#ኢትዮጵያዊነት የክት እና የዘወትር፣ የቤት እና የእዳሪ ልጅነት የለውም። እናት ላለውም ለሌለው ለእኔ ቢጤውም እኩል ናት።

 

#ኢትዮጵያዊነት የክት እና የዘወትር፣ የቤት እና የእዳሪ ልጅነት የለውም።
እናት ላለውም ለሌለው ለእኔ ቢጤውም እኩል ናት።
የሆነ ሆኖ ኦነጋዊው ኦህዴድ ፩ሚሊዮን ኃብታም ዲያስፖራ ኢትዮጵውያን የመደመርን መርኃ ግብር የፈቀዱ እንዲገቡ ወደ አገር ቤት ብሔራዊ ጥሪ አቀርቧል። ተቃውሞ የለኝም። በሰላም ገብተው የልባቸው ደርሶ በሰላም የእኔ ድንግል ትመልስልኝ። አሜን።
ለእነኝህስ ማነው ተጠያቂው? ማነው ወደ ቤታችን፣ ወደ ባዕታችን እንመለስ ሲሉ የሚፈቅድላቸው እገዛ የሚያደርግላቸው። ጥያቄው ይህ ነው። እግዚአብሔር ይስጥልኝ።
ሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selassie
14/12/2021
ኢትዮጵያ የሁሉም እናት ናት የድኃውም የዲታውም!
እነኝህንስ ኢትዮጵያ እና ኦነግ ሠራሹ ኦህዴድ በሩብ ልብ ቢያንስ ለመቀበል ቢያስብበት ስል በትህትና እና በአክብሮት አመለክታለሁ። እግዚአብሔር ይስጥልኝ።
ሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selassie
14/12/2021No photo description available.
ኢትዮጵያዊነት የክት እና የዘወትር የለውም።No photo description available.
 No photo description available.

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።