ማህበረ ትሬኮላታ-በክህሎት ተረታ // የፊደል ወለባ/

ማህበረ ትሬኮላታ - በክህሎት ተረታ!
„አቤቱ በአንተ ታምኛለሁ እና ጠብቀኝ።“
 መዝሙር ፲፭ ቁጥር፩

ከሥርጉተ©ሥላሴ
 Sergure©Selassie
10.01.2019

ከእመ ዝምታእንኳን ደህና መጡልኝ።



ጋርድ ተሰልፎ በትሬላታ
የአጋም ቀጋ ቱመታ
የእንኮሸሌ ሻ
የጨጎት እሩምታ
የምላስ ሰልፍ ብርጌድ ጋታ፤
የባሩድ ወግ በበቃህ - ሊ
በምላስ ወለታ ሲምታ
ዘመን በሲል ማህበር ሲመታ፤
የሰው ብርንዶ በሰልፍ - በፈረቃ - በርታታ - በርታ
የባለምንቱ የዋይታ እዬዬ ሊደራ ተሰልፎ ሁካታ
የሴራ ሰናይ ትርትር በውክታ አመሉን ሊያደርሰ - ፈግታ
አለቀም አሉ ገረፍታ
ደመካሴ ቆሶ ትጥቅ ካላስፈታ?

አይርም ደም ካላዬ የከንቱ ርፍታ!
የጤዛ ክምር ጉባኤ እንዋዛ እንዲህ ሲፈታ
ርሻ ኮፌ ግምል የማማታ
!እንዲህ እንደዋዛ ወይ ጉድድ - ተረታ?!

የትልድ ብክንት ሲክን በክህሎት ዕድምታ
የማቄን ጨርቄን ሰርግና መልስ ርታ
አለሁ ቢልም በየለም ሲሾልክ ሲነፍበት በቁማ ወይ ጉድ!- ተፈታ!

እንኮይ የእርግባን ኩልልልልልልልልልልልልልልልልልታ፤
የብዙን ሐሤት የተስፋ ግራቲ መዲል - እርካታ
የጨለማ ህልም በቃችሁ በፍትት እንዲህ - ሲፈታ
ክ በአስተርዮ በሥርዬት በተሞ -ተሰታ
የልቅና ክዋብት ፍካት በእዮር ሆነት እልልልልልልልልልልታ!

ተጣፈ 19.01.2019 ቪንቲ - ዙርክ// 09.0008.44/
ኢትዮጵያነት ከመፈጠሩ በፊት ፈተናን አሸንፎ የተፈጠረ ሚስጢር!

የኔዎቹ ኑሩልን።
ማለፊያ ጊዜ!


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።