"ከጠማማ ጋር ጠማማ ሁነህ ትገኛለህ።“

   
    „ከቸር ሰው ጋር ቸር ሁነህ ትገኛለህ፣ ከቅን ሰው ጋር ቅን ሁነህ ትገኛለህ፣ ከንጹህ ጋር
                    ንጹህ ሆነህ ትገኛለህ ከጠማማ ጋር ጠማማ ሁነህ ትገኛለህ።“
                      (መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፮ ቁጥር ከ፳፭ እስከ ፳፮)  

                               ከሥርጉተ - ሥላሴ (Sergute©Sselassie)
                                  07.05.2018 (ከጭምቷ ሲዊዘርላንድ።)






ሟተቱ
 ****

የግንኙነት እንብርቱ
የመፈቃቀድ ትሩፋቱ ...
የጋርዮሹ ህይወቱ፤
የመፈቃደድም ስልቱ፤
የመፈጣጠር ብልሀቱ ...
የሁለንትናው መሰረቱ
ደማችን ነበር ሟተቱ።


  • ተጣፈ 1986 ዓ.ም እርሻ ምርምር አዲስ አበባ
  • ከመክሊት የግጥም መድብል መጸሐፌ የተወሰደ።





አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።