ልጥፎች

"አዲሱ የዩኬ ጠ/ሚ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ዕቅድ ተግባራዊ አይሆንም አሉ"

ምስል
  "አዲሱ የዩኬ ጠ/ሚ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ዕቅድ ተግባራዊ አይሆንም አሉ" • https://www.bbc.com/amharic/articles/cq5x4rn573yo 7 ሀምሌ 2024 «አዲሱ የዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ጠቅላይ ሚኒስትር ሰር ኪር ስታርመር ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ ለመላክ የወጣው ሕግ “የሞተ እና የተቀበረ ነው” በማለት ዕቅዱ ተግባራዊ እንደማይሆን አረጋገጡ።   «የሌበር ፓርቲ መሪ በቀድሞው የዩኬ ወግ አጥባቂ ፓርቲ መንግሥት የቀረበውን ስደተኞችን “በሕገ-ወጥ መንገድ” ወደ ሩዋንዳ የመላክ ዕቅድን እንደሚያስቆሙ ተናግረዋል። ከጥቂት ቀናት በፊት የተደረገውን ምርጫ ያሸነፈው ሌበር ፓርቲ እስካሁን አገሪቱን 310 ሚሊዮን ፓውንድ ያስወጣውን ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ ዕቅድን እንደሚሰርዝ ሲገልጽ ቆይቷል።   ሰር ኪር ከጽህፈት ቤታቸው ፊት ለፊት ሆነው በሰጡት መግለጫቸው “የሩዋንዳው ዕቅድ ገና ሳይጀመር የሞተ እና የተቀበረ” ሲሉ ዕቅዱን ተችተዋል።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕገ-ወጥ ስደተኞችን ፍልሰት የሚገታ የተሻለ ያሉትን ዕቅድ መንግሥታቸው እንደሚያስተዋውቅም ተናግረዋል።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀድሞ መንግሥት ተግባራዊ ያደረገው ዕቅድ በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ዩኬ ከሚገቡ ስደተኞች መካከል 1 በመቶ ብቻ የሚሆኑትን ወደ ሩዋንዳ የሚልክ ስለነበረ ጨርሶ ውጤታማ የሚሆን አይደለም ብለዋል።   አዲሱ የሌበር መንግሥት ይህን ዕቅድ ውድቅ ማድረጉ በአገሪቱ ላይ የሚያደርሰውን የገንዘብ ኪሳራ መጠን እስካሁን ገልጽ አይደለም።   ከዚህ በተጨማሪም በቀድሞው አስተዳደር ወደ ሩዋንዳ ለመላክ በዝግጅ ላይ የነበሩ 52 ሺህ ስደተኞች ዕጣ ፈንታ ገልጽ አይደለም።   የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳ መላክ ዋነኛ የመንግሥታቸው

"በኢትዮጵያ በሕይወት የመኖር መብት አሳሳቢ መሆኑን ኢሰመኮ አስታወቀ" ሲሳይ ሳህሉ ቀን: July 7, 2024

ምስል
  https://www.ethiopianreporter.com/131143/     "በኢትዮጵያ በሕይወት የመኖር መብት አሳሳቢ መሆኑን ኢሰመኮ አስታወቀ" ሲሳይ ሳህሉ ቀን: July 7, 2024 "በኢትዮጵያ በሚከናወኑ የትጥቅ ግጭቶች፣ ጥቃቶች ወይም የፀጥታ መደፍረሶች ምክንያት፣ በታጣቂ ኃይሎችና በመንግሥት የፀጥታ አካት በተወሰዱ ዕርምጃዎች፣ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርስ የሞትና የአካል ጉዳት አሳሳቢነት ቀጥሏል ሲል፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ፡፡ በሕይወት የመኖር መብት ማሳሰቡንም ገልጿል፡፡   ኮሚሽኑ ከሰኔ 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2016 ዓ.ም. የሚሸፍነውን 3ኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ አያያዝ የሚያብራራ ባለ132 ገጽ ሪፖርት ዓርብ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ አድርጓል፡፡ በሪፖርቱ እንደተገለጸው በትጥቅ ግጭት ወቅት፣ በግጭት ውስጥ በቆዩ አካባቢዎች፣ እንዲሁም በአንዳንድ ሁኔታዎች ግጭት በሌለበት ወቅት ጭምር የሚፈጸሙ ከሕግ ውጪ የሆኑ የሰላማዊ ሰዎች ግድያዎችም አሳሳቢ ሆነው ቀጥለዋል፡፡   የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት የኮሚሽኑ ዋና ዳይሬክተር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) [የሥራ ጊዜያቸው አልቆ ተሰናብተዋል]፣ ምክትል ኮሚሽነር ራኬብ መሰለና የዘርፉ ኮሚሽነሮች በተገኙበት ለሚዲያ ይፋ ቀርቧል፡፡   ዋና ኮሚሽነሩ በሰጡት መግለጫ ዓመታዊ ሪፖርቱን በመደበኛ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ እንዲቀርብ ይጠበቅ የነበረ ቢሆንም፣ ፓርላማው የተደራረቡ ጉዳዮች የገጠሙት በመሆኑ ሪፖርቱን ለማቅረብ አለመቻሉንና ነገር ግን ለሚመለከታቸው አካላት በጽሑፍ መቅረቡን ተናግረዋል፡፡   በሪፖርቱ የመንቀሳቀስ መብት በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ባለው የፀጥታ ችግር ወይም በሌላ

በኢትዮጵያ የሚፈጸሙ እገታዎች እንዲቆሙ የአሜሪካው አምባሳደር ጥሪ አቀረቡ BBC

ምስል
 https://www.bbc.com/amharic/articles/cqe671150d2o   "በኢትዮጵያ የሚፈጸሙ እገታዎች እንዲቆሙ የአሜሪካው አምባሳደር ጥሪ አቀረቡ" "የፎቶው ባለመብት, @USEmbassyAddis የምስሉ መግለጫ, አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ኢትዮጵያ ውስጥ ገንዘብ ለማግኘት እየተፈጸሙ ያሉ የሰላማዊ ሰዎች እና የተማሪዎች እገታዎች መቆም አለባቸው ሲሉ የአሜሪካው አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ ጥሪ አቀረቡ።ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በተለይ በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች ውስጥ በሚፈጸሙ እገታዎች ሰበብ ስጋት እንደተፈጠረ በተደጋጋሚ ሲዘገብ መቆየቱ ይታወቃል።በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑት ኧርቪን ማሲንጋ በኤምባሲያቸው የማኅበራዊ ትስስር ገጽ ላይ እንዳሰፈሩት ባለፈው ሳምንት ከ100 በላይ ተማሪዎች እና መንገደኞች ገንዘብ ለማግኘት ሲባል መታገታቸውን ገልጸዋል።ከአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ እና ከባሕር ዳር ተነስተው በሦስት የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ሲጓዙ የነበሩ ተማሪዎች እና መንገደኞች ባለፈው ረቡዕ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም. በታጣቂዎች መታገታቸውን ቢቢሲ መዘገቡ ይታወሳል።እገታው የተፈጸመው ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 155 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገርበ ጉራቻ አካባቢ መሆኑን የዐይን እማኞች እና የታጋች ቤተ የፎቶው ባለመብት, ሰቦች ለቢቢሲ ገልጸው ነበር። ገርበ ጉራቻ አካባቢ 100 የሚጠጉ ተማሪዎች በታጣቂዎች ታገቱ   5 ሀምሌ 2024   በመንግሥት ኃይሎች እና በታጣቂዎች የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች አሳሳቢ ሆነው ቀጥለዋል፡ ኢሰመኮ   5 ሀምሌ 2024   ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች በዱባይ ቤት መግዛትን እየመረጡ ያሉት ለምንድን ነው?   8 ሀምሌ 2024 አምባሳደር ማሲንጋ እ

እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ክፋ ነገር ያሸነፈች #ጀግና ናት። እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ጭካኔ የተጠዬፈች የርህርህና #ንግሥት ናት። እምዬ ሲዊዝ ህውከትን ሃራም ያለች የሰላም #ልዕልት ናት።

ምስል
  እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ክፋ ነገር ያሸነፈች #ጀግና ናት፤  እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ጭካኔ ፈጽሞ የማትተባበር #ንፁህ አገር ናት።።   "የቤትህ ቅናት በላኝ።"   እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ክፋ ነገር ያሸነፈች #ጀግና ናት። እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ጭካኔ የተጠዬፈች የርህርህና #ንግሥት ናት። እምዬ ሲዊዝ ህውከትን ሃራም ያለች የሰላም #ልዕልት ናት። እምዬ ሲዊዝ በአዬር ብክለት ህዝቧም፤ እንግዶቿም፤ ጎረቤት አገራትም ጤናቸው እንዳይጎዳ ልዩ #ፀጋ ያላት አገር ናት። እምዬ ሲዊዝ #ነፃነትን ለሰው ልጆች በትክክል፤ በዕውነት ገቢር ላይ ያዋለች ድንቅ አገር ናት። እምዬ ሲዊዝ ለመንፈስ፤ ለመላ አካላት #መረጋጋትን በነፃ የምታድል ድንቅ አገር ናት። እምዬ ሲዊዝ #አሸናፊ ናት። ለምንግዜም።         እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ክፋ ነገር ያሸነፈች #ጀግና ናት። እምዬ ሲዊዝ የዓለምን ጭካኔ የተጠዬፈች የርህርህና #ንግሥት ናት። እምዬ ሲዊዝ ህውከትን ሃራም ያለች የሰላም #ልዕልት ናት። እምዬ ሲዊዝ በአዬር ብክለት ህዝቧም፤ እንግዶቿም፤ ጎረቤት አገራትም ጤናቸው እንዳይጎዳ ልዩ #ፀጋ ያላት አገር ናት። እምዬ ሲዊዝ #ነፃነትን ለሰው ልጆች በትክክል፤ በዕውነት ገቢር ላይ ያዋለች ድንቅ አገር ናት። እምዬ ሲዊዝ ለመንፈስ፤ ለመላ አካላት #መረጋጋትን በነፃ የምታድል ድንቅ አገር ናት። እምዬ ሲዊዝ #አሸናፊ ናት። ለምንግዜም።   #እምዬ ሲዊዝ እና እግር ኳስ። የአውሮፓ ጨዋታም በእኔ ቅኝት።   እምዬዋ ኳስን ለሰው ልጅ የህሊና ሰላማዊ #ቴራፒ የምታይ ናት። ስለዚህ ውድድሩም፤ ፋክክሩንም የምታዬው ከዚህ ጥልቅ ዕሳቤ በመነሳት ነው። የሲዊዘርላንድ ድንቅ የእግር ኳስ ቲም፤ ክሩው፤ አሰልጣኙ እንደ እናታቸው እምዬ ሲዊዚ በፍፁም ሁኔታ #የተረጋጉ ነ

የፈራሁት ነው የሆነው። ከጨዋታ በኋ ላ የትናንት ማምሻ ዘገባዬ።

ምስል
  የፈራሁት ነው የሆነው። ጨዋታው 1-1 ነበር። መጀመሪያ ጎል ያስቆጠሩት የእምዬ ሲዊዝ ልጆች ነበሩ። ደስታቸውን ሳይጨርሱ ነበር እንግሊዞች አቻ የምታደርጋቸውን ጎል ያስቆጠሩት። ከእንግሊዞች ጋር ጨዋታ ሞናትነስ ነው። የእምዬ ልጆች በብቃት ተጫውተዋል። ፔናሊቲ እምፈረው ነገር ነበር። ደረሰ። ይህም ሆኖ ያልጠበቅኩት አቅም ከእምዬ ሲዊዝ ልጆች አይቻለሁ። አንድ ነው የሳቱት። ይህ መልካም አቅም ነው። ዘጠና ደቂቃ በእኩል ነጥብ። ተጨማሪ ሰላሳ ደቂቃ በእኩል ነጥብ። በፔናሊቲ አንድ መሳት ነው ከቀጣዩ ጨዋታ የእምዬ ሲዊዝ ልጆች የተሸነፋት። ብቃት ያለው ጨዋታ አሳይተዋል። ቲም ወርካቸው የሚደንቅ ነበር። ቀጣዩ ቱርኪ እና ሆላንድ ናቸው። ሁለቱም ድል ርቋቸው የኖሩ ስለሆኑ እንዲቀናቸው እመኛለሁ። እንግሊዝ ከአሸናፊው ቡድን ጋር ይገጥማል ማለት ነው። ነገ በተረጋጋ መንፈስ በሚገባ እጽፈዋለሁኝ። የእምዬ ሲዊዝ ልጆች አንዲት ትንሽ ነገር ማድረግ ቢችሉ ተጨማሪ ጊዜውም ፔናሊቲም አይመጣም ነበር። መልካም ሌሊት። አሰልጣኙ ትጉህ እና ብርቱ ሲሆን ሊሆን የሚገባውን ሁሉ አድርገዋል። እራሱ ሼኪሪን ልቤ አስቦት ነበር። ገብቶ ጥሩ ጨዋታ አሳይቷል። "የቤትህ ቅናት በላኝ።" ሥርጉተ©ሥላሴ Sergute©Selassie 06/07/024 ለቀጣዩ ተስፋ እግዚአብሄር ይጨመርበት። የእምዬ ልጆች ጥሩ ደረጃ ላይ ነው የሚገኙት።     google.com England gegen Schweiz Spielinformationen, Neuigkeiten u

መልካም ዕድል #ለእምዬ ለሲዊዝ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን። #የሰላም #ንግሥቷ። #Viel Erfolg.

ምስል
  መልካም ዕድል #ለእምዬ ለሲዊዝ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን። #Viel Erfolg.   "የሰው ልብ መንገድን ያዘጋጃል፥ እግዚአብሄር ግን አካሄዱን ያቃናለታል።"   (ምሳሌ ፲፮ ቁጥር ፱)         ዕለተ ቅዳሜ ልክ 18.00 ሰዓት #የእምዬ ሲዊዝ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን ከአቻው የእንግሊዙ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን ጋር በጀርመን በዶርትሙንድ ሲቲዲዮም ወሳኝ ግጥሚያ አላቸው።   ትናንት ባዬነው ጨዋታ ስፔን ጀርመንን በመደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ፤ ፈረንሳይ ፖርቹጋልን በተጨማሪ ጊዜ፤ በዛም መሸናነፍ አልችል ብለው በፔናሊቲ ዳኝነት ፈረንሳይ ለቀጣዩ ፍልሚያ እንደ ስፔን አልፈዋል።    ለጀርመን የእግር ኳስ ጨዋታ ማለት #አገር ማለት ነው። #ትውልድ ማለት ነው። እንደ አስተናጋጅ አገር ጀርመኖች ቀጥለው ቢሆን የጨዋታው አትሞስፌር ልዩ ይሆን ነበር። ለመጨረሻ ጊዜ ሊሆን ይችላል ብዬ የማስበው የዕውቁ ተጫዋቻቸው የቶኒ ስንብትም ቢያንስ ለፋይናል ደርሰው ቢሆን ምኞቴ ነበር። ዕውነት ለመናገር ልቤ ተንጠልጥሎ ነበር የተከታተልኩት። መራር ስንብት። ለፔናሊቲ ደርሰው ቢሆን ምን አልባት ሊቀናቸው ይችል ነበር።    በጨዋታው ላይ ከፍ ያለ ተጽዕኖም ያሳድራል። ጀርመኖች ብዙ ተፋልመዋል። የመጀመሪያ ጎል ስትገባባቸው ደነገጥኩ። ጥንካሬያቸው በቀጣይነት አሳሳቢ ስለሆነ በባህሬው። የሆነ ሆኖ የጀርመን ብሄራዊ ቡድን የሌለበት ጨዋታ ቀዝቀዝም፤ ለብም ብሎ በአገረ ጀርመን ይቀጥላል። ፖርቸጋልም ለፔፔ የመጨረሻው ይመስለኛል ለአውሮፓ ዋንጫ ጨዋታ። መራራ ስንብት።    ለሲዊዝ ጨዋታው #ተራዝሞ #ከፔናሊቲ ከተደረስ #ስጋቴ ከፍ ያለ ነው። እግዚአብሄር አምልክ ስንት ጊዜ ጠብቃ ያገኘችው የቅድስት ሲዊዝሻ ዕድል ተሳክቶ ሳቋን አይ ዘንድ እመኛለሁ። ሲዊዝ ያላች