#ሰላም #ይመረቅልን። አሜን። #ይቅናን። አሜን።

 

#ሰላም #ይመረቅልን። አሜን። #ይቅናን። አሜን።
 
የዛሬ ሁለት ዓመት ለእኛ የፆመ ጽጌ በር ዕለት መስከረም 26፣ በአውሮፓውያኑ #ጥቅምት ፯ ቀን ማት እስራኤል ላይ በጋዛ አጥቂወች ተፈጸመ። 
 
ያን ዕለት ተከትሎ በግራ ቀኙ ስንት ህይወት፣ ስንት መኖር፣ ስንት ተስፋ #አረረ? መፈጠር ተኮማተረ። ደም ፈሰሰ። ዕንባ ፈሰሰ።
ዛሬ በዚህች #ቅጽበት ሁለቱ በአገረ ግብጽ በተከበሩ ፕሬዚዳንት ትራፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት አነሳሽነት ድርድር ላይ ናቸው። ይቅናቸው። አሜን።
 
ጦርነት ትውልድ ሊረከብ አይገባም። ጦርነት ትውፊት ሊሆን አይገባም። ስጋት የትውልድ መኖርን ሊያሰቃየው አይገባም። ፍልስጤማውያን #አገር #ይገባቸዋል። 
 
የእስራኤልን አገርነትንም ፍልስጤማውያን እና አጋሮቻቸው #ሊቀበሉት ይገባል።
በመጨረሻም፣ ስምምነቱ ያለ #እንከን ይፈጸም ዘንድ ምኞቴ ነው።
 
"አቤቱ ንጹህ ልብ ፈጠርልኝ።" አሜን።
 
ይህ የጭስ ፎቶ አንድ ልጅ ሰላምን እየለመነ ይመስለኛል። በወቅቱ ዜና እያዳመጥኩ የቀረጽኩት ነው። እግዚአብሄር አምላክ፣ አላህ ለዓለማችን #ሰላም #ይመርቅልን
 
ሥርጉተ©ሥላሴ
Sergute©Selassie
07/10/2025
በቃ ጦርነት።
በቃ መገዳደል።
ጊዜ ራዲዮሎጂ ነ

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

የእኔ እማ ልዕልቴ እንዴት ነሽ?

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።