ልጥፎች

ግልብጥ ...

ምስል
        ግልብጥ   የልብ   አፍርጥ ልጥ።                                                 ከሥርጉተ ሥላሴ 14.06.2010                                                         ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ።                          „በዚያም ቀን ይህ ቅኔ በይሁዳ ምድር ይዘመራል። ፣---- የጸናች ከተማ አለችን፣                            ለቅጥርና ለምሽግ መዳህኒት ያኖርባታል። ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፮ ቁጥር ፩“ ሲንጠባጠብ - ሽርክት፤ ሲሸረከት - ግርድፍ። ስከረከም - ታሬ። ስመትር - ቅርጥምጣሚ። ሲረግፍ - ጤዛ። ሀገር ምድሩን አካልሎ … ካለ ልኩ ተንቧልሎ ----- ሲሰጠስጥ በድንክ አልጋ - ግልብጥ ሳይናጥጥ ናጥ------! ላጥ …. እንጦርጦስ፤ ጢባ - ጢቦ፤ ጠራጠሮ --- ተንትርትሮ - ግርድ ሲሆን። ተያይዞ በሆድ ሰንሰለት ጅዋጅዊት ሲጫወት፤ በነፍሳት ቡድስ ….! እልልልልልልልልል …. ልል። ያልሆነ - ተለጥፎ። ካለቦታው - ተኮፍሶ፤ ካለወርዱ - ተጀቡኖ፤ ካለቤቱ - ተጠምኖ፤ ሲቀረቀር - ከቀን፤ ሲተረተር - በዕብሪት … ፍርክስ---------! ስስስስስስስስስስስስ ….. ስስ፤ ቋጥ ለቋጥ - ሲያማትር፤ ቋጥኝ - ለቋጥኝ - ሲነፍስ፤ ቃ ሲል ክው፤ ድረቅ ብሎ ሲረግፍ … አያድርስ --------! ክው ብሎ ሹልክ ክክክክክክክክክክ …. የእንክርዳድ ክክ። ድንበር አልባ ሲከምር፤ መሰረት አጥቶ - ሲንሳፈፍ፤ ድርቆሽ ሆኖ - ለሰንጋ መና ሲሆን፣ … ዋጠው ሙጃ - ጀንጅኖ ከሸጎሬ ሳይመለስ አስቀረው ሸንሽኖ - የጭድ ፍርሻ፤ ፉርሽካ የፊሽካ። ማይኩን ቢያስተካክል - አልተሰማም - በቅርብ ቀን እያለ ሲን

የማይሸመት።

ምስል
      የማይሸመት።                        ከሥርጉተ ሥላሴ 14.05.2018                           (ከመንኩሲቷ ሲዊዘርላንድ።)                  „በዚያ ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ታላቅ መለከት                   ይነፋል፣  በአሦርም የጠፋ በግብጽ ምድርም                      የተሰደዱ ይመጣሉ፣ በተቀደሰው ተራራ                     በእዬሩሳሌም ለእግዚአብሄር ይሰግዳሉ።“                      ( ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፯ ቁጥር ፲፫) ናዳ አይደል። መቃብር አይደል። ገደል አይደል። ጉድጓድ አይደል። አፋፍ አይደል። ስለምን ይሆን የሰው ልጅ ቅንነትን እንደ ጦር የሚፈራው? ስለምን ቅንነት ሲታይ ራድ ይይዘዋል። ስለምንስ ቅንነት ሲመጣ ያንዘፈዝፋዋል። ስለምን ነው የሰው ልጅ ለቅነንት ፊት ለመስጠት ጭንቅ በጭንቅ ይሆናል? ስለምንስ የሰው ልጅ ከቅንነት ጋር አይንህ ላፈር ይላል። ስለምንስ ነው የሰው ልጅ ለቅንነት ቢላ ይስልለታል፤ ስለምንስ ያሳድደዋል? ስለምንስ ነው ስለቅንነት በሚተጉ ቅዱሳን ላይ ጦርነት ይታዋጀል? እኮ ስለምን ቅንነት ይፈራል? ቅንነት እኮ ገንዘብ አያስወጣም። ቅንነት አቀበት ቁልቁለት አያስወጣ አያስወርድም። ቅንነት በርካሽ የሚገኝ ምንም ቤሳ ቤስቲ የማይጣይቅ እንደ ዝናብ እውሃ በዬቤታቸን የሚደርስ በውስጧችን ያለ አብሮን የተፈጠረ ብንጠቀምበት እኛኑ የሚያጸዳ ላውንደሪ ቤት ነው። ቅንነት ያለው ሰው ጸጸትን አያውቅውም። ስለምን የሚጸጽተው ነገር ስለማይፈጽም። ቅንነት በመስጠት እና በመቀበል ቀመር የሌለው፤ የሂሳብ የቁጥር ተማሪ አይደለም። ቅንነት የማያከስር ግን የሚያተርፍ የህሊናዊነት ቤተ

ግልብጥ፤

ምስል
       ግልብጥ           የልብ                      አፍርጥ             ልጥ።                                                 ከሥርጉተ ሥላሴ 14.06.2010                                                         ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ።                          „በዚያም ቀን ይህ ቅኔ በይሁዳ ምድር ይዘመራል። ፣---- የጸናች ከተማ አለችን፣                            ለቅጥርና ለምሽግ መዳህኒት ያኖርባታል። ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፮ ቁጥር ፩“ ሲንጠባጠብ - ሽርክት፤ ሲሸረከት - ግርድፍ። ስከረከም - ታሬ። ስመትር - ቅርጥምጣሚ። ሲረግፍ - ጤዛ። ሀገር ምድሩን አካልሎ … ካለ ልኩ ተንቧልሎ ----- ሲሰጠስጥ በድንክ አልጋ - ግልብጥ ሳይናጥጥ ናጥ------! ላጥ …. እንጦርጦስ፤ ጢባ - ጢቦ፤ ጠራጠሮ --- ተንትርትሮ - ግርድ ሲሆን። ተያይዞ በሆድ ሰንሰለት ጅዋጅዊት ሲጫወት፤ በነፍሳት ቡድስ ….! እልልልልልልልልል …. ልል። ያልሆነ - ተለጥፎ። ካለቦታው - ተኮፍሶ፤ ካለወርዱ - ተጀቡኖ፤ ካለቤቱ - ተጠምኖ፤ ሲቀረቀር - ከቀን፤ ሲተረተር - በዕብሪት … ፍርክስ---------! ስስስስስስስስስስስስ ….. ስስ፤ ቋጥ ለቋጥ - ሲያማትር፤ ቋጥኝ - ለቋጥኝ - ሲነፍስ፤ ቃ ሲል ክው፤ ድረቅ ብሎ ሲረግፍ … አያድርስ --------! ክው ብሎ ሹልክ ክክክክክክክክክክ …. የእንክርዳድ ክክ። ድንበር አልባ ሲከምር፤ መሰረት አጥቶ - ሲንሳፈፍ፤ ድርቆሽ ሆኖ - ለሰንጋ መና ሲሆን፣ … ዋጠው ሙጃ - ጀንጅኖ ከሸጎሬ ሳይመለስ አስቀረው ሸንሽኖ - የጭድ ፍርሻ፤ ፉርሽካ የፊሽካ። ማይኩ

ውስጣችን እጠበው

      ውስጣችን          እጠበው          በፍቅር            ገበታ።                                                       ከሥርጉተ ሥላሴ 14.05.2018 (ከገዳማዊቷ ሲወዘርላንድ።)                                      „እናንት በሩቅ ያላችሁ የወራሁትን ስሙ፤ እናንተም በቅርብ ያላችሁ ሃይለን እወቁ።“                                                              (ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፴፬ ቁጥር ፲፬) ጤፍ እንጀራ በእርጎ እኔ መች ጠልቼ፤ ? ? ? ሲበሉ ለማዬት - ፈቃድ ተነስቼ፤ ? ? ? ጉሮሮ ለማርጠብ እንዲህም  - ተሟሙቼ፤ ? ? ? በእቃ ተገምቼ - እንደ ዕቃም ታይቼ  ቢቸግረኝ እንጂ፤ ---- መች ክብር ጠልቼ! ቢከፋኝ ነው እንጂ፣ - ስደት ተመኝቼ መጠለያ ከፈን አፈሩን በልቼ ቅንቅን በቋጠሮ - ዕንባነን አውግቼ። ሲመጣ ተስፋዬ እኔኑ ሊጠይቅ፤ ጋሬጣው አየለ ቆመ በተጠንቀቅ አንድዬ አለኃት ላዛች ቡኒ አፈር የሰጠኃት ሚስጢር አፍልቃ ልታኖር። ሳቅ የተፈራበት እንዲህ ያለ ዘመን ከወዴት ይገኛል? ከሴራ ግናግን። የሟርት አራማጆች ሲመሽም ሲነጋም ያነን እያኘኩ ---- ሲነጋም ሲመሽም ዋይታ ያዝነባሉ ጉምነን በመዝገን። እባክህ ፈጣሪ አንተ የሁሉ ጌታ? ወሳጣችን እጠበው በፍቅር ገበታ። ኢትዮጵያዊነት ፈተናን አሸንፎ የተፈጠረ ሚስጢር። መሸቢያ ጊዜ። 

እቴ ሆይ!

ምስል
        እቴ ሆይ!            ከሥርጉተ ሥላሴ  14.06.2018 (ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ።)                              „ሕዝቤ ሆይ ና ወደ ቤትህ ግባ።“                        (ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፭ ቁጥር ፳) እቴ ሆይ! ሙሽሪት እሸት አማራችቱ      እቴ ሆይ! ቅዲስቲት ፍቅር ናፋቂቱ       እቴ ሆይ! ህብሪቱ የዕምነት እልፍኝቱ                   እቴ ሆይ! ፍቅርተ የማተብ ርቱ                     እቴ ሆይ! ቀዳሚት የመሆን ሊቂቱ                           እቴ ሆይ! ቅኒቱ የዘመን ፍቱኒቱ                          እቴ ሆይ! መቻል ነሽ የሥርዬት እትብቱ።                                 እቴ ሆይ! ድሪዬ ነፍቆት አራሽቱ                              እቴ ሆይ! መዲና ህቭር ፈታይቱ                       እቴ ሆይ! ምግባሯ ድምቀት አዳይቱ                        እቴ ሆይ! ሁሉዬ ትዝታ አብሪቱ            እቴ ሆይ! ግሎባል ሥልጡን እሜቴይቱ             እቴ ሆይ! ማንጠግቦሽ ትዝታን ሳይቱ   እቴ ሆይ! ምንገዶሽ ሥልጡን ዘማናይቱ!   ሥጦታ ለውቢት ለአዲስ አባባ ይሁንለኝ።  የኔዎቹ ኑሩልኝ። መሸቢያ ጊዜ።

የሐሴት ፋናዬ።

ምስል
   የሐሴት ፋናዬ።             ከሥርጉተ ሥላሴ 13.06.2018 (ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ።)               „በዚያ ቀን እንዲህ ይሆናል ታላቅ መለከት ይነፋል።“                     (ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፯ቁጥር ፲፫) ኑሪልኝ እናቴ የተስፋ መንበሬ ኑሪልኝ እማማ የነፍስ ዝማሬዬ፤ ኑሪልኝ ልዕልቴ የፍቅር ዝናዬ ኑሪልኝ ልዕልቴ ማዕረግ ሽልማቴ ኑሪልኝ ንግሥቴ የመኖር አድባሬ፤ ኑሪልኝ መሆኔ የሰው ሰውነቴ ኑሪልኝ ዕንቁዬ ሚስጢር ገበታዬ ኑሪልኝ ክብረቴ ፍቅር መስታውቴ ኑሪልኝ ኢትዮጵያ የሐሤት ፋናዬ! የኔዎቹ መሸቢያ ጊዜ። ኑሩልኝ።

ትውውቅ ተልግመኛው ፖለቲካ።

ምስል
       ልግመኛው ፖለቲካ።                                        ከሥርጉተ ሥላሴ 13.06.2018 (ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ።)           „አቤቱ አንተ አምላኬ ነህ፤ ድንቅን ነገር የዱሮ ምክርን በታማኝነትና በእውነት አድርገሃልና ከፍ ከፍ አደርግህ አለሁ።                             ሥምህንም አመሰግንህ አለሁ።“ (ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፭ ከቁጥር ፩ እስከ ፪) ልግመኛው ፖለቲካ ርህርህና፣ አርቆ ማሰብ አልፈጠረለትም። አልሰራለትም።  የኢትዮጵያው ፖለቲካ መልኩ ልግመኛ፤ ቁመናው ልግመኛ፤ አቋሙ ልግመኛ፤ መንፈሱ ልግመኛ፤ ውስጡ ልግመኛ፤ ቅርጹ ልግመኛ፤ ፎርሙ ልግመኛ። አንጀቱ ልግመኛ። ልቡ ልግመኛ። ኩላሊቱ ልግመኛ። ህሊናው ልግመኛ። ፊንጢጣው ልግመኛ። ጉበቱ ልግመኛ። ፊኛው ልግመኛ። ህሊናው ልግመኛ። ጭንቅላቱ ልግመኛ። አንደበቱ ልግመኛ። ልሳኑ ልግመኛ። ዓይኑ ልግመኛ። ጆሮው ልግመኛ። እጆቹ ልግመኞች፤ እግሮቹ ልግመኞች። ክናዱ ልግመኛ። ኳቴው ልግመኛ። እርምጃው ልግመኛ። ዕይታው ልግመኛ።  ተስፋው ልግመኛ። ምኞቱ ልግመኛ ግን ባለትልቅ ራዕይ ራዬኛ ። ይቻላል በልግም ተባዝቶ በልግም ውጤት ቀመር። ይሆናል በልግመት ተቦክቶ በልግመት ተጋግሮ ማባያውም በልግመት ተቁላልቶ በልግመት ፌርሜሎ ተጥዶ ትልቁን ራዕይን ያሳካል ሲባል በምንም ተባዝቶ ሟርተነን አውግቶ ከምሾ ተጋብቶ፤ ደመርን ቀጥሮ፤ ሳቅነን ፈርቶ፤ ፈገግታን አጣውሮ ደስታን አጨልሞ ተስፋን አስጨንቆ ጭንቅትን ደግሶ ተስፋ ቆራጭነትን ዲል አድርጎ ድሮ፤ አያሆንምን ኩሎ፤ አያቻልምን ግጥግጥ ጠርቶ አይነን በርግጫ ቅልቅል ነፍሱን አጥፍቶ „ትልቋ ኢትዮጵያን“ ያልማል። ቧልተኛ በሉት ልግመኛውን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፈሊጥ። ልግመኛው ፖለ

"ሙያ በልብ"

ምስል
     „ሙያ በልብ“                                     ከሥርጉተ ሥላሴ 13.06.2018 (ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ።)          „እውቀትን ለማን ያሰተምረዋል? ወይስ ወሬ ማስተዋልን ለማን ይሰጣል? ወተትን ለተወ ወይስ ጡትን ለጣሉ ነውን?               ትእዛዝ በትእዛዝ፣ ትእዛዝ በትእዛዝ፣ ሥርዓት በሥርዓት፣ ሥርዓት በሥርዓት ጥቂት በዚህ ጥቂት በዚያ ነው።              በባዕድ አፍ በልዩም ልሳን ለዚህ ህዝብ ይናገራል፣ እርሱም ፣--- እረፍት ይህቺ ናት የደከመውን አሳርፉ ይህችም                                        ማረፊያ ናት አላቸው፤ እነርሱም ግን መስማትን እንቢ አሉ።“                                            (ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፳፰ ቁጥር ፱ እሰከ ቁጥር ፲፪) እኔ እንደሚገባኝ እና እንደምረዳው ከሆነ ከእንግዲህ አማራ ከዬትኛውም የፖለቲካ ድርጅት፤ ከዬትኛውም የፖለቲካ ሊሂቅ፤ ከዬትኛውም ጋዜጠኛ፤ ከዬትኛውም አክቲቢስት፤ ከዬትኛውም ዘመን አመጣሽ የፖለቲካ ተንታኝ ጋር እስጣ ገባ የሚያስፈልገው አይመስለኝም። እርግጥ ነው በዚህ በአዲሱ የአብን መንፈስ የማይመቹትን እዬፈለፈሉ ጥንካሬን ለማትጋት ለማውጫነት ያለፉትን አምክንዮች በማንሳት ከውድቀት እንዲድን መታታር ግን የተገባ ይሆናል። የእኔም ጹሁፍ ዓላማ ይሄው ነው።  አዲሱ አብንም ከልብ ሆኖ ሊያዳምጠን ይገባል። ገና ከመፈጠሩ እንደ ሰማያዊ ፓርቲ ተራራ ያሰኜኛል ካለ እራሱን አንድ አድርጎ ለመምራት ደግሞ ከተሳነው ጣፊያ ልመና መሄድ ራሱን ያሳጠዋል፤ የዛሬ ድምቀት ነገን ያከስማል። ስለምን? በፈለገ ቅብ ድርጅት ከእንግዲህ የጎንደር መሬት እንዲታረሥ አንሻም። ጎን

በተቋሰለ መንፈስ አዲስ ነፍስ አንዴት?

ምስል
·                                                             መደራጀት በጠራ ህሊና                  ቢሆን ይመረጥ ነበር።                አዲስ መንፈስ በቅይጥ                እና በተቋሰለ እዝል                 ግን እጅግ ፈታኝ ነው።                          ከሥርጉተ ሥላሴ 10.06.2018 (ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ)               „ሁሉ ከምድር ተፈጠረ ሁሉም ወደ ምድር ይመለሳል የወንዙ ውሃ ወደ ውቅያኖስ ይመለሳል።“                                                                                  (መጸሐፈ ሲራክ ምዕራፍ 40 ቁጥር 11)

አብን አመራሩን መርጦ በተሳካ ሁኔታ ጉባኤውን አጠናቀቀ።

ምስል
     በባህርዳር ሲካሄድ የቆየው የአማራ        ብሔራዊ ንቅናቄ አመራር አባላቱን            መርጦ ጉባኤውን አጠናቀቀ።                                                June 10, 2018 | Filed under:  News Feature , የዕለቱ ዜናዎች  | Posted by:  Zehabesha ( ዘ - ሐበሻ ) በትናንትናው ዕለት የመስራች ጉባኤውን በባህርዳር የጀመረው    የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ    ዛሬ ሕዝባዊ ወይይት አድርጎ ተጠናቀቀ :: ( ዜናውን በቭዲዮ ካዩት የጀነራል ተፈራ ማሞን እና የንግስት ይርጋን ጉባኤው ላይ ያደረገቱን ንግግር አብረው ይመለከታሉ – እዚህ ይጫኑ ) በባህርዳር ከተማ ሙሉአለም አዳራሽ በተደረገው በዚሁ ጉባኤ ንቅናቄው የአማራር አባላትን ምርጫ አካሂዷል :: በዚህም መሰረት 1- ዶር ደሳለኝ ጫኔ - ሊቀመንበር 2- በለጠ ሞላ - ምክትል ሊቀመንበርና የምርጫ ቦርድ ሀላፊ ! 3- ጋሻው መርሻ - የድርጅት ጉዳይ ሀላፊ ( የሰማያዊ ፓርቲ አመራር የነበረ ) 4- መልካሙ ሹምየ - የፖለቲካ ጉዳይ ሀላፊ 5- አቶ ተመስገን ተሰማ - የፍትህ ዘርፍ ሀላፊ 6- አቶ ዳምጠው - የውጭ ጉዳይ ሀላፊ 7- አቶ ካሱ - የኢኮኖሚ ጉዳይ 8- አቶ ክርስቲያን ታደለ - የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ 9- ወይዘሮ መሰረት ( ተመራማሪ )- ሴቶች ጉዳይ 10- አቶ የሱፍ ኢብራሄም - የህግ ጉዳዮች ተመራማሪ   11- አቶ ጥበበ ሰይፈ - የህግ ጉዳይ ሀላፊ 12- ወጣት ተሰማ ካሳሁን - የድርጅት ጉዳይና ፖለቲካ ዘር