የጉልበት ገለባ።

እንኳን ደህና መጡልኝ
„መሐላውን ቢያፈርሱ፤ ከሃጢያት ሥራ ወገንም ሁሉ ቢሠሩ ግን ጠላቶች ሆነው፤
በሰማይ ጽላት ይጽፋሉ፤ የሚጠፉ ሰዎች በሚጽፉበትም መጸሐፍ ይጻፋሉ፤
ከምድር ላይ ከሚጠፉ ሰዎችም ይቆጠራሉ።“ መጽሐፈ ኩፋሌ ምዕራፍ ፳፩ ቁጥር ፳፪

ከሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selassie
26.03.2019
ከእመ ዝምታ።

ልበት ገባ።
የጉልት ገለባ
የዋል ዘለባ
የስጋት ዘንባ
የሜን ወለባ
ልዑሉ አለሜ ከዬትስ ተነስቶ ከማንስ ተገባ?
ጮማ ጮማ ወሬን ስለሰው ከር
በሐሴትም ስር ስዘምን ከርሜ …
መታረም ታወጀ ከዘመን ዘማሜ።
የወንዶቹ ቁን ንዋይ ከግርማሜ
ጥራኝ በመንፈስህ የቁርጥ ቀን ሜ!
እንዲህ ወደ ጦቢያ ዓለም ተነቀ
እንዲህ ወደ ዕንባዬ ጉንጬ ተነቀ
ተስፋ በሞት አፋፍ እዬተቀደ።
በነበነዶበነዶበነዶበነዶበነዶበነዶ በነዶነዶ ….
በሜትርም ሳይሆን በዝልቅ ተበ
ወይ ነዶ ይ ነዶ!
ተስፋ ሆይ! በቦንበቦንዳበቦንዳበቦንዳበቦንዳበንዳ
ድ ተነዳ ንዴትም ተን
ጣራተንገዳግዶ ጅብደል በዘንዶ
በተርታ በተርታ በሲ ተነዳ
ነፍስ ተቀርድ
መንፈስ ተርድዳ
የስሜት ስነት ታርሶ በዘንጋዳ
የተስፋ ቁንጣ እንዲህ በከርዳዳ …   
ሱቅ ከፍቶ ሲያደባ፤ ሲያማትር ያደባሲያደባሲያደ
ኬኛኬኛ ብለን ሆም እንዳይባባ ….
አባባ አባባ የአባት ሆድ በዳ
ቤተኛ ርስተኛ የውስጥ ቁርሾእርሾ እንዲህ በገማ።
ዳሜገዳሜገዳሜገዳሜገዳሜገዳሜ ገዳሜገዳ  
ዳገት ገደምዳ
…  የታሬ የቁንጮ የወይራ ጎል
ዝልቦዬን ታቅፌ ሆኛለሁ ገርሜ።
ቅንነት ተምንስ ተማን ተጋብቶ?
ታማኝነት ቢሆን በስስ በወራ ደርቆ
ሂድልኝ ጠበቀ ቃልምቅፍቆ።
ህደት ድንኳን ሰርቶ ቤቱን አሳምሮ
መጪታ ግሪደር ከአስ ቤቱን ሰርቶ
ታረች አገሬ ሽብ ጎምርቶ።
ስጋት ቤት ሰራብኝ እንደ ትናንትና
ማለፊያ የሌለው ጠፍቶበት ሁነው።
ብጠራው ብራው አሪና አሪ አቤት ባዩ አቶ
እባባማ ዞማ በሠርገኛው አምሮ
ሰልፉን አሳምሮ መቶበመቶበመቶበመቶበመ
አገር ገዛ አሉ የበሰኝ ሽቶ።

ኦዴፓዎች አዴፓዎችን ማሰር ጀምረዋልሰለሞን ቦጋለ
March 26, 2019
ውጡልንና ዛቻ  በአሰላ ከተማ እየተሰማ እንደሆነ ተዘገበ 
March 26, 2019
·       ጦታ ለግራሞት። 26.03.2019 ሲዊዝሻ።

ኢትዮጵያዊነት ከመፈጠሩ በፊት ፈተናን አሸንፎ የተፈጠረ ሚስጢር!


                                             የኔዎቹ ኑሩልኝ።

                                             ማለፊያ ጊዜ። 

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።