ልጥፎች

ከ2024 ልጥፎች በማሳየት ላይ

ተስፋ የተፈጥሮ ቅዱስ ሃኪም ነው። Die Hoffnung ist eine heilige Psychiaterin.

ምስል
·          ዋዜማ። Vorabend. ( Eve.) Ich wünsche mir, dass das neue Zeitalter des Jahres 2025 auf der ganzen Welt von Frieden geprägt sein wird. ·         Der Vorabend einer neuen Hoffnung. ·         Der Vorabend einer neuen Vision. ·         Der Vorabend eines neuen Heute. ·         Der Vorabend eines neuen Morgens. ·         Der Vorabend des Guten. ·         Sonderruf der neuen Hoffnung. ·         Hoffnung ist ein Wasserfall. Hope ist eine heilige Psychiaterin. Hoffnung ist Gnade. Hoffnung ist immer neu. ·         Der Vorabend der schönen Hoffnung für das neue Jahr. ·         Hope for life; hope for living. Hope for health...

"የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መቋቋም" Lij Elias University Addis Ababa, Ethiopia

  "የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መቋቋም"   "ሕልም እውን ሆነ ዛሬ አንድ አማርኛ የሳይንስ ኮሌጅ የመመስረት ህልም በመጨረሻ እውን ሆኖ በመገኘቱ አስደሳች ጉዞ መጀመሩን አመላካች ነው። በአንድ ወቅት ራእይ የነበረው ነገር አሁን የዕውቀትና የእድል መበራከት ሆኗል። ኮሌጁ በታህሳስ 2017 ዓ.ም በአውሮራ ኮሎራዶ ዋና ቢሮው ሲከፈት የህልምና የቁርጠኝነት ሃይል ማረጋገጫ ሆኖ ቆሟል። በዓይነቱ ልዩ የሆነ የትምህርት ተሞክሮ   አማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ አማርኛ ተናጋሪውን እና ከዚያ ባሻገር ያለውን ማህበረሰብ ሁሉ ለማገልገል የተነደፈ አደረጃጀት ያለው ተቋም ነው። ኮሌጁ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በመስጠት የቋንቋ መሰናክሎችን ድልድይ የሚያደርግና ለብዙዎች ሳይንሳዊ ዳሰሳ በር የሚከፍት ጠንካራ የትምህርት መሳሪያ ለመፍጠር ጥረት ያደርጋል።   ቋንቋና ሳይንስን መቀበል   ኮሌጁ በመላው የሳይንስ ዘርፍ የተለያዩ ፕሮግራሞችን ያቀርባል። ሁሉም በአማርኛ ናቸው። ይህ ልዩ አቀራረብ የአማርኛ ቋንቋን ጠብቆ ለማቆየትና ለማስፋፋት ብቻ ሳይሆን ተማሪዎች ውስብስብ የሆኑ ሳይንሳዊ ጽንሰ ሐሳቦችን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው እንዲማሩ ያደርጋል። በአማርኛ መማር የሚያስገኛቸው ጥቅሞች   ባህላዊ ጥበቃ - ኮሌጁ በአማርኛ በማስተማር የኢትዮጵያንና የኤርትራን ማህበረሰብ ሀብታም ባህላዊ ቅርሶች ጠብቆ ለማቆየት ያግዛል። የተሻለ ግንዛቤ፦ ተማሪዎች በዋነኛ ቋንቋቸው ሲማሩ ሳይንሳዊ ጽንሰ ሐሳቦችን በፍጥነትና በደንብ መረዳታቸው አይቀርም። ማህበረሰብ ኃይል - በአማርኛ ትምህርት መስጠት ማህበረሰቡን ኃይል ይሰጣል። ተጨማሪ የአማርኛ ተናጋሪዎች በሳይንስ ሙያ እንዲሰሩ ያበረታታል።   የወደፊቱን ጊዜ የተመለከተ ራእይ   የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ ምሥረ...

አስከሬን መሃል ስፈልገው ነበር ከዛ የእሱን ጫማ...በጦርነት የተፈተነው አነጋጋሪው የፍቅር ታሪክ!ለመለያየት ብዙ ...

ምስል

'ዶቃ' ሙሉ ፊልም | DOKA | Full New Ethiopian Movie 2024 ገቢው ለመቅዶንያ ህንጻ ግንባታ የ...

ምስል
  ምን ቃል ተገኝቶ ልግለፀው። ሦስት ጊዜ አየሁት። ሐዋርያ ልበለውን። እግዚአብሄር ይስጥልኝ። አሜን።

የርቀት ፍቅር ከባድ ነበር!! አውሮፕላን እንደ አውቶብስ ነው የምጠቀመው!! #amlesetmuchie #amleset ...

ምስል

Addisu Media በኢትዮጵያ ሰላምና እርቅ ጥያቄከዶ/ሸዋፈራሁ ኩራቱ ጋር Tuesday Dec 24, 2024

ምስል

ምስጋና። Danke schön. Dankbarkeit ist auch Aufrichtigkeit. Dankbarkeit scha...

ምስል

"ኒው ዮርክ ባቡር ጣቢያ ውስጥ አንዲት ሴት በእሣት ተቃጥላ መገደሏ ተሰማ" BBC እኔ የሚያስፈራኝ ይህ ነው።

    እኔ የሚያስፈራኝ ይህ ነው። ክፋ ሃሳብን ያነገቡ ሰብእናወች ዓለማችን የጥፋት እና የመከራ በማድረግ ፈሪ ትውልድ ይሻሉ። የጭካኔው ዓይነት ይዘገንናል። ይህን ጭካኔ የሚገታ ወይንም የሚመክት ተቋም አለማችን ምን አላት? የሚያስፈራኝም ይሄ ነው። https://www.bbc.com/amharic/articles/c23vezjzgzdo   "ኒው ዮርክ ባቡር ጣቢያ ውስጥ አንዲት ሴት በእሣት ተቃጥላ መገደሏ ተሰማ"   23 ታህሳስ 2024, 07:49 EAT "በኒው ዮርክ አንዲት ሴት ባቡር ጣቢያ ውስጥ በእሣት ተቃጥላ መገደሏን ተከትሎ አንድ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ታውቋል። የፖሊስ ኮሚሽነር ጄሲካ ቲስክ እሑድ ዕለት የተፈፀመውን ጥቃት "አንድ ሰው ሌላ ሰው ላይ ከሚፈፅማቸው እጅግ ዘግናኝ ወንጀለኞች መካከል አንዱ" ሲሉ ገልፀውታል። ኮሚሽነሯ እንደገለፁት የተገደለችው ግለሰብ 'ስቴሺነሪ ኤፍ' ከተባለው ጣቢያ ወደ ብሩክሊን እያቀናች ሳለ ነው አንድ ሰው መጥቶ በእሣት መለኮሻ (ላይተር) ልብሷን ያቀጣጠለው። ግለሰቧ እዚያው ባቡር ጣቢያ ውስጥ ስትሞት ተጠርጣሪው በተማሪዎች ጥቆማ መሠረት ሌላ ባቡር ሲሳፈር በቁጥጥር ሥር ውሏል። ፖሊስ እንዳለው ስሟ ያልተጠቀሰው ሴት እሑድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ጥዋት 1፡30 ገደማ ነው ባቡር ስትሳፈር አንድ ሰው የተጠጋት። ከጥቃቱ በፊት በሁለቱ መካከል ምንም ዓይነት ንግግር አልነበረም ያለው ፖሊስ ሁለቱ ሰዎች ይተዋወቃሉ ብሎ እንደማያምን አስታውቋል። በባቡር ጣቢያ ያሉ የፖሊስ መኮንኖች እሣቱን ለማጥፋት ሲረባረቡ ጥቃቱን በማድረስ የተጠረጠረው ግለሰብ ከሥፍራው ሮጦ ማምለጡ ተሰምቷል። "በባቡር ጣቢያው በላይኛው ክፍል ላይ የነበሩት ፖሊሶች በሽታ እና በጭስ አማካይነት እሣት መነ...

"በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ክርስቲያን እና አቶ ዮሐንስ "ህመማቸው እንደባሰባቸው" ቤተሰቦቻቸው ተናገሩ" BBC እኔ ደግሞ ... የዚህ ሥርአት #በቀለኝነት እኮ #የዲያቢሎስ ዓይነት ነው።

    የዚህ ሥርአት #በቀለኝነት እኮ #የዲያቢሎስ ዓይነት ነው። በእጃቸው ያሉ እስረኞችን እንዲህ እንዲሰቃዩ ማድረግ #አረማዊነት ነው። ሃይማኖት አለኝ የሚል ስርዓት በእነኝህ የአማራ ሊቃናት ላይ የወሰደው፤ በመውሰድ ላይ ያለው በቀላዊ እርምጃ ነገን #ያከስለዋል ። ዛሬንም #ቃሬዛ ላይ ያውለዋል። ከዚህ ቀደምም የአማራ ባንክ ትጉህ ሰራተኛ በቁሙ እስር ቤት ገብቶ አስከሬኑን ነው ተረከቡ የተባለው። የሰይጣን ጆሮ ይደፈን እና አሁንም የሚፈለገው ይህ ነው።    በየትኛውም ሁኔታ የሚደረጉ የህልውና ተጋድሎወች በብርቱ ጥንቃቄ ሊያደርጉበት የሚገባውም በዚህ መሰል አመክንዮ ላይ ያስተዋለ የፖለቲካ አቅም መፍጠር ሲቻል ብቻ ነው። በድንገቴ ግጥግጦሽ ስልጣኑን የተረከበው ማህበረ ኦነግ በአዲስ ዘይቤ መምጣቱ አይቀሬ ነው። የአማራ ቅን ህዝብ አቅሙን ቆጥቦ በስርዓት አቅሙን የማስተዳደር ግዴታ አለበት። የአማራ ህዝብ #መታመኑን ከእነ ሙሉ አቅሙ አስረክቦ ነው "ቁጭ ብለው የሰቀሉት ቁሞ ማውረድ ይቸግራል" እንደሚባለው የሆነው።    የአማራ ህዝብ አመድ አፋሽ ነው። ሙሉ ድምፁን ሰጥቶ በወዘተረፈ የበቀል ዓይነት ሙሉ ስድስት አመት ተቀጠቀጠ። እንዴት ህመም ላይ ባለ ሰብዕና ይጨከናል? አንዴት? ለምንስ????    ይህ አስተምህሮ ነገንም በማስተዋል ማደራጀት እንደሚገባ ትልቅ ትምህርት ቤት ነው። እየዳሁ ያሉ አመክንዮወችን አያለሁኝ። ብርቱ ጥንቃቄ የሚጠይቁ። በዳግም "በኢትዮጵያ ሱሴ" መደናገር እንዳይኖር ጥንቃቄ ያስፈልጋል። ማህበረ ኦነግ መንፈሳቸው የሚቀዳው ከአንድ ነውና። አይደለም የይዘት የቅርጽ ልዩነት የላቸውምና። አህቲ ናቸው። እየገዙም የማይጠግቡ። እየገዙም የማይረኩ። ይሉኝታየሚባል ያልሰራላቸው።   ...

"በጀርመን የገና በዓል ገበያ ላይ ጥቃት ያደረሰው ማነው? ለምንስ ጥቃቱ ተፈጸመ?" BBC የእኔ ዕይታም። #ሩህሩሁ #አገረ #ጀርመን እግዚአብሄር ያጽናህ። አሜን።

      https://www.bbc.com/amharic/articles/c7vem6yjy23o   ከ 6 ሰአት በፊት "በጀርመን ማግደቡርግ ከተማ ሕዝብ በተሰበሰበት የገና ገበያ ላይ በተፈጸመ የመኪና ጥቃት የ9 ዓመት ሕጻንን ጨምሮ አምስት ሰዎች ሲገደሉ ከ200 በላይ ሰዎች ቆስለዋል። አንድ ግለሰብ መኪናውን ሕዝብ በተሰበሰበት ገበያ ላይ እንደነዳ እና በቁጥጥር ሥር እንደዋለ የጀርመን ፖሊስ አስታውቋል። ግለሰቡ ጥቃቱን ብቻውን ነው የፈጸመው ተብሏል። የመጀመሪያው ድንገተኛ ጥሪ ሲደረግ ግለሰቡ መኪናውን የገና በዓል ገበያተኞች ላይ መንዳቱ ተገልጿል። ድንገተኛ አደጋ ነው ተብሎ የታሰበ ቢሆንም ጥቃት መሆኑ ኋላ ላይ ታውቋል። የእግረኞች መንገድ ላይ ነድቶ ሰዎቹን እንደገደላቸው ተገልጿል። መንገዱ ለአደጋ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውል ነው። ቢቢሲ ያላረጋገጠው ቪዲዮ ግለሰቡ መኪናውን በቀፍጥነት እየነዳ ገበያውን ደረማምሶ ሕዝብ ወደተሰበሰበት ሥፍራ ሲያቀና በማኅበራዊ ሚዲያ ወጥቷል። የዐይን አማኖች ከእግረኛ መንገድ ሮጠው በማምለጥ ራሳቸውን እንዳዳኑ ተናግረዋል። ግለሰቡ ወደ እግረኛ መንገዱ በገባበት መንገድ መልሶ መውጣቱን ፖሊስ አክሏል። ግለሰቡ ጥቁር ቢኤምደብሊው አጠገብ በቁጥጥር ሥር ሲውል ታይቷል። አጠቃላይ ክስተቱ 3 ደቂቃ የሚወስድ ነው። በጀርመን የገና ገበያ ላይ በተፈጸመ የመኪና ጥቃት ሁለት ሰዎች ሲገደሉ፣ በርካቶች ቆሰሉ 21 ታህሳስ 2024   እነማን ተጎዱ? ተጠርጣሪውስ ማነው? በመኪና ጥቃቱ የ9 ዓመት ሕጻንን ጨምሮ አምስት ሰዎች ሲገደሉ ከ200 በላይ ሰዎች ቆስለዋል። ቢያንስ 41 የሚሆኑት አስጊ ሁኔታ ውስጥ ናቸው። የሞቱት ሰዎች ማንነት ገና ይፋ አልሆነም። ጥቃቱን የፈጸመው የሳዑዲ አረቢያ ዜግነት ያለው የ50 ዓመት የሥነ ልቦና ...

Ein Geschenk ist der Post eines Glücks.

  ·         Ein Geschenk ist der Post eines Glücks. ·         Ein Geschenk ist eine Brücke der Dankbarkeit. ·        Ein Geschenk ist eine Verbundenheit - Thermometer. ·        Ein Geschenk ist tröstlich. Ein Geschenk ist auch Positivität. ·        Ein Geschenk ist eine gute Nachricht. ·        Ein Geschenk ist ein Geschenk von Zeit. ·        Ein Geschenk ist eine Sehnsucht nach Liebe. ·        Ein Geschenk ist purer Respekt. ·        Ein Geschenk ist auch ein Ausdruck guter Menschlichkeit. ·        Ein Geschenk ist der Kapitän einer guten und dauerhaften Beziehung.   ·        ...