ልጥፎች

21.12.2019 የተጻፈ ነው። የህልውና ትግል ምንድን ነው?

  የህልውና ትግል ምንድን ነው?   ለእኔ ለሥርጉተ ሥላሴ የህልውና ተጋድሎ የኦክስጅን ተጋድሎ ነው። ለዚህም ነው አንድም የፖለቲካ ሊሂቅ የአማራን የህልውና ተጋድሎ ብሎ መጥራት ሳይችል ቀርቶ ጣር የሆነበት። በዘመነ ግንቦት ሰባት የነፃነት ኃይሉ በሚል ተተካ። በዛ ስንት አቅም ፈሰሰ? ደጉ ሳተናው ላይ በሥሜ ሥርጉተ ሥላሴ ተብሎ ቢገባ የአመክንዮ ሙግቱን ማንበብ ይቻላል።   ቆይቶ የአማራ የህልውና ህዝባዊ ተጋድሎን የወጣት ብቻ አድርጎ ሸራርፎ ለማቅረብ ተሞከረ፣ ህዝባዊው ተጋድሎውን የአመክንዮ፣ የዓላማ፣ የግብ ዝበት እንዲኖርበት ለማድረግ።   ይህም ብቻ አይደለም ፋኖ በሚልም ተተካ። ይህም በራሱ እራሱን የቻለ ተደሞ ይጠይቃል።    የዚህ ሁሉ መሰረቱ ግን ቅርሱ፣ ትውፊቱ፣ ታራኩ፣ ባህሉ፣ ቋንቋው ወጉ፣ ልማዱ፣ ጥበቡ ተዘርፎ ማህበረሰቡ እንዲፋቅ የተፈለገበት ምክንት ታሪክ የሚሰራው በዛሬ ጊዜ ብቻ ስለሆነ ተዝቆ የማያልቀው ታሪክ ሰሪ የአማራ ህዝብ እንዳሰቡት ከጠፋ ወራሹ ጉልበተኛው ይሆናል።    ለዚህም ነው በአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ አንበልነት ማህበረሰቡም ቋንቋውም ክህደት የተፈፀመበት። ይህን እያዬ የአማራ ልጅ ለነፍሱ ለእስትንፋሱ መጥፋት ጉዳይ አልሰጠው ብሎ ማቄን ጨርቄን የሚለው።   የተጋድሎው ሥረ ነገር ኦክስጅን መሆኑን ይህን ከልብ ሆኖ ያዳመጠ አማራዊ መንፈስ ወጀብ፣ አውሎ፣ ጦሮ ቀርቶ ጦርነት አይፈታውም። ይህን ተጋድሎ ያመነበት አካል አይፍረከረክም።    ለተጋድሎው ታማኝ የሆነ መንፈስ ዛሬ ላይ ለማግኜት ይቸግራል። አቶ ጃዋር መሃመድ ለተነሳበት ዓላማ ግቡን በማሳካት መንበር ላይ ሲቀመጥ የአማራ ተጋድሎ መሪዎቹ ግን ምን ላይ እንዳሉ ማስተዋል ይመልሰው?    ...

Seife Nebelaabl የሚከተለዉን ደብዳቤ ለቀይ መስቀል ፅፌ አስገብቻለሁ። እናተም cut & past በማድረግ አስገቡ

ምስል
  Seife Nebelaabl የሚከተለዉን ደብዳቤ ለቀይ መስቀል ፅፌ አስገብቻለሁ። እናተም cut & past በማድረግ አስገቡ https://www.redcross.org/contact-us/general-inquiry.html “We must always take sides. Neutrality helps the oppressor, never the victim. Silence encourages the tormentor, never the tormented. Sometimes we must interfere. When human lives are endangered, when human dignity is in jeopardy, national borders and sensitivities become irrelevant. Wherever men or women are persecuted because of their race, religion, or political views, that place must—at that moment—become the center of the universe.” -Elie Wiesel Dear Red Cross, I borrowed the words of the notable Nobel Laureate to properly encapsulate the churning emotions I feel when I think of the neglected Amhara victims of famine in Northern Wollo region of Ethiopia. This is due to dereliction of duty by the Red Cross and the undue interference by the Ethiopian government who blocked humanitarian aid from reaching the people affected. Watching the cada...

ስጦታ ዲፕሎማት ነው። Ein Geschenk ist ein Diplomat. Auch eine Schenkung ist ein...

ምስል

Ein Geschenk ist ein Diplomat.

  Ein Geschenk ist ein Diplomat.   Auch eine Schenkung ist ein Zeugnis. Ein Geschenk ist eine Unterschrift. Ein Geschenk ist auch die Menschheit. Ein Geschenk ist Grosszügigkeit. Eine Schenkung ist ein organisierter Ausdruck des guten Willens.   Ein Geschenk ist eine positive Bastelei. Ein Geschenk ist aufrichtig. Ein Geschenk ist das Geben im Inneren. Ein Geschenk ist weise und klug. Ein Geschenk bereitet sowohl dem Absender als auch dem Empfänger friedvolle Freude.   Ein Geschenk gibt auch Gesundheit. Schenken ist Heiligung. Auch ein Geschenk ist ein Segen. Der Abschluss ist auch ein Geschenk. Ein Geschenk ist für mich Menschenrechtsaktivist. Schenken respektiert die Natur.    Ein Geschenk ist ein einzigartiges Naturphänomen, das zum Lachen anregt. Ein Geschenk ist auch eine Vereinbarung. Vertrag, Versprechen. Ein Geschenk ist eine Säule der Natur der Liebe.   Herzliche. Sergute©Selassie (Switzerland, Wintertur.) 20.12.2024.

"የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሰት የፈጸሙ ኃላፊዎችን ከስልጣን እንዲያነሳ የአሜሪካ የዓለም አቀፍ ወንጀል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ መከሩ BBC" በማስተዋል ይደመጥ።

 https://www.bbc.com/amharic/articles/cvg69094qgeo   "የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሰት የፈጸሙ ኃላፊዎችን ከስልጣን እንዲያነሳ የአሜሪካ የዓለም አቀፍ ወንጀል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ መከሩ"   "የኢትዮጵያ መንግሥት፤ በሰብአዊ መብት ጥሰት የሚከሰሱ ባለስልጣናትን፤ "በተለይም የሠራዊት አባላትን በአስተዳደራዊ ፈቃድ" ከስልጣን እንዲያነሳ የአሜሪካ የዓለም አቀፍ ወንጀል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አምባሳደር ቤዝ ቫን ስካክ መከሩ። በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች "የሚፈጸሙ ያሉ ጥሰቶች" በቀጠሉበት ሁኔታ ሁሉን አቀፍ የሽግግር ፍትህን መተግበር "አስቸጋሪ" ካልሆነም "የማይቻል" እንደሆነ ተናግረዋል። እንደ የጦር ወንጀል እና በሰብአዊነት ላይ የሚፈጸም ወንጀል ያሉ የሰብአዊ መብት ጉዳዮች በተመለከተ የአሜሪካውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን የሚያማክረውን ቢሮ የሚመሩት አምባሳደር ቤዝ ይህንን የተናገሩት ረቡዕ ታሕሳስ 9፤ 2017 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች በሰጡት ማብራሪያ ነው። የትናንቱ መግለጫ፤ አምባሳደር ቤዝ ከሕዳር 29 እስከ ታህሳስ 2፤ 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ የነበራቸው ቆይታ ላይ ያተኮረ ነው። "በኢትዮጵያ እና በመላው አፍሪካ የተጀመሩ የሽግግር ፍትህ እና ተጠያቂነት ሂደቶችን ለማጠናከር" ወደ ምስራቅ አፍሪካ ተጓዙት አምባሳደሯ፤ ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣናት ጋር መገናኘታቸውን እና የፍትህ ሚኒስቴር ባዘጋጀው የሽግግር ፍትህን የተመለከተ ውይይት ላይ መካፈላቸውን ገልጸዋል። የዓለም አቀፍ ወንጀል ፍትህ ቢሮ ኃላፊዋ፤ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የኢትዮጵያን የሽግግር ፍትህ ሂደት ለመደገፍ ፍላጎት እንዳለው የገለጹ ሲሆን "እስካሁን ባለው ...

ጥንካሬ + ስኬት= ድንቅነት። "ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሪፐብሊካን ፓርቲ እጩ አቶ አምሳሉ ፀጋዬ ካሳው BBC"

  ጥንካሬ + ስኬት= ድንቅነት።  https://www.bbc.com/amharic/articles/cr7v49kxg24o   ባሕር ዳር የተወለዱት ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሪፐብሊካን እጩ በኮሎራዶ ግዛት የከተማ ምክር ቤት ምርጫ አሸነፉ   ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሪፐብሊካን ፓርቲ እጩ አቶ አምሳሉ ፀጋዬ ካሳው 18 ታህሳስ 2024 ትውልደ ኢትዮጵያዊ-አሜሪካዊው አቶ አምሳሉ ፀጋዬ ካሳው በኮሎራዶ አገረ ግዛት፣ የአውሮራ ከተማ ምክር ቤት ምርጫን ከትላንት በስትያ አሸንፈዋል። ይህም በኮሎራዶ አገረ ግዛት የመጀመርያው ትውልደ ኢትዮጵያዊያዊ ተመራጭ እንዲሁም የመጀመሪያው አፍሪካዊ ስደተኛ የምክር ቤት አባል ያደርጋቸዋል። የተካሄደው ምርጫ የማሟያ ሲሆን አቶ አምሳሉ ለአንድ ዓመት የሚያገለግሉ ይሆናል። የተመረጡበትን አራት ዓመት ሳያጠናቅቁ ከኃላፊነት የለቀቁት የምክር ቤት አባል ፕሮ ተም ደስተን ዘፋነክን ተክተው ይሠራሉ። የአውሮራ ከተማ ምክር ቤት ከ37 ተወዳዳሪዎች መካከል ሦስት እጩዎችን ለመጨረሻ ዙር ውድድር አቅርቧል። ሦስቱ እጩዎች ዳንኤል ሌሞን፣ ጆናታን መክሚለን እና አምሳሉ ካሳው በምክር ቤቱ ፊት ቀርበው ቃለ ምልልስ ተደርጎላቸዋል። የአውሮራ ከተማ ከንቲባ ማይክ ኮፍማን ካቀረቧቸው እጩዎች መካከል እንደሆኑ አቶ አምሳሉ ተናግረዋል። ቃለ ምልልሱን ጨምሮ ከማኅበረሰቡ አስተያየት የመቀበልና ሌሎችም ሂደቶች ሁለት ወር ገደማ ወስደዋል። ድምጽ ሰጥተው አሸናፊውን የለዩትም የከተማዋ ምክር ቤት አባላት ናቸው። 'ዘ ዴንቨር ጋዜት' ባወጣው ዘገባ መሠረት፣ ከ10 የምክር ቤቱ አባላት 6ቱ በሰጡት ድጋፍ አቶ አምሳሉ አሸናፊ ሆነዋል። የተመረጡበትን አራት ዓመት ሳያጠናቅቁ ከኃላፊነት የለቀቁትን የምክር ቤት አባል ተክተው ለአንድ ዓመት ከሠሩ በኋላ በቀጣይ ምርጫ እ...

እውነት ነውን የካፒቴን ማስረሻ ሰጤ #ወላጆች #ታስረዋልን?

  እውነት ነውን የካፒቴን ማስረሻ ሰጤ #ወላጆች #ታስረዋልን ?   "የቤትህ ቅናት በላኝ።"   እንዴት ሰነበታችሁ ማህበረ ቅንነት? ዕውነት ነውን የካፒቴን ማስረሻ ወላጆች ታስረዋልን??? ይህ ከሆነ #እርግማንን ትውልዱ ተጎንብሶ ያፍሳታል። የአማራ ወላጆች በአማራ ልጆቻቸው ከመታሰር፤ ከመንገላታት በላይ ምን #እርግማን አለና። ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ በዘመነ ህወሃት እስር ቤት አሳሩን ያዬ መከረኛ ወጣት ነው። በእስራት ዘመኑ ሁሉ ቤተሰቦቹ አብረው ተንገላተዋል።    በዘመነ አብይዝም መቅድም ላይ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ መላ ኢትዮጵያን #ተንከራቶ የአማራን ወጣቶች በአካል ተገኝቶ #በመንፈስ አደራጅቷል። በዚህ ንቅናቄው ስጋት የገባው የአብይዝም አገዛዝ አፍኖ ሊወስዳቸው ካሰባቸው ወጣቶች አንዱ እንደነበር ነብዬ ብጄ አሳምነው ጽጌ ነግረውናል።   በኋላም ከእነ ዘሜ ጋር ወጣቶችን በማሰልጠን መጠነ ሰፊ ተግባር ፈጽሟል። በአንድ ቃለ ምልልሱ ላይ ወደ አማራ ትግል ለምን እንደገባ ሲጠዬቅ #አታጋይ ጠንካራ #የዜግነት የፖለቲካ ድርጅት ባለመኖሩ ስለመሆኑ ሲናገር ሰምቸዋለሁ። ሚሊተሪ የሚቀድምበት ብሄራዊ ጉዳይ ነውና።    በዚህ ምክንያት ይመስለኛል #ባልደራስን የተቀላቀለው። ምንም እንኳን ባልደራስ በአደረጃጀቱ የአዲስ አበባ ቢሆንም። የአደረጃጀት መርሁ ፈጽሞ ባይፈቅድም። የሆነ ሆኖ ሶስቱ ዘሜ፤ ማስሬ፤ አስረሱ የሚያስደስት አንድነት፤ ብቃት እና ችሎታ ያላቸው ወጣቶች የአማራን ትግል ችግር በጥንቃቄ ቀድመው የተረዱ ወጣቶች ናቸው።    የአባት አደሩን ፋኖ #በማዘመን እረገድም #ባልተበላለጠ ተሳትፎ ተመክሯቸውን በእኩልነት ያጋሩ ድንቅ ወጣቶች ናቸው። በመሃል ክፍፍል የፈጠሩባቸው በተደራጁበት፤...

#እራህብ። " የሞት አፋፍ ላይ።" #ዛሬን ማኖር #በዛሬ ድርጊት #ፍሬ ነገን ማስቀጠል።

  #እራህብ ። " የሞት አፋፍ ላይ።" #ዛሬን ማኖር #በዛሬ ድርጊት #ፍሬ ነገን ማስቀጠል። የኢትዮጵያ መንግሥት ሳቢያ ሳያስፈልገው ለሰባዕዊነት የሚደረገውን ተግባር መደገፍ ይገባዋል። ሰው የጀንበር ሥራ አይደለምና። የክልሉም አስተዳደር ይህን ጉዳይ ባሊህ ሊለው ይገባል። ለፋኖም ይህ ጉዳይ ጉልላቱ ሊሆን ይገባል። "የቤትህ ቅናት በላኝ።" እንዴት አደራችሁ ማህበረ ቅንነት? ትናንት የምችልበት ሁኔታ ላይ ስላልሆንኩ ነበር ሼር አድርጌ አስተያዬት ያልፃፍኩት። የሆነ ሆኖ በዋርካው ምሬ ጉዳይ እኔ እንደታዘብኩት የተረጋጋ መንፈስ እንዳለ ነው። ስለሆነም ይህን የሰባዕዊ ጉዳይ አፈፃፀም ዕውን ይሆን ዘንድ የሚተጋበት ይሆናል ብዬ አስባለሁ። #ዋርካው ምሬ ደሴ፤ ኮንበልቻ፤ ወልድያ፤ ወረባቡ፤ ሐይቅ ከትልቅ እስከ ትናንሽ ከተሞች ብርቱ ጥንቃቄ ያደርግላቸዋል። ለተዋህዶ በዓላት ሆነ ለረመዳን ፆም ፍቺም #ጥንቁቅ እና ብልህ ብቻ ሳይሆን #ምስጉን ነው። ስለሆነም ይህን ቀን የማይሰጠውን የራህብ ጉዳይ በሚመለከት ተገቢው እገዛ ለወገኖቻችን ይደርስ ዘንድ ምቹ ሁኔታ ዋርካው ምሬ ይፈጥራል ብዬ አስባለሁኝ። መሆንም ያለበት ይህ ነው። ለነገ #ነፃነት ዛሬን #መኖር ፤ ዛሬን #ማኖር ቀዳሚ በኽረ ጉዳይ ስለሆነ። በትናንት ውስጥ ዛሬ ነበር። በዛሬ ውስጥም ነገ እንዲኖር ዛሬን የማኖር ጥበብ በሁሉም ዘርፍ ዕውቅና ሊያገኝ ይገባል። የትግል ማዕከሉ ሰባዕዊነት ለሆነ የግል ሆነ የወል ማንነት። በራህቡ ምክንያት መቋቋም የተሳናቸው የትውልድ ዕንቡጥ ህፃናት ማለፋቸውን ሰምቻለሁኝ። እጅግ አዝናለሁ። ጣር ላይ ያሉም ይኖራሉ። ጉዳዩ ከአቅም በላይ፤ ከቁጥጥር ውጪ ከመሆኑ በፊት #ፈጣን የሆነ የፋኖ ውሳኔ ያስፈልጋል። በህይወታቸው ወስነው እርዳታውን ለማድረስ የ...

ለአማራ ህዝብ ትልቁ የማፅናኛ መልዕክት

  ለአማራ ህዝብ ትልቁ የማፅናኛ መልዕክት ሆነ የጽናት ፒላር ስጦታ #እራስን #መግዛት ፤ #በጥንቃቄ መራመድ፤ ከትልልፍ ንግግር በእጅጉ #መቆጠብ ፤ #ከመታበይ መታገስ፦በአቅም #ልክ #ፍላጎትን አደራጅቶ መምራት፦ #ከጥሞና ጋር በመስተዋድድ #መዋህድ ፤ ከአድምጡኝ ፋክክር ይልቅ፦ #ላድምጥህን መርኽ ለማድረግ መወሰን ነው። እግዚአብሄር ይስጥልኝ። አሜን። ሥርጉትሻ 2024/12/19

በሰሜን ወሎ ህጻናትን ጨምሮ 10 ሺህ ገደማ ሰዎች በከፍተኛ የምግብ እጥረት መጎዳታቸው ተገለጸ በሰሜን ወሎ በምግብ እጥረት ምክንያት የተጎዳ ሕፃን BBC

  https://www.bbc.com/amharic በሰሜን ወሎ ህጻናትን ጨምሮ 10 ሺህ ገደማ ሰዎች በከፍተኛ የምግብ እጥረት መጎዳታቸው ተገለጸ በሰሜን ወሎ በምግብ እጥረት ምክንያት የተጎዳ ሕፃን የፎቶው ባለመብት, BUGNA HEALTH BUREAU 17 ታህሳስ 2024 በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ቡግና ወረዳ በተከሰተ ድርቅ እና የምግብ እጥረት ከአምስት ዓመት በታች ያሉ ህፃናትን ጨምሮ 10 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች መጎዳታቸውን ወረዳው አስታወቀ። በክልሉ ባለው ግጭት እና ተፈጥሯዊ ተፅዕኖ ምክንያት ወረዳው ለድርቅ እና የምግብ እጥረት መጋለጡን የቡግና ወረዳ ጤና ጥበቃ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ገ/መስቀል ዓለሙ ለቢቢሲ ተናግረዋል። በአማራ ክልል የተነሳው ግጭት አንድ ዓመት ከመንፈቅ ያለፈው ሲሆን ከግጭቱ ባለፈ ወረዳው "ዝናብ አጠር እና በተፈጥሮ የተጎዳ ነው" ያሉት ኃላፊው በተደራራቢ ችግሮች ምክንያት የምግብ እጥረት መከሰቱን አስታውቀዋል። "ማኅበረሰቡ ምርት ባለማግኘቱ እናቶች ልጆቻቸውን በአግባቡ መግበው የተሻለ የጤና እድገት እንዳይኖራቸው [አድርጓል]" ሲሉ ተፈጥሯዊውን ተጽዕኖ የገለጹት አቶ ገ/መስቀል፤ "ረድኤት ድርጅቶችም ለማኅበረሰቡ አልደረሱለትም" ብለዋል። በወረዳው ብርኮ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ የካባ የአንድ ዓመት ከሦስት ወር መንታ ወንድና ሴት ልጆቻቸው በምግብ እጥረት "ስቃይ" ውስጥ እንደሆኑ ለቢቢሲ ተናግረዋል። "ምን አግኝተን እንርዳቸው? እስካሁን ድረስ በተቻለን ይዘናቸው ነበር። ከአዲስ ዓመት ወዲህ ግን ምንም ነገር የለም። ተያይዞ ቁልጭልጭ ሆነ እኮ?" ሲሉ ስላሉበት ሁኔታ አስረድተዋል። "ጡጦ የምልበት ጎን [አቅም] የለኝም። ጡቴን ብቻ ነው ሳጠባቸው የከረምኩት። የጡት...