ድንቄ ጋሼ ማስቲካ

  

የትምህርቱ አዘጋጅ መስቲካ ነጋሽ የሚለውን እንዳይዘነጋ ያደረግነው በጥሩ የማስተማር ሥነ ዘዴያችን ነው” ተወልደው  ያደጉት በደቡብ ጐንደር ዞን ላይ ጋይንት ወረዳ ንፋስ መውጫ ከተማ አካባቢ በምትገኝ መዳበቻ ኢየሱስ በምትባል ... 

 

https://www.facebook.com/reel/26018093327778130

 

እንዴት ናችሁ? እኔ እና ክረምት ቅርርብ የለንም። የሆነ ሆኖ ጋሼ ማስቲካን በአካል አውቀዋለሁኝ። ለለገዳዲ የራዲዮ ፕሮግራም ጹሁፍ እንዳቀርብ የፈቀደልኝ ድንቄ ነው። እጅግ ቅን ሰው ነው። የመጀመሪያ ጹሁፌ " ግንጥል ጌጥ" የሚል ነበር። ሥርጉተ እርቅይሁን በሚል የብዕር ሥም ነበር ያን ጊዜ በአፍሪካ ቀንድ፤ በሙዳይ መጽሄት እንዲሁም በአዕምሮ ጋዜጣ እሳተፍ የነበረው። ሁሎችንም አመሰግናለሁኝ። ለመክሊቴ ለከፈቱልኝ #ፏም #ቧ ም ላለው ፍጹም #ቅናዊ እገዛቸው አመሰግናቸዋለሁኝ። የሆነ ሆኖ ያን ትንታግ ጋሼ ማስቲካን እሱን ላሚያስታውሱ ድንቆቼ ልዩ ክብር አለኝ። በውስጤ ትንሽ ሙዳይ አለች። ለድንቆቼ ቦታቸው ያ ነው። እግዚአብሄር ይስጥልኝ። አሜን። ኑርልን ዓራት ዓይናማው ሊቀ - ትጉኃን ጋሼ ማስቲካ።

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

የእኔ እማ ልዕልቴ እንዴት ነሽ?

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።