ናፍቆቴን ለማን ልስጥ?


    … ለማን  ... ?
             ከሥርጉተ © ሥላሴ 22.06.2018 (ከገዳሚዋቷ ሲዊዘርላንድ።)



                          „ኃጢአትን ተዋት እደ ልቦናህን አቅናከኃጢያት ሁሉ አንጻ።“
                              (መጽሐፈ ሲራክ ምዕራፍ  ፴፰ ቁጥር ፲)


ናፍቆቴን ለማን ልስጥ?
     ስስቴን ለማን ልስጥ?
        እንደ ወጣሁ፣ ብቀር …
                … እንደ ተዘጋ በር።
                      በፍልሰት ብቀበር?
አደራ አውጪው ማን ነው?!
                           ማንስ ነው ተረኛው?!
                       ዬት ላይ ላስቀምጠው!?
               የሚወስደው ማን ነው?!
አንገት አንጀት ያለው!

  • ተፃፈ።

   ሀምሌ 2 ቀን 2002 ዓ.ም
  ቪንተርቱር /ሲዊዘርላንድ/
ተስፋ መጽሐፌ ላይ ገጽ 15።
  •  ፎቶ ምንጭ ጉግል። 

ቅኖቹ ክብረቶቼ ኑሩልኝ - አክብሪያችሁ።

መሸቢያ ጊዜ። 

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።