ዓውሏዊ
ዓውሏዊ #ተደባዳቢ የሃሳብ ገጠመኝን ማስከን ያስፈልጋል። ብስጩ የሆነ #ቦክሰኛ ንፋስም ይገጣማል፤ ወይንም መንፈሳዊ አቅምን ዘልቆ ገብቶ የሚሰባብር #ጦሮም
ይገጥማል፤ ከዛ ጋር የማን ደም ፈሰሰ ከመባባል አረጋግቶ እንዲሰክን ማድረግ በእጅጉ ያስፈልጋል። ከአውሎውም
ይሁን ከተበሳጬ የተለያዩ የንፋስ ዓይነቶች ጋር የማን ደም ፈሰሰ መባባል አይገባም። መሃል ላይ ያሉ፤ አክሰሱ
ያላቸው #ታዳጊ ወጣቶች ይኖራሉ። እነሱ መንፈሳቸው #ለጋ ስለሆነ የሁለቱን ብስጩ የንፋስ ገጠመኝ የመሸከም አቅም ያንሳቸው እና የሥነ - ልቦና መሰበር ሊገጥማቸው ይችላል። ወጀብ ሲኖር ዝቅ ብሎ ማሳለፍ ፍርኃት ሳይሆን ብልህነት ነው።
"አቤቱ ንጹህ ልብ ፍጠርልኝ።" አሜን።
ሥርጉ 06/05/026
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ