አማራ ሆይ! አቅምህን ቆጥበህ ለራስህ መሆን ነው 19.11.2019

 

አማራ ሆይ!
ቁንጥንጡ፣ ድንገቴው የኦሮሞ ፖለቲካ ነገ በሬው አርዶ ይስማማል። ሲሰነጠቅ ሲገጣጠም ተፈጥሮው ነው። አንተ ማድረግ ያለብህ አቅምህን ቆጥበህ ለራስህ መሆን ነው። አማራ መኖሩን የተቀማ የህልውና ታጋይ ነው። ህልውና ተጋድሎ ደግሞ በፈተና የታጠረ ነው።
የለማወአብይን ጉዳይ ለጦማሪ ስዩም ተሾመ ለቀቅ አድርጎ አማራ በየቀኑ ስለሚፈሰው ደም እና፣ ስለወገንህ እንግልት ትጋ። ስለእነሱ ጉዳይ ጃዋራዊው ገዳ ንጉሡ ጥላሁን ይታመሱበት።
አንተ ግን ካቴና ላይ ላሉ ወገኖችህ ታገል። ስለ ነገ፣ ተነገወዲያ ስለሚፈጠሩት የአማራ ልጆች የአገር ባለቤትነት እሰብ ትጋ። ፍሬ ሁን።
ሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selssie

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።