የአማራን ህዝብ በጥበብ የማራቆት ጆኖሳይድ።
እኔ ፕሮፌሰር ብርኃኑነገ ይህ ቦታ ሲሰጣቸው በሌላ የሚኒስተር መ/ቤትቢሆንፍላጎቴ ነበር። ጠቅላይ ሚር አብይአህመድ በቀላቸውን የሚወጣላቸው ልካቸውን መርጠው የሰጡት ቦታ ስለመሆኑ ጽፌያለሁ።
~~~~\\\~~~~~~
"አቶ ምትኩ ምንካሰው እንደዘገቡት የጠበቃ ኡስረስ ዳምጤ መልዕክት።
የዘንድሮ የ12 ክፍል የማትሪክ ውጤት እና የመግቢያ ነጥብ እንደገና መከለስ ያለበት ነው።





------
በጦርነት ቀጠና ውስጥ ለቆዩ የአማራ ተማሪወች ልዩ ድጋፍ መስጠት ሲገባ እንዲህ ዓይነት አሳፋሪ ስራ መሰራቱ በአጋጣሚ የተፈጠረ ችግር እንደማይሆን ይገመታል። ነገሩ የተማሪወቻችንን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳ እና ትውልድን የመግደል ውጤት ያለው ነው።
በእርግጥ ይህ ጉዳይ የኢትዮጵያን ፖለቲካ በ"North-South" ቅኝት ለሚመለከት እንደ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ዓይነት ሰዎች ይህ ነገር "የተዛባ ግንኙነትን የማረም ፕሮጀክቱ" አካል ሊሆን ይችላል።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ማተቤ ታፈረን ጨምሮ የክልሉ መንግስት ከፍተኛ አመራሮች ችግሩ እንዲስተካከል በመታገል "ትውልድ ከማምከኑ ወንጀል" ራሳቸውን ያነፃሉ ብለን እንጠብቃለን።
አስረስ ማረ ዳምጤ ( ጠበቃ)"
~~~~~\\\~~~~~~~
*** ፎቶው የጸሐፊው ነው። በተለይ የሁለት ሰብዕናወች ፎቶ።
ሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selassie
17/02/2022
#ካህዲን የመሸከም ትክሻ በቃን ይጠጣ!
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ