ካቴና ያሉት ሳይደክሙ፤ ጫካ ያሉት ሳይዝሉ እኛ ግን ተዳከምን። ምን ነካን?

እንዴት ናችሁ? ካቴና ያሉት ሳይደክሙ፤ ጫካ ያሉት ሳይዝሉ እኛ ግን ተዳከምን። ምን ነካን? May be an image of 1 person and text that says '#Free Tadios Tantu'

May be an image of 15 people
የእኛ ቤትማ በረድ መሆን ከጀመረ ቆያዬ። በቃ ሁሉም ነገር ተረሳሳ። አባት ታዲወስም ተዘነጉ፤ መስኪም ተረሳች፤ ጎበዙ ጎበዜም ተረሳ፤ ሁሉንም እርግፍ አድርገን ትውት። 
 
አሁን አሁንማ ሳስበው እኔ ስለጥፋቸው ሁሉ አሰልቺ እንደምትሉኝ እያሰብኩኝ ነው። የሆነ ሆኖ ነፃነት በአፍላ፤ በወረት በወፍ አወጣኝ አይገኝም። የቆረጡ፤ የፀኑ የትውልድ ፈርጦች በትጋታቸው በትትርናቸው የሚያስገኙት ሰማያዊ ፀጋ ነው። መኖራቸውን፤ ቤተሰባቸውን፤ ተስፋቸውን እራሳቸውንም ገብረው።
 
ማገልገልን የመሰል የጽድቅ ጎዳና የለም። በተለይ በነጣ ሲሆን።
"የቤትህ ቅናት በላኝ።"
ሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selassie
21/11/2023
#ክብር በብላሽ አይገኝም።

 

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።