዕዮት | መፈንቅለ መንግስት? ወይስ... የእውነት በሮች እርየተዘጉ ነው:: | Reyot 6/2...

ምስል

ዛሬን የሚያኖረው ዛሬ፤ ነገንም የሚያኖረው ዛሬ፤ ነፍስ ባልሥልጣን አይደለችም።

ምስል

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ

ምስል

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ

ምስል

አሥራት ዜና:- ግንቦት 21, 2011 ዓ.ም. | ASRAT Daily News May 29, 2019

ምስል

እንኳን ደስ አለዎት ጃዋራዊው አቶ ንጉሡ ጥላሁን።

ምስል
                          ነፍስ ይማር! የአማራን አቅም ለመሰበር ሌትና ቀን ሲተጋ የባጀው የአብይወለማ አሪዎሳዊው መንግሥት ኦፕሬሽኑን አሳክቷል። አንድ ዓመት ከሁለት ወር በቤት ሥራ አባዝኑ መድፊያውን በደም አወራርዶታል። ዛሬ ጄ/ አሳምነው ጽጌ እና አቶ ምግባሩ ከበደ ማለፋቸው ተደምጧል። በአማራ ደም ፍሰት ቤተ መንግሥተ ፀንቶ ሲቀጥል ይታያል። ነፍስ ይማር በግፍ ህይወታቸው ላለፈው ወገኖቻችን። ሞቱ ይቀጥላል … "ከድንበራችን ድርሽ አትሉም፤ እንሟሟታለነ፤ ጦርነት እንገባልን መንግሥት እንሆናለን ብላችሁ አትሰቡት" ሚሽን በድል ተጠናቋል።  የዘመቻው መባቻ ዲሲ ላይ ነበር የታቀደው። ያ የመጀመሪያው አለርም ነበር። አሁንም ቀጣይ ነው ሞቱ አፈናው እስሩ እና እንግልቱ።  ጥጋብ ልክ ሲያጣ ጥጋብ መረኑን ሲለቅ፤ ጥጋብ ሲበዛ ፈጣሪ ደግሞ የሚልከውን ያውቃል። አብይ ወለማ አማራ ክልል የደም መሬት አደረጓት። እነሱን ተሸክሞ ልድል ስላበቃ። እንኳን ደህና መጣችሁልን ብሎ እልል ስላለ። ፈጣሪ ሆይ! የእጃቸውን ስጥልን። የጠቅላይ ሚስተሩ  ከአክሱም ወሎ ጉዞ በዚህ መልክ ተከውኗል። ኪዳኑ ደብም ታጥቧል። ጥቃቱን ለመመለስ የህወኃትን አሳክተዋል ጠ/ሚር እብይ አህመድ። ለድልም አብቅተዋል።  አሳቸውም አቶ ንጉሹ ጥላሁንም እንኳን ለዚህ ድል አባቃቸው። የመከላከያ ሹም ሽረቱም ተልዕኮውን አሳክቷል። አማራን የደም መሬት በማድረግ፤ ልጆቹን በሰኔል እና በቹቻ በመደመር። መጪው ጊዜ ጨለማ ነው አብሶ ለአብን።  https://www.youtube.com/watch?v=vnqi-2oUSI4 Ethiopia: ሰበር ዜና - የኢትዮታይምስ የዕለቱ ዜና | EthioTimes Daily Ethiopi

ዛሬን የሚያኖረው ዛሬ ነው። ነፍስ ባለሥልጣን አይደለችም።

ምስል
 እንኳን ወደ ቀንበጥ ብሎግ በሰላም መጡልኝ።  „ከርኩስ ነገር ንጹህን ሊያወጣ ማን ይችላል?“ መጽሐፈ እዮብ ምዕራፍ ፲፬ ቁጥር ፬ ተስፋ ይቀድማል ተስፋ ያስቀደማል ተስፋ ያስደምማል ነው። ዛሬን የሚያኖረው ዛሬ ነው። ነገንም የሚያኖረው ዛሬ ነው። ነፍስ ባለሥልጣን አይደለችም። ከሥርጉተ©ሥላሴ By Sergute©Selassie ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ 24.06.2019 ግን የእውነት አብዩ የጎንደር ጌጥ ነውን? እራሴን ጠዬኩት እራሴኑ? ዛሬን የሚያኖረው ዛሬ ነው። ነፍስ ባለሥልጣን አይደለችም። ግን የእውነት አብይ የጎንደር ጌጥ ነውን? እራሴን ጠዬኩት እራሴኑ? ዝም ብዬ 2017 ህዳር ላይ ሄድኩኝ። በተስፋዬ ውስጥ የዶክተር አብይ አህመድን ስስት፤ ናፍቆት እንዴት ነህ ለማለት በሳቸው ዙሪያ ያቻልኩትን ያህል ከጻፍኳቸው ጥቂት ጹሑፎቼን ሌሊቱን ሙሉ አነበብኳቸው። „አብይ የጎንደር ብቸኛው ጌጥ“ ስል የጻፍኩትንም ነጥዬ ደግሜ አነበብኩት። ተራራ ላይ ባንጠለጠሉት ምርኮኛ ጄኒራል አሁን የታጨውን ቦታም ቃኜት አደርጉት እንደዋዛ … ትዝብት ነው ትርፉ አሉ ፍሰኃ ለምለም ...  ዋዘኞቹ እያዋዙ የልባቸውን እያደረሱ ነው። የጠ/ ጦር አዛዥነት እጩነት ወቼ ጉድ እለኩኝ። ጎንደርን ስላዋረዱ ብቻ ሳይሆን የምልዕቱ የመፈነቀሉን ጦስና የቋሳ እድምታውንም ፈታትሽኩት። ጄ / ብርሃኑ ጁላ የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ...ክፉኛ ቀፈፈኝ ... ጎንደር „ሽፍታ“ ሲባል፤ በአዲስ አባባው ፖሊስ ኮሚሽነር ደግሞ ጎንደር እና ወሎ፤ ሌባ፤ ዘራፊ፤ ወንበዴ፤ ቁመርተኛ፤ የደረቅ ወንጀል መፈልፈያ ሲባሉ ዝምታቸው የጠ/ሚሩ እና አሁን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ሊሆኑ ስለታሰቡት ምርኮኛ መኮነንን በትዝ

Derso Mels TV series Drama: Episode 40 ደርሶ መልስ ክፍል 40

ምስል

የሰኔሉ መደመር። የቹቻቸው መደመር!

ምስል
ነፍስ ይማር … „ኃጢያትን እንደ ውኃ የሚጠጣ ሰው ምንኛ ያንስ?“  መጽሐፈ እዮብ ፲፭ ቁጥር ፲፮ ከሥርጉተ ሥላሴ Sergute Selassie 23.06.2019 ነፍስ ይማር ለሜ/ጄ ብርኃኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ጠ/ አዛዥነት የሥልጣነ ሹመት እና ለጃዋራዊው የጢቾ ባላባት ለአቶ  ንጉሱ ጥላሁን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ፕሬዚዳንትነት ሲባል መስዋዕትነት ለከፈሉት ለዶር አንባቸው መኮነን እና ለጄ/ ሳህረ መኮነን፤ በተጨማሪም ለአቶ እዘዝ ዋዜ ህልፈት።  እጬጌውን ሂደት ታሪክን ይፍረደው፤ ነፍሳቸውን አርያም ገነት ፈጣሪ ያስገባልን። ለኦነጋውያኑ የምንፈስ ልዕልና ሲባል ለተገበሩት ወገኖቻችን። አሜን! ኩዴታ ነው ካለ የ ኢትዮጵያ መንግሥት ኩዴታውን ያካሄዱት እንሱው እራሳቸው ነፍሳቸው ለጊዜው ምድር ላይ ያሉት ይሆናሉ ... ፎቶውንም ይናገራል። ጠርዝ ላይ ኩዴታ ተካሂዶ አያውቅም። የ አዲስ አባባው ግር ግር ቁሮ ነው ...መለበጫ መስትሽ። ለኦነጋውያኑ የድል ዕለት ብቻ ሳይሆን ለግባቸው አንድ ትልቅ የመገናኛ ድልድይ እርካብ ነው። እነሱ ባቀዱት ልክ አትርፈዋል። ለካቴና ራት እንዲሆኑ ለተፈለጉት ለብ/ጄኒራል አሳምነውና ጽጌ እና ለጓዶቻቸው ደግሞ ጽናቱን ብርታቱን ይስጣቸው። ይህ ሁለት ዓላማ አለው። ህወሃትን ለማስደስትና ልቡ ትንሽ ቢራራ ተብሎ ነው። ተራ በተራ ግን ለአንሳ ሥጋ እዬሰጡ ወደ ማረጃው እንደሚወሰደው ሁሉም ይደርሰዋል የጊዜ ጉዳይ ነው።  ሌላው ግን ቀደም ብዬ እንደገለጽኩት ከተመረጡ ጀምሮ ሥራቸው አጀንዳቸው የአማራ ብሄርተኝነትን ማጠውልግ እና መቅበር ለሆነው አብይወለማ መንገድ ጥሩ ባይታሚን ነው።  የአማራን ቅስም ለመሰበር፤ ጃዋረዊው የጢቾ ባላባት አቶ ንጉሡ ጥላሁን እንዳሻቸው እንዲፏልሉ … ምቹ

አባ ትርጉም ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ትርሲተ ትውፊት ነው።

ምስል

Chapter Five Love Nature Perinciple Delegations, Part Ten

ምስል

የሶማሊ ፖለቲካ ከዳር ወደማዕከል ፖለቲካ እንዴት ይምጣ?

ምስል

መጽሐፍቶቼ የህሊና ልጆቼ፤ ነፃነቴም ናቸው።

ምስል

መጸሐፍቶቼ ልጆቼም ነፃነቶቼም ናቸው!

ምስል
"የሰው ልብ መንገድን ያዘጋጃል፤ እግዚአብሔር ግን አካሄዱን ያቃናለታል" መጽሐፈ ምሳሌ ፲፮ ቁጥር፱ ተስፋ ይመጣል ተስፋም ይሄዳል ተስፋም ያነጉዳል  ተስፋም ይክሳል ... አንድ ቀን ... ይጠበቃል!  እንኳን በደህና መጡልኝ  መጸሐፍቶቼ ልጆቼም ነፃነቶቼም ናቸው! ልጆችን መንከባከብ ደግሞ የማህበረሰቡ ተግባር ነው። ተስፋችንም በፖለቲካ ሊሂቃኑ ሳይሆን  በማህበረሰባችን ብቻ ነው! v እፍታ። የኔዎቹ የኔታዎቼ እንዴት ናችሁ የአገሬ ልጆች? ደህና ናችሁ ወይ? ማህበረሰባችን በዬአካባቢው በመንፈስ የታሠሩትን ልጆቹን ማስፈታት ይኖርበታል። ስደት የምንኖረው ባለመክሊት ልጆቹም በስውር ካቴና ነው የባጀነው ውጭ አገር። አብሶ አማራነት ቀራንዮ ነው ። ማህበረሰባችንም እራሱን በሽንገላ ሳይስከበብ ነጥሮ መውጣት ይኖርበታል።  ስለሆነም ለድጋሚ ዕስርም ራሱን ማሰናዳት እንደሌለበት አበክሬ አስገነዝባለሁኝ። ታገሽነቱ በተግባር ይመሳጠር። አሁን ያለው የአገር ውስጥም የውጭ ጭቆና ዓይነት እና ስልትና የጭካኔ ተመክሮ የጫጉላ ሽርሽር እንዴት ሁለቱን አቀናጅቶ ጭቆናን ሉላዊ በማድረግ ንቁ፤ ትጉህ ኢትዮጵውያንን በሁሉም አቅጣጫ ማፈን እና ሰላ ማቸውን ማስጣት ይቻላል ነው ምክክሩ። ይህ ስለላ እሰከ አውሮፓ ህብረትም ይዘልቃል።   ውሉም ጋብቻውም ይኼው ነው። ሞጋች ማህበረሰብ አይፈለግም። ግን ስንቱን አግልለው፤ ስንቱን ከጫዋታ ውጭ አድርገው እንደሚዘልቁት ወፊቱ ትጠዬቅ። ግሎባላይዜሽኑን በኢጎ አፍነው ማስቀረት ከቻሉ ይሞክሩት። ጥቂት ሰዎች ህይወታቸውን ሊያጡ ይችላሉ ... ግን እልፎችን ያፈራሉ ...  ስለሆነም የአፈና እጩን  እንደ መነሻ ከቁምነገር ወስዶ