".... ፈራጄን እለምን ነበር"

„ፃድቅ ብሆን ኖሮ አልመልስለትም ነበር፤
ወደ ፈራጄም እለምን ነበር“
(መጽሐፈ እዮብ ምዕራፍ ፱ ቁጥር ፲፭)
ከሥርጉተ©ሥላሴ 21.07.2018
(ከገደማዊቷ ሲዊዘርላንድ)




ትር                 አለች
  ብር           ማለች 
   ንር~~~~~ መታች
    ውርር ዘፈነች
ፍርፍር ጨፈረች
ስርስር ኮለኮለች
ብርብር ለበሰች
ንህርር ጣመች
ሳቀች ተፍነከነከች
ፍርፍር አስክትል አጣጣመች
ጥመር ~~~~~~ አለች
                       ተዋህደች
                         ተቀባች።
                          ፈሰሰች-ቀለጠች
ተ~~~~~~ለ~~~~~~ሰ~~~~~~ነ~~~~~~ች
ሃሴትን ቀለበች
አምሳልን ተቀኘች።

  • ·         ተጣፈ መሰከረም 24 ቀን 2002 ዓ.ም ትንሿ አንደልፊንግን ባድ።
  •    እርእሱ ተለሰነች ነው። 

             



ፍቅር የእውነት ብር አንባር ነው፤ ሌብነትም የዕብለት!
የኔዎቹ ኑሩልኝ።
መሸቢያ ሰንበት።




አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።