#ግን #አንዱ #ሆስፒታል #ለምን #በክቡር፦ #ሰማዕቱ #ዶር. #አንዱአለም #ዳኜ #አይሰየምም????
#ግን #አንዱ #ሆስፒታል #ለምን #በክቡር ፦ #ሰማዕቱ #ዶር . #አንዱአለም #ዳኜ #አይሰየምም ???? ቅዱስ መንፈስ የረበበት ብሩክ። አንድ መምሪያ ብቻ ሳይሆን አንድ ህልው ሆኖ እዬሠራ ያለ ሆስፒታል ነው በሥሙ መሰዬም ያለበት። ዘገባውን ከማቅረቤ ጋር ግን የግል ዕይታዬነን … "የቤትህ ቅናት በላኝ።" ከእሱ በላይ #ክብር ፤ ከእሱ በላይ #ሞገስ ፦ ከእሱ በላይ #ማዕረገ - ህይወት ምን አለና! #ቁርጠኛ #ውሳኔ #ይጠይቃል ሃሳቤ። ለምን ከውስጤ ገባ ብዬ ሳስብ ምላሹ ተፈጥሮው ውስጤን አሸንፎ ተደላድሎ የመቀመጥ አቅሙ #አንቱ በመሆኑ ነው። ዜናውን ስሰማ ድንጋጤዬ ከባድ ነበር። በቀጥታ ነውከውስጤ የገባው። መረጃውን ሳልሰማ ማለት ነው። መረጃውን ሳገኝ በዚህ ልክ #ትህትና ፤ በዚህ ልክ #ቅንነት ፤ በዚህ ልክ #ውስጥነት ፤ በዚህ ልክ #አገልጋይነት ፤ በዚህ ልክ ለሌሎች መኖር #ድንቅ ሰብዕና ሊመጣ ወይንም ሊገኝ ነው??? አንዱ ሆስፒታል በሥሙ ይሰዬም እና ትንሽ የወል ሃዘናችን የመጽናኛ አቅም ያግኝ። ሌላ ማሰብ እኮ አልተቻለም። ረቂቅ የሆነ የማናውቀው #ስበት አለው ፀጋውም ሁነቱም። የስብሰባው ጭብጥ ፈጣን እና የአንጀት በመሆኑ መልካም ጅምር ነው። ፡ልትመሰገኑም ይገባል። በሥሙ ወርክሾፖች፤ ሰሚናሮች፤ ፓናል ዲስከሽኖች በቀጣይነት ቢኖሩም መልካም ይመስለኛል። ዝክረ ታሪኩ በፎቶ፤ በመጸሐፍ፤ በመጋዚን በበራሪ ጹሁፍ በተከታታይ ሊሰራበት ይገባል። የዘመን ሥጦታ ፒላር ነውና። የትውልድ ድርሻውን እራሱን ሸልሞ ሰማዕትነት የተቀበለ ጀግና ነውና። ፋውንዴሽን ለማቋቋም ማሰብ፤ የሙያ አጋሮቹ ውጭ የሚኖሩ አጀንዳቸው ሆኑ ትጋቱ እና ሰማዕትነቱን ለዓለም የሙያ አ...