10.02.2023 ኔ እርግጠኛ አልነበርኩም የአበውን ወደ ቤተ መንግሥት ማቅናት ባህርዳር ፕሬስ እንዲህ ዘግቦታል።

እኔ እርግጠኛ አልነበርኩም የአበውን ወደ ቤተ መንግሥት ማቅናት ባህርዳር ፕሬስ እንዲህ ዘግቦታል።
የሆነው እንዲህ ነው…!
"…በመጨረሻም አቢይ አሕመድ ቅዱሳን አባቶቼ ሆይ ያላችሁበት ከመንበረ ፓትርያርኩ ድረስ ልምጣና እንነጋገር ብሎ ደወለ። ተማጸነ። አባቶቻችንም ና ምንገዶን ነገር ግን ከመምጣትህ በፊት ቆይ እንመካከር ብለው አባቶቻችን መከሩ። መከሩ፣ ዘከሩ እና ወሰኑ። ውሳኔውንም መልሰው ከማን ጋር መጣላት ለማያውቀው ለጨቅላው ነገሩት።
"…እንደ ደንቡ፣ እንደ ሕጉ አንተ ነበርክ መምጣት የነበረብህ። ነገር ግን አንተን ስትመጣ አንተን ለማጀብ አንተን ተከትሎ የሚመጣው ጦር እዚህ በመንበረ ፓትርያርኩ በሚሰፍር ወቅት ሕዝቡ አባቶቻችን ላይ አደጋ የሚጥል መጣ ብሎ እልቂት እንዳይፈጠር እዚህ መምጣትህን ለዛሬ ለጊዜው አለፈቀድንም፣ አልወደድነውም አሉት።
• እሺ የት እንገናኝ? እናንተ የመረጣችሁት ቦታ እንገናኝ። በማለት አቢይ ጠየቀ። ቅዱሳን አባቶቻችንም መለሱ። እዚያው ቤተ መንግሥት እንመጣልሃለን። ጠብቀን ብለውት ሄዱ።
~ ስንት አባቶች ሄዱ?
• ቅዱስ ፓትርያርካችንን ጨምሮ 13 ብፁዓን፣ ንኡዳን፣ ክቡራን የተወደዱ፣ የተመሰገኑ፣ የሚያኮሩን፣ የሚባርኩን፣ የሚቀድሱን፣ የማያሳፍሩን፣ በመንፈስ ቅዱስ የሚመሩን የመንግሥተ ሰማያት መግቢያው ቁልፍ በእጃቸው ያለ አባቶቻችን ናቸው የሄዱት።
"…አኛ በአባቶቻችን አናፍርም። በአባቶቻችን አንጠራጠርም።
ኦርቶዶክስ ሃገር ብቻ ሳትሆን ከሃገርም በላይ ናት።
ሸርሙጦቹ ነፍሰ ገዳይ ሉጢ ኦሮሞ አሰዳቢዎቹ ዛሬ በአምቦ የነበራቸውን የመንበረ ጵጵስና ሰበራም ሳይወዱ በግዳቸው አቁመውታል።
"…በአደናጋሪ ወሬ አንነዳ…!
ድሉ የተዋሕዶ እና የኢትዮጵያ ነው። አከተመ።

 

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።