በበታችነት ቀውስ ማዕበል ውስጥ ተኮትኩቶ ያደገው የአብይዝም አንዱ ባላንጣ አማርኛ ቋንቋ ነው።
በበታችነት ቀውስ ማዕበል ውስጥ ተኮትኩቶ ያደገው የአብይዝም አንዱ ባላንጣ አማርኛ ቋንቋ ነው።
"የቤትህ ቅናት በላኝ።"


የኢትዮጵያ #አልማዝ፤
የአማራ ዘመነ ሥልጣኔ #አውራ፤
የዓለም ቋንቋ ጀርጋዳ #ማህበርተኛ፤
ቃናህ #ቅኔ፤
#ሳተናው አማርኛቋንቋ በቀናተኛው ማህበረ ኦነግ አብይዝም በጠላት እጅ በመውደቅህ ባዝንም፦
ቀንህ #የማይመሽ፤
ዘመናይነትህ #የማይወይብ፤
ሥልጣኔህ #የማይደበዝዝ መሆኑን ሳስተውል እጽናናለሁ፤
አይዞህ የእኔ #አጤ ጃርታዊው ሥርዓት በገባበት እግሩ በራር ስንብት ይሰናበታል ሂደት ቀጣይ ነውና፤
"የጸደቀው የትምህርት ፖሊሲ ሀገር አፍራሽ ነው - ዶ/ር አዳነ ካሳ"
የእኔወቹ እንዴት ናችሁ?
ሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selassie
01/02/2025
ጊዜ ራዲዮሎጂ ነው።
አስተያየቶች
አስተያየት ይለጥፉ