ልጥፎች

"ሰብዓዊ መብታችንን ማክበር የተሳነው መንግሥት ፤ የልብሳችንን ቀለም ሊመርጥልን አይችልም"

  የአቨው ተጋድሎ። "ዬቤትህ ቅናት በላኝ።" "ሰምቸዋለሁ ፁሁፋን ያገኜሁት ከአቶ አብይ ጥላሁን ነው። "ሰብዓዊ መብታችንን ማክበር የተሳነው መንግሥት ፤ የልብሳችንን ቀለም ሊመርጥልን አይችልም" ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ በማኅበራዊ ሚዲያ የትስስር ገጻቸው በአስተላለፉት መልዕክት በሻሸመኔ ከተማ በኦሮሚያ ክልል መንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ኦርቶዶክሳውያንን ከክልሉ የማጽዳት ዘመቻ የሚመስል ኢ-ሰብዓዊ እና ኢ-ሕገ መንግስታዊ ድርጊት መፈፀሙ መላው ኦርቶዶክሳውያንን ያሳዘነ ድርጊት ነው በማለት ገልፀዋል። ብፁዕነታቸው አያይዘውም ለሕዝብ የተቋቋመው መንግሥት የሕዝብን ሰብዓዊ መብት አለማክበሩ ሳያንስ በአንዳንድ አካባቢዎች ብሎም መንግሥት በሚመራቸው ተቋማት ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች ኦርቶዶክሳውያን መልበስ የምትችሉት እኔ የመረጥኩላችሁን ብቻ ነው በሚል ቅዱስ ሲኖዶስ ያወጣውን ቀኖናዊ ትዕዛዝ ምዕመናን እንዳይፈጽሙ ብሎም እንዲሸማቀቁ በማድረግ እያካሄደ ያለው አፈና ዲሞክራት ነኝ ከሚል መንግሥት የማይጠበቅ ፣ መብታችንን የረገጠ እና ከቀደሙ አፋኝ መንግሥታት ሥርዓት የተለየበትን ሁኔታ ለመገንዘብ የሚያዳግት ተግባር ነው ብለዋል። ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን ከምን ጊዜውም በላይ ቅዱስ ሲኖዶስ የሚሰጠውን መመሪያ እና አቅጣጫ ብቻ በመከተል የመብት ጥያቄያችን በተግባር እስከሚመለስ እና የመኖር መብታችንን እስከምናረጋግጥ ድረስ በሰላማዊ መንገድ ትግላችንን እንድንቀጥል ሲሉ ብፁዕነታቸው አሳስበዋል። በተጨማሪም የጸጥታ አካላት ለሚያልፍ ጊዜ የማያልፍ ጠባሳ ከመጣልና ሰላማዊ ክርስቲያኖችን ከማሳደድ እንድትቆጠቡ እንጠይቃለን ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።"

In the name of the Father, the Son, and the Holy Spirit, Amen!!

Fact. Maheber Kidusan. In the name of the Father, the Son, and the Holy Spirit, Amen!! A statement from the Holy Synod of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church from regarding the completion of the Nineveh fasting and vows announced throughout the world for 3 consecutive days from February 6th to February 8th, 2023. As widely mentioned in the prophecy of Jonah, because the people of Nineveh rebelled against God and their taxes were disgusting to God, God said to Jonah, "Get up and go to Nineveh, that great city; and preach against them because their wickedness has come before me. As it is written in the Prophecy of Jonah Chapter 1 Verse 2 Jonah raised his voice and preached the word of God to the people of Nineveh, "The people of Nineveh believed God; They said to announce the fast. And they put on sackcloth from the greatest to the least. The news reached the king of Nineveh. He got up from the throne and took off his robe and put on sackcloth. He sat on the ashes. He annou

10.02.2023 ኔ እርግጠኛ አልነበርኩም የአበውን ወደ ቤተ መንግሥት ማቅናት ባህርዳር ፕሬስ እንዲህ ዘግቦታል።

እኔ እርግጠኛ አልነበርኩም የአበውን ወደ ቤተ መንግሥት ማቅናት ባህርዳር ፕሬስ እንዲህ ዘግቦታል። የሆነው እንዲህ ነው…! "…በመጨረሻም አቢይ አሕመድ ቅዱሳን አባቶቼ ሆይ ያላችሁበት ከመንበረ ፓትርያርኩ ድረስ ልምጣና እንነጋገር ብሎ ደወለ። ተማጸነ። አባቶቻችንም ና ምንገዶን ነገር ግን ከመምጣትህ በፊት ቆይ እንመካከር ብለው አባቶቻችን መከሩ። መከሩ፣ ዘከሩ እና ወሰኑ። ውሳኔውንም መልሰው ከማን ጋር መጣላት ለማያውቀው ለጨቅላው ነገሩት። "…እንደ ደንቡ፣ እንደ ሕጉ አንተ ነበርክ መምጣት የነበረብህ። ነገር ግን አንተን ስትመጣ አንተን ለማጀብ አንተን ተከትሎ የሚመጣው ጦር እዚህ በመንበረ ፓትርያርኩ በሚሰፍር ወቅት ሕዝቡ አባቶቻችን ላይ አደጋ የሚጥል መጣ ብሎ እልቂት እንዳይፈጠር እዚህ መምጣትህን ለዛሬ ለጊዜው አለፈቀድንም፣ አልወደድነውም አሉት። • እሺ የት እንገናኝ? እናንተ የመረጣችሁት ቦታ እንገናኝ። በማለት አቢይ ጠየቀ። ቅዱሳን አባቶቻችንም መለሱ። እዚያው ቤተ መንግሥት እንመጣልሃለን። ጠብቀን ብለውት ሄዱ። ~ ስንት አባቶች ሄዱ? • ቅዱስ ፓትርያርካችንን ጨምሮ 13 ብፁዓን፣ ንኡዳን፣ ክቡራን የተወደዱ፣ የተመሰገኑ፣ የሚያኮሩን፣ የሚባርኩን፣ የሚቀድሱን፣ የማያሳፍሩን፣ በመንፈስ ቅዱስ የሚመሩን የመንግሥተ ሰማያት መግቢያው ቁልፍ በእጃቸው ያለ አባቶቻችን ናቸው የሄዱት። "…አኛ በአባቶቻችን አናፍርም። በአባቶቻችን አንጠራጠርም። ኦርቶዶክስ ሃገር ብቻ ሳትሆን ከሃገርም በላይ ናት። ሸርሙጦቹ ነፍሰ ገዳይ ሉጢ ኦሮሞ አሰዳቢዎቹ ዛሬ በአምቦ የነበራቸውን የመንበረ ጵጵስና ሰበራም ሳይወዱ በግዳቸው አቁመውታል። "…በአደናጋሪ ወሬ አንነዳ…! ድሉ የተዋሕዶ እና የኢትዮጵያ ነው። አከተመ።  

"ቅድሥት ሥላሴ ዩንቨርስቲ በሰጠው የዚህ ዓመት ዕድል 40 ነበር። 10 ለኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪ ነው ዬተሰጠው።"

"ቅድሥት ሥላሴ ዩንቨርስቲ በሰጠው የዚህ ዓመት ዕድል 40 ነበር። 10 ለኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪ ነው ዬተሰጠው።" "ምድሪቱ ኢትዮጵያም አልቅሳለች። ይህ ለቅሶ አድራጊውንም አስደራጊውንም ጠርጎ ይወስዳል።" ብፁዑ አባታችን አቡነ ፊሊጶስ። ከልባችሁ ሁናችሁ አዳምጡት። ስንት ነገር እንደማናውቅ። ተኝተህ በለኝ ነው የያዝነው። ብፁዑ አባታችን አቡነ ናትናኤል በሚያስተዳድሯቸው አገረ ስብከቶች "የመክፈያ ሰነድ ካርኒ በኦሮምኛ ቋንቋ" ሌላውስ? #በስብከተ ወንጌል ዓራት ዓይናማው ሐዋርያ እና ዲፕሎማቱ ብፁዑ አባታችን ከአቡነ በርናባስ " ዬአዕዋፍን እናቶች ስናይ ለልጆቻቸው ዬእንሰሳትን እናቶች ስናይ ባጠቃላይ የፍጥረታትን ነገር ስናይ፤ እናት ለልጆቿ ያላትን ስስት፤ ያላት ናፍቆት፤ ያላት ጭንቀት መቼስ ዬታወቀ ነው። መቼም ከፍጥረት እንደመማር ያለ ዬለም። እና በዚህ ሰዓት ልጆቻችን፤ ምዕመናን ምን ያህል እያነቡ በደከሙበት ቤተክርስትያን፤ በገነቡት ህይወታቸውሲታደስበት በሚኖረው እንዳይገቡ እዬተከለከሉ፤ ዬገቡትም በጥይት እዬተደበደቡ፤ በዱላ እንደ አውሬ ራሳቸው እዬተቀጠቀጠ እንዲሞቱ ነው ያለው። ለምሳሌ ሻሸመኔ እኒ በአጠቃላይ በልጆቻችን ላይ እዬደረሰ ያለውን ስንመለከት፤ አባት ሆኖ መገኜት በጣምከባድ ነው። ምክንያቱም አባት ብቻ ሳንሆን ለልጆቻችንእናትም ጭምር ነን ለልጆቻችን። ከእናትም ዬበለጠ ለልጆቹ ዬሚጨነቅ ዬለም። እያዘን ነው ያለነው። ግንአንድ የምንደሰትበት ነገር ቢኖር ቤተክርስትያናችን የጽጌረዳን ተክል ነው የምትመስለው። የጽጌረዳን ተክል ስናይ ግንዱ በጣም #እሾኃማ ነው። ጫፋ ላይ ያለው ግን #ማዕዛው #ከሩቅ ዬሚስብ #አበባ ነው። ተወዳጅ፤ በታላላቅ ሰወች ፊት የሚቀርብ ………" ብፁዑ አቡነ በርናባ

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ

ቸርነት። ከመምህር ዲያቆን ሄኖክ ተክሌ ዬተገኜ ነው። "ሕዝባችን በሕገ ቤተ ክርስቲያን መጠበቅ ከአቅዋማችን እንደጸናን እንድታውቁ እንፈልጋለን:: እግዚአብሔር ጸሎታችንን ሰምቶአል:: እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው:: በጸሎት ትጉ:: ነገ ጠዋት ዝርዝር ሁኔታውን እንገልጻለን" ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ "አባቶቻችን አንተን ተማመኑ:: ተማመኑ አንተም አዳንኻቸው" መዝ. 21:4 በተያያዘ ዜና "ይህ ትእዛዝ ከተሠጠበት ከዛሬ ዕለት ጀምሮ የእግድ ክስ አቤቱታ የቀረበባቸው 29ኙም ግለሰቦች በየትኛውም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅጥር ጊቢ ውስጥ እንዳይገቡ ፍርድ ቤቱ የእግድ ትዕዛዝ ተሰጥቷል። በተጨማሪም ይህንን ትዕዛዝ እንዲያስፈጽም የሰላም ሚንስቴር ትዕዛዝ በፍርድ ቤቱ ተሰጥቶታል" ሲል የሕግ ቡድኑ መግለጫ ሠጥቶአል::"  10.02.2023

#አሳቻ እና #ዘዋራ መሪ ያላት አገር ኑሮዋ

#አሳቻ እና #ዘዋራ መሪ ያላት አገር ኑሮዋ #ቀራንዮ ትንፋሿ #ጎለጎታ ነው። መሻት ግን ትንሳኤ ፕሮፖጋንዳ ሳይሆን በነጠረ ምግባረ ድርጊት። እንቅልፍ የሚያስተኛ አይደለም። አቤቱ ይቅር በለን። ቅጣታችንንም አንሳልን። ሰይጣኒዝምን እስወግድልን። አሜን።  

ደስታን ማኔጅ ስለማድረግ። ትጥቅ መፍታት ??? ዘመኑ ቴርሞሜትር ገዝቷል። ስክነት።

  ደስታን ማኔጅ ስለማድረግ። ትጥቅ መፍታት ??? ዘመኑ ቴርሞሜትር ገዝቷል። ስክነት። "የቤትህ ቅናት በላኝ።" መቀሌ ተያዘ ሲባል ፈንጠዝያውን በሚመለከት በምልሰት ልመልሰው ያንጊዜ ይህንኑ ጭብጥ ጽፌያለሁ። ጦርነት እንደማያስፈልግም ጽፌያለሁኝ። ብዙ የማኔጅመንት ችግር አለብን። ደስታ ምድራዊ ነው። ሐሴት ግን ምድራዊውም ሰማያዊም ነው። አሁን ደስታ በሁለቱም ወገን አያለሁኝ። ድህረ ገፆችንም ዞር ዞር ብዬ አይቻለሁኝ። እርግጥ ነው ትንፋሽ ተገኝቷል። 100/200 ዓመት የማናገኛቸው ብፁዓኑ ለሰከንድ በሲኦል መሪወች ውስጥ አለመሆናቸው። በተረፈ ከሰይጣኒዝም ምህረት፤ ከመቃብር ስፍራ ሰናይ ዬለም። አብይዝም ሰይጣኒዝም፤ አብይዝም ዬመቃብር ሥፍራ ነው። ስፅፈው ባጅቻለሁኝ። ደስተኞች በልክ ያዙት። ለምን? በሦስት ምክንያት። 1) ተጨማሪ ደስታ ስታገኙ መደርደሪያችሁ እንዳይሞላ። 2) ደስታው ሲሟሽሽ ተስፋ ቆራጭ እንዳትሆኑ እና እንዳትታመሙ። 3) ፈጣሪ ፈንጠዝያው ሲያል ምርቃቱን አንስቶ እርግማን እንዳያዘንብ። በመንፈሳዊው ሳይሆን በገኃዳዊ አስተምህሮ ዬዘመኑ የፖለቲካ ባህሪ አሉታዊ ዴሞግራፊ ላይ ነን። ይህ ማለት ዘመነ ወረራ፤ ዘመነ፤ መስፋፋት፤ ዘመነ ገዳ፤ ዘመነ አስምሌሽን፤ ዘመነ ዲስክርምኔሽን። ከዚህ በተጨማሪ ዘመን መጣሽ ገመናወች ደግሞ አሉ። አልዘረዝራቸውም። ግን ሄሮድስ ጠቅላይ ሚር አብይ አህመድ ሁሉንም ዓይነት የከንቱነት መሞከሪያ #ሰሌዳቸው ኢትዮጵያ መሆኗን አትዘናጉ። አፍሪካንም ከቻሉ። ለዚህ ነው ፓን አፍሪካ ሙቭመንት ይጀመር ዬምለው። መንፈሳዊውን በሚመለከት ለተዋህዶ ልጆች ሙሴ አለን። ቃላቸውን እንጠብቅ። የበዛ ፈንጠዝያ ቤተ መቅደሳችንም አትፈቅድም። ዘመኑ ዬሰጠን ፀጋ ቴርሞሜትር ነው። ለአቶ ወንድም አቤ ቱኩቻው ግን መልዕክት አለኝ ርዕሱን ስ

የአዲስ አበባ ዬመንበሩ መዲናነት እንደገና ዬመወለድ ማህተም ነበር። አቡዬ። ግን #ተስተጓጎለ፤ #ጓጎለም

   የአዲስ አበባ ዬመንበሩ መዲናነት እንደገና ዬመወለድ ማህተም ነበር። አቡዬ። ግን #ተስተጓጎለ ፤ #ጓጎለም ሀምሌ ፭ = ዬካቲት ፭ አቅምን፤ ዕድልን ማኔጅ የማድረግ አመክንዮ። "ዬቤትህ ቅናት በላኝ።" ማህበረ ኦነግ በስልት ገብተው አጓጉለውታል። ለምን የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት #ስላልፈቀደ ። ስለማይፈቅድም። ባለፈውም አይፈቀድም ብዬ ጽፌ ነበር። አዲስ አበባ የኦሮምያ ክልል ዬሆነችው ከመስከረም 5/02/2011 ዓም ጀምሮ ነው። እኔ የመንፈስ ቅዱስ ባሪያ ነኝ። አሻቅቤ ማዘዝ አልችልም። ግን ሰማያዊ ዕድል እንዳመለጠን ይሰማኛል። ቢያንስ በታሪካችን ሐዋርያት የመሩት ሰላማዊ ሰልፍን ትዕይንት የማዬት አዲስ ርግብ በር ነበር። ይኽው መግለጫ እዛው ላይ መነበብ ይችል ነበር። ሱባዬውን፤ ተጋድሎውን፤ ምርቃቱን ለማመስገን መስቀል አደባባይ ትክክለኛው እዮር የመረጠው፤ ያፀደቀው ቦታ ነበር። ልክ እንደ ታቦር ተራራ። ዕርዕሰ መዲናችን የሚለው መንፈስ ማህተሙ ነገ ነበር ዬካቲት ፭ ቀን። ላልተወሰነም ጊዜ ይሁን ለተወሰነ ጊዜ ፈቃደ እግዚአብሄር ትልልፍ ተፈፅሞበታል ብዬ አምናለሁኝ። መንበረ እጬጌው በኦሮምያ ክልል ሥር ስለመሆኑ አልገባውም። ርዕሰ መዲናም እንደሌለው አልተረዳም። ዬአሸማጋዮች ድርሻ ይህ አናርኪ ሥርዓት እያረገረገ ስለሆነ መሰረት ማሳያዝ ነበር። ተሳክቷል። ቤተክርስትያኗ አደባባዮዋ፤ ርዕሰ መንበሯ ላይ መብት እንዳላት ሰነዷ ነገ ዬካቲት5/ 2015 ነበር። ሌላው ስምምነቱ፤ ቃል ዬተገባው ነገር ሰነድ አለውን? በዬትኛው ህግ ይሆን ዬሚገዛው??? ዬራሺያው መሪ ጎርባቾብ እና አቻቸው በአሜሪካ ያደረጉት ስምምነት ሰነድ ስላልያዘው እኮ ነው ዬአሁኑ የኔቶ እና የራሽያ ፍጥጫ። ለዛውም ቤርሙዳ ትርያንግል፤ አሳቻ እና ዘዋራ ከሆነ መሪ ጋር የሚደረግ ድርድር። የ

MKTV || ፖሊሱ ቀሚሴን አስወልቆ…

ምስል

Three Killed in Attacks on Ethiopian Orthodox Church, According to Report

  Nairobi, Kenya —  "Three people have been killed Saturday in attacks on a church in southern Ethiopia, according to reports by a religious media outlet. The violence erupted against a backdrop of tensions in the ancient Ethiopian Orthodox Tewahedo Church after rebel bishops created their own synod in Oromia, the country's most populous region. Abune Henok, Archbishop of Addis Ababa Diocese, described the incidents in the Oromia city of Shashamene as "shameful and heart-wrenching," according to the Church-affiliated Tewahedo Media Center (TMC). The TMC said two Orthodox Christian youths had been killed, and another four people injured, when Oromia special forces attacked the church in Shashamene, which lies about 250 kilometers (150 miles) south of Addis Ababa. It later said there had been sniper fire on the church from nearby high-rise buildings that had killed a woman and injured others. It was not possible to independently verify the reports. Heno