"የአመንዝራም ዓይን ድግዝግዝታን ይጠብቃል፤" ቅርናት።
የደመቀ መኮነን ቅርናት። የሥጋ ሸክም ለልኳንዳ ቤት እንጂ ሐገርን ለማታደግ የቀብር ደመር ነው። ከሥርጉተ - ሥላሴ 28.02.2017 ( ከጭምቷ - ሲዊዘርላንድ። ) „ የአመንዝራም ዓይን ድግዝግዝታን ይጠብቃል፤ የማንንም ዓይን አያዬኝም ይላል፤ ፊቱን ይሸፍናል። ቤቶቹን በጨለማ ይነድላሉ፤ በቀን ይሸሸጋሉ፤ ብርሃን አያውቁም። የጥዋት ብርሃን ለእነርሱ ሁሉ እንደሞት ጥላ ነው፤ የሞትን ጥላ ድንጋጤ ያውቃሉና። ( መጸሐፈ እዮብ ምዕራፍ ፳፬ ቁጥር ፲፭ እስከ ፲፯ ) · ...