ልጥፎች

ሰባቱ የሞዓ ተዋሕዶ ጥያቄዎች ከምን ደረሱ?

ምስል

Is Abiy Ahmed the Most Dangerous Man in Africa?

ምስል

"We're Still Breathing, Amhara Genocide in Ethiopia" Documentary (2023) ...

ምስል

We’re Still Breathing: Amhara Genocide in Ethiopia by Graham Peebles

  ·         https://www.counterpunch.org/2023/12/18/were-still-breathing-amhara-genocide-in-ethiopia/ December 18, 2023 We’re Still Breathing: Amhara Genocide in Ethiopia by Graham Peebles “Ignored by western governments and largely overlooked by media a genocide is taking place in Ethiopia. The Amhara people, a large ethnic group, are being ethnically cleansed from the region of Oromia, the largest region on the country. Tens of thousands of Amhara have been killed by Oromo fanatics, over three million have been displaced, homes, land and livestock stolen. The Oromo Liberation Front (OLF or Shene) are responsible for the violence, with the support of the local authority (the Oromo Regional Authority), the regional militia, and the consent of the federal government. In addition to mass murder and wholesale displacement, estimates claim that more than 30,000 Amhara have been arrested this year alone. Journalists, human rights workers, parliamentarians, academics, prote

ከማን የተማሩትን፨ የኦሮሞ ፖለቲካን ጎለጎታ እየላኩት ነው፨ "#ሸለፈታም።" የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች አዛዥ ጠቅላይ ሚር #አብይ #አህመድ። "#ማበሳበስ። ስድ አደግ" ጄኒራል #ብርኃኑ #ጁላ የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ኢታማጆር ሹም። ሁለት ቁንጮወች ወደ ጅራትነት አሰኛቸው።

ምስል
  ከማን የተማሩትን፨ የኦሮሞ ፖለቲካን ጎለጎታ እየላኩት ነው፨ " #ሸለፈታም ።" የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች አዛዥ ጠቅላይ ሚር #አብይ #አህመድ ። " #ማበሳበስ ። ስድ አደግ" ጄኒራል #ብርኃኑ #ጁላ የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ኢታማጆር ሹም። ሁለት ቁንጮወች ወደ ጅራትነት አሰኛቸው።   "ከንቱ የከንቱ ከንቱ ሁሉም ነገር ከንቱ።"     # በር እኔን ስለመግለጽ።   ፊልዴም አይደለም። የማይመለከተኝን ዘርፍ አልነካካውም። መከላከያን በሚመለከት ዝምታዬ ከመቃብር የሚከብደውም ለዛ ነው። ኢኮኖሚ ዘርፍንም ትውር እማልልበትም በዚህው ሎጅክ ነው። ሁሉም ዘርፍ ባለሙያ፤ ኤክስፐርት ፈላስፋም አለውና። #የማህበረ ኦነግ ካሪክለም ጠያፍ ቃላትን መዳፈር።   የማህበረ ኦነግ የአይዲኦሎጂ ካሪክለም ግን ይገርመኛል። ማህበረ ኦነግ በፖለቲካው ዘርፍ በብሄራዊ፤ በአህጉራችን በእማማ አፍሪካ፤ በምዕራብውያን እና በአውሮፓውያኑ እንደዚህ ዘመንም ከፎቅ የተፈጠፈጠበት ዘመን ያለ አይመስለኝም። በታሪኩ ኦነግ የኢትዮጵያን ማዕከላዊ መንግሥት #አራጦ እንዲመራ፤ በትረ ሥልጣኑም ያለ ከልካይ ተሰጥቶት በወርደ ጠባቡ ቁመናው ኢትዮጵያን መምራት ተስኖት በዚህ መልክ ወድቆ ማዬት ጊዜ ራዲዮሎጂነቱን አስመስክሯል።   ዛሬ ስለ አጤ ጊዜ ቅኔነትም ልከልለት። አወን! ጊዜ #ቅኔም ነው። አጤ ቅኔ ቅኔውን በተሰጠው ልክ እንዲህም ይዘርፈዋል። ለቅኔ ማህበረ ኦነግ ስለማይችሉት ሲዋጉት // ሲወጉትም በበታችነት ስሜት ሲናውዙም፤ ኮሽ ባለ ቁጥር ሲደነጋግጡ እዚህ ደርሰዋል። በሌሉበት ቦታ ሁሉ መልካሙን ነገር ሁሉ በፀርነት ፈርጀው ሲፈሩትም፤ ሲመነጥሩትም ኑረዋል። ታሪክ በቀደመ ህዝብ፤ አገርም በቀደም ህዝብ ዊዝደም ይሠራል።    ኢትዮጵያ አንጡራ ጠላቱ የሆነ

አይ No“ ልዩ አቅም ነው።

ምስል
  አይ No“ ልዩ አቅም ነው። ከሥርጉተ© ሥላሴ (Sergute©Sselassie) 04.03.2018 (ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ - ዙሪክ።) „ሔት። ያልጠፋነው ከእግዚአብሄር ምህረት የተናሳ ነው። ርህራሄው አያልቅምና።“ ሰቆቃው ኤርምያስ (ምዕራፍ ፫ ቁጥር ፳፪) እስቲ ዛሬ ትንሽ ስለ «አይ» እናውጋ። ወግ ቢጤ።   ሁልጊዜ የሰው ልጅ ሃሳቡ ተቀባይነት ሲያገኝ እጅግ ደስተኛ እና ሳቂተኛ ይሆናል። „እሺ“ ከሁሉም በላይ የመልካም ነገር ማህጸን ነው እና። እንደ እኔ ዕይታ ደግሞ „አይ“ ማለትም ተወዳጅ ሰብዕና ነው። ብልጽግናው „በማዬት“ አድማጭነት ስለሚለካ። እንደዚህ ዓይነት ሰብዕና ፊት ለፊት ሲሞግተን ደስ ሊለን ይገባል። „እሺን“ ሆነ „ይሁንን“ ስንቀበል ደስ እንደሚለን ሁሉ „አይ“ „አይቻልም“ „አልተቀበልኩትም“ ስንባልም ከውስጣችን ደስ ሊለን ይገባል። ምክንያቱም „በአይሆንም“ ውስጥም ሌላ የአቅም ቅምጥ ሃብት አለና። አንደኛ የሰው ልጅ እንደ ፈጣሪ እራሱን ከሚያይበት ወንበር ዝቅ ብሎ ተፈጣሪ መሆኑን ያውቅበታል። የሰው ልጅ የአቅሙን፤ የመብቱን ጣሪያና ግድግዳ ማወቅ በቻለ ቁጥር የሰውነቱን የማስተዋል ፍሬ ነገር ያያል። በሌላ በኩል የ„አይ“ ቤተሰቦች መንፈስ „ከእሺ“ የበለጡና የተሻሉ ሲሆኑ፤ መሬት ላይ ሙሉ የሆነ ስብዕናን የተላበሱ መንፈሶች ጥሪታቸው እንዲሆን የማድረግ ባለ ልዩ አቅም ናቸው። ሰው ከቁሳዊ ነገሮች አምልኮት ጋር ባበደበት በዚህ ዘመን „አይን“ የሚደፍሩ የህሊና ዓይን ያላቸው ብቻ ናቸው። ምከንያቱም ጥልቅ የተፈጠሮ ሚስጢራት መገለጫዎች „ከማዬት“ ማዬት የተገኙ ናቸው እና። ምንም ነገር በምድር ላይ ግኝቱ „በማዬት“ ውስጥ የተፈጠረ ነው። „ማዬት“ ትልቅ ጸጋ ነው። „ማዬት“ ትልቅ ጸጋ የሚሆነው ከውስጥ በአትኩሮት ከተቀመመ ብቻ ነው። ከዚህም ባለፈ

ስክነት የሚጠይቁ አመክንዮወች አሉ ለአማራ ፖለቲካ። መርገብገብ አያስፈልግም። ችኮላም!

ምስል
  ስክነት የሚጠይቁ አመክንዮወች አሉ ለአማራ ፖለቲካ። መርገብገብ አያስፈልግም። ችኮላም! ትርትትሩ የኦነግ ፖለቲካ ሊያሸብረው ወይንም በቀውስ በጀት ሊያሰምጠው አይገባም። በስክነት፣ በመደማመጥ በለመደበት የዊዝደም ልቅና መራመድ ይጠይቃል። እርግጥ ነው መሪ የለውም። ነገር ግን ችግሩ በራሱ ጊዜ መሪ ይፈጥራል ጠብቁት። ብስጭት አያስፈልግም። የሚስፈልገው አይደለም የድምፅ ምቱን አዬሩን እራሱን ማድመጥ። አቅምን አላግባብ አለማባከን። በማይረቡ አቲካራዋች ጊዜን አለማጥፋት። አማራነትን መሰነቅ። ውስጥነትን በውስጥነት ማዋሃድ። መሆን በመሆን ማስተናበር። ከተራ ግርግር መውጣት። ለፈንጠዝያ ጊዜ አለመስጠት። በረጅሙ ማሰብ። ለዘለቄታ መሥራት። ለታሪካችን፣ ለትውፊታችን ቀናዕይ መሆን። "የቤትህ ቅናት በላኝ" ያለውን የንጉሥ ዳዊትን ቃለ ህይወት መመስጠር። እግዚአብሔር ይስጥልኝ። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 14/12/2021 አማራ ሆይ! የደምህ ዋጋ ታሪክህን አሳልፈህ አለመስጠት ነው።        

እኔን አፈር ልብላላችሁ። ማቆሚያው ግን መቼ ነው?

ምስል
  አቶ ብዙአዬሁ እንደዘገቡት። ነፍስ ይማር። አሜን። የጎጃም አዴት #ወንድማማች ፋኖዎች ወራሪውን አንገት ላንገት ተናንቀው በክብር አርፈዋል!! ውለታችሁን አለብን!! ፋኖ አለነ ሃይሉ ፋኖ ይበልጣል ሃይሉ በሰላም እረፉ!! እኔን አፈር ልብላላችሁ። ማቆሚያው ግን መቼ ነው? ባለፈው አቶ እሸቱ እሰከ ልጃቸው። አሁን ወንድማማቾች። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 14/12/2021 ፈጣሪ ሆይ በቃችሁ በለን።    

#ኢትዮጵያዊነት የክት እና የዘወትር፣ የቤት እና የእዳሪ ልጅነት የለውም። እናት ላለውም ለሌለው ለእኔ ቢጤውም እኩል ናት።

ምስል
  #ኢትዮጵያዊነት የክት እና የዘወትር፣ የቤት እና የእዳሪ ልጅነት የለውም። እናት ላለውም ለሌለው ለእኔ ቢጤውም እኩል ናት። የሆነ ሆኖ ኦነጋዊው ኦህዴድ ፩ሚሊዮን ኃብታም ዲያስፖራ ኢትዮጵውያን የመደመርን መርኃ ግብር የፈቀዱ እንዲገቡ ወደ አገር ቤት ብሔራዊ ጥሪ አቀርቧል። ተቃውሞ የለኝም። በሰላም ገብተው የልባቸው ደርሶ በሰላም የእኔ ድንግል ትመልስልኝ። አሜን። ለእነኝህስ ማነው ተጠያቂው? ማነው ወደ ቤታችን፣ ወደ ባዕታችን እንመለስ ሲሉ የሚፈቅድላቸው እገዛ የሚያደርግላቸው። ጥያቄው ይህ ነው። እግዚአብሔር ይስጥልኝ። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 14/12/2021 ኢትዮጵያ የሁሉም እናት ናት የድኃውም የዲታውም! እነኝህንስ ኢትዮጵያ እና ኦነግ ሠራሹ ኦህዴድ በሩብ ልብ ቢያንስ ለመቀበል ቢያስብበት ስል በትህትና እና በአክብሮት አመለክታለሁ። እግዚአብሔር ይስጥልኝ። ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 14/12/2021 ኢትዮጵያዊነት የክት እና የዘወትር የለውም።  

#የደም ግብር ዘረፋ በአስቸኳይ ይቁም! 14.12.2021

ምስል
  #ይድረስ ለዘኃበሻ ዋና አዘጋጅ ለጋዜጠኛ ሄኖክ አለማዬሁ። #"የኢትዮጵያ ኃይሎች" እያልክ የምትዘግበው ከኡራኖስ ተላከልህን? #የደም ግብር ዘረፋ በአስቸኳይ ይቁም! እንደምን ሰነበትክ ልጅ ሔኖክ? ዛሬ የምር የሆነውን ግድፈትህን ልነግርህ እሻለሁ። ግን ደህና ሰነበትክ ወይ? "የኢትዮጵያ ኃይሎች" እያልክ የምትሰራው ዜና ታሪክን ጥቅርሻ የሚያለብስ ሆኖ አግኝቸዋለሁ። አንተን የማዘዝ አቅሙ ባይኖረኝም የታሪክ ሊቀ - ሊቃውንት ሊሞግቱህ እንደሚገባ ግን አምናለሁ። ስለምን ዝም እንዳሉህ ይገርመኛል። ታሪክን ነጭ ባህርዛፍ አልብሰህ መቃብር ውስጥ አታስተኛ። እረፍ! ሃግ ልትባል ይገባል። ዜና ፕሮፖጋንዳ አይደለምና። ወይንም #የድብቅ የፖለቲካ ቅምጥ ፍላጎት ሱቅ በደረቴ። ያን ሁሉ ዘመን የደከምክበትን የተጋድሎ ዘመን ስለምን በወሳንሳ ለቆመ ሥርዓት ለማበርከት እንደተነሳህ አይገባኝም። ፎቅ? የአንድ አውሎ የቅፅበት ጉዳይ ነው። ከዕድሜህ በላይ አከብርህ የነበረው የቁም ነገርህ ዝልቀት ነበር። ብዙ ሠርተህ አግዘህ ነበር። የጥንቱ ሄኒ ናፍቆኛል። የዛሬው ግን ሃራም እዬሆነ ነው። ዛሬ ግን አንተ አይደለህም። አንተ እንድትሆን እሻለሁ። ይህን ሁሉ ግብር ለሚከፍል የአማራ ህዝብ ሥሙን ለመጥራት ስለምን ፈራህ? #ቅራቅር ላይ ብቻውን ባይመከት ይህ ሁሉ ዕድል ይኖር ነበርን? መልስ አለህን? ቀደም ባለው ጊዜ የአማራን የማንነት እና የህልውና ተጋድሎ ግንቦት 7 "የነፃነት ኃይል" እያለ ሲያላግጥ የአንተ ድህረ ገፅ እኛን በማሳተፍ ግንቦት 7 ስንሞግተው እንደነበር ታስታውሳለህ። አሁን አንተ #ተነከርክበት ። የት አምጥተህ ነው "የኢትዮጵያ ኃይል" የምትለው? የሚዋደቀው። 1) የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት፣ አዬር ኃ