"ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው።"
“ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው። ጥፋት እና ጉስቁልና በፊታቸው አለ፤ የሰላምን መንግድ አላወቁትም እና።” (መዝሙር ምዕራፍ ፲፫ ቁጥር ፮)
ከሥርጉተ ሥላሴ (Sergute©Sselassie)
07.05.2018 (ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ)
07.05.2018 (ከገዳማዊቷ ሲዊዘርላንድ)

ምስጥ
የቁርሾ ስጥ
እብለትን ሰጥስጥ
አልምጥ
የዘመን ምጥ
ጊንጥ 44 Titel
የዞግ ረመጥ
ማስታወሻ።
- · ተስፋ መጽሐፍ ገጽ 97 Tesefa (Hope) page 97
- · ዕርዕስ ጊንጥ።
- · ተጣፈ //// ታህሳስ 2 ቀን 2002 ዓ.ም አንደልፊንገን ሲዊዘርላንድ።
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ