የንብ ዓውራ!


ከሥርጉተ © ሥላሴ 22.06.2018
(ከገዳማዊቷ ቅድስት ሲዊዝዬ።)



        „ዳግመኛ አስቤ እናገራሉሁኝ።“(መጽሐፈ ሲራክ ምዕራፍ፴፱ ቁጥር ፲፪)


ድረስ በቶሎ …. አደራ!
                 አንተ ብራ
ሁሉን ግራ።
ሚስጢር እንዲመራ
እኔነት እንዲያፈራ … ።
ማንነት እንዲያበራ ….        
                      ለይ ጎራ፤
ሕዝበ ጠቀም የንብ ዓውራ!

  • ተጣፈ።

 ጥቅምት 4 ቀን 2002 ዓ.ም
 ክላይነአንደልፊንግን /ሲዊዝ/
ተስፋ መጽሓፌ ላይ ገጽ 10።
  • ምስጋና ለጹሑፌ ታዳሚዎች። 

ጌጦቼ እጅግ አድርጌ ከልቤ ከነፍሴም እወዳችሁአለሁኝ። 
ኑሩልኝ።

መሸቢያ ጊዜ።

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።