ማህበረ ትሬኮላታ-በክህሎት ተረታ // የፊደል ወለባ/

ማህበረ ትሬኮላታ - በክህሎት ተረታ!
„አቤቱ በአንተ ታምኛለሁ እና ጠብቀኝ።“
 መዝሙር ፲፭ ቁጥር፩

ከሥርጉተ©ሥላሴ
 Sergure©Selassie
10.01.2019

ከእመ ዝምታእንኳን ደህና መጡልኝ።



ጋርድ ተሰልፎ በትሬላታ
የአጋም ቀጋ ቱመታ
የእንኮሸሌ ሻ
የጨጎት እሩምታ
የምላስ ሰልፍ ብርጌድ ጋታ፤
የባሩድ ወግ በበቃህ - ሊ
በምላስ ወለታ ሲምታ
ዘመን በሲል ማህበር ሲመታ፤
የሰው ብርንዶ በሰልፍ - በፈረቃ - በርታታ - በርታ
የባለምንቱ የዋይታ እዬዬ ሊደራ ተሰልፎ ሁካታ
የሴራ ሰናይ ትርትር በውክታ አመሉን ሊያደርሰ - ፈግታ
አለቀም አሉ ገረፍታ
ደመካሴ ቆሶ ትጥቅ ካላስፈታ?

አይርም ደም ካላዬ የከንቱ ርፍታ!
የጤዛ ክምር ጉባኤ እንዋዛ እንዲህ ሲፈታ
ርሻ ኮፌ ግምል የማማታ
!እንዲህ እንደዋዛ ወይ ጉድድ - ተረታ?!

የትልድ ብክንት ሲክን በክህሎት ዕድምታ
የማቄን ጨርቄን ሰርግና መልስ ርታ
አለሁ ቢልም በየለም ሲሾልክ ሲነፍበት በቁማ ወይ ጉድ!- ተፈታ!

እንኮይ የእርግባን ኩልልልልልልልልልልልልልልልልልታ፤
የብዙን ሐሤት የተስፋ ግራቲ መዲል - እርካታ
የጨለማ ህልም በቃችሁ በፍትት እንዲህ - ሲፈታ
ክ በአስተርዮ በሥርዬት በተሞ -ተሰታ
የልቅና ክዋብት ፍካት በእዮር ሆነት እልልልልልልልልልልታ!

ተጣፈ 19.01.2019 ቪንቲ - ዙርክ// 09.0008.44/
ኢትዮጵያነት ከመፈጠሩ በፊት ፈተናን አሸንፎ የተፈጠረ ሚስጢር!

የኔዎቹ ኑሩልን።
ማለፊያ ጊዜ!


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

የእኔ እማ ልዕልቴ እንዴት ነሽ?