ልጥፎች

ክቡር ፈቃዱ ተክለማርያም።

ምስል
  !እባክህ አንጣህ?                                  ከሥርጉተ ሥላሴ 15.03.2018 (ከጭምቷ - ሲዊዘርላንድ።) “ ብርቱ የሆነ እርሱ ታላቅ ሥራን በእኔ አድርጓልና፤ ሥሙም ቅዱስ ነው። ምሕረቱም ለሚፈሩት ከትውልድ ትውልድ ይኖራል።               ስለዚህም ምክንያት ፍጥረት ሁሉ ያመሰግኑኛል ” ( ሉቃ . ምዕራፍ ፩፥ ከቁጥር ፵፱ ፶፩) !እባክህ አንጣህ? እምዬ ትጠጋህ ድንግል ትዳስስህ እሷ ትሁንልህ ምህረቷ ይዳብስህ። !እባክህ አንጣህ? ምልጃዋ ይሁንህ አለሁህ ትበልህ፤ አ ለ ችልህ ውስጥህ የዕምነት ደግነትህ። !እባክህ አንጣህ? ትኑር ል ን ነፍስህ ይኑርልን ጸጋህ ይሁንልን ግርማህ ማቱሳላ ዕንቁህ። !እባክህ አንጣህ? ፈቃዱ ይሁንህ ለእኛ ሲል ያኑርህ፤ ትጠብቅሃለች የተስፋ ሐገርህ የንጋት መንበርህ የምህረት አድባርህ፤ ድንግል አደራሽን እናቴ አደራሻን - እንዳታሳፍሪን፤ ቅዕባሽ ይሁነን - ስለእኛ ሁኝልን ቀድመሽ ተገኝልን፤ ቸሩነ ን አብስሪን። ·          ም ርኩዝ። http://yehaarts.com/interviews_next.php?rollId=Fekadu%20Teklemariam „ከፈቀዱ ተ/ መርያም ጋር እንጨዋወት።“ https://www.youtube.com/watch?v=Gy6tCsRrCqs „Ethiopia: በአርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም የህክምና ጉዳይ ላይ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ“ ·          ለዬኔዎቹ ቅኖቹ። ለ ጥበብ አባቱ፤ ለዘመን ዋርካው ለአርቲስት ፈቃዱ ተ/ ማርያም - ይሁንልኝ። ዝብርቅ ባለ በመረባበሽ ስሜት ነው የሠራሁት።