የረዳት ፕሮፌሰር አውግቸው ሲሳይ #አድራሻ #ታወቀ ይሆን?

 

የረዳት ፕሮፌሰር አውግቸው ሲሳይ #አድራሻ #ታወቀ ይሆን? 
 
#መረጃው ያላችሁ እባካችሁ አጋሩኝ።
 
የድርጊቱ አፈፃጸም የሚጨንቅ #ጠረን አለውና?
 
እራሱ በህይወት መኖራቸውን ማረጋገጥ የሚያስፈልግ ይመስለኛል?
 
ልጅ ሞገስ ዘውዱን ባለፈውም መረጃ እንዲያፈላልግ በፔጄ ላይ አሳስቤው ነበር። እሱ ስለ ረ/ ፕሮፌሰር አውግቸው ያለውን #የቀደም በትውቃቸው ዘመን ያለውን መረጃም በቅንነት አጋርቶ፤ እኔም አጋርቸለት ነበር። የብልጽግናን ሹመኞች ከሚያገኙ ሚዲያወች አንዱ የሃሳብ ገበታ ነው። 
 
ይህን እኔ #በአወንታዊነት ነው የማዬው። ሁሉም ሰው መብት አለውና ያሻውን፤ የፈለገውን አቅጣጫ የመደገፍ። ዴሞክራሲ እኮ ይኽው ነው። በእኛ ላይ ሲደርስ እንፈራዋለን፤ እንሸሸዋለንም። 
 
"አቤቱ ንጹህ ልብ ፍጠርልኝ።" አሜን።
 
ግን እንዴት አደራችሁ? እንደምንስ አረፈዳችሁ?
 
ቸር ያሰማን ፈጣሪያችን። አሜን።
 
ሥርጉትሻ 07/03/26
ፍትህ ለረ/ ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው

አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

የእኔ እማ ልዕልቴ እንዴት ነሽ?

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።