ዘመን ራሱን ሲጽፈው / የፊደል ጽጌረዳ/



እንኳን ደህና መጡልኝ።

ዘመን ራሱን ሲጽፈው።
„ከቁጣው ጢስ ወጣ ከፊቱም የሚባላ እሳት ነደደ።“
ምዕራፍ ፲፮ ቁጥር ፰
ከሥርጉተ©ሥላሴ
Sergure©Selassie
10.01.2019
ከእመ ዝምታ



ዘመን ጸሐፊ ሆኖ
የአሳር ክምር- የዕለት ስንቅ እና ትጥቅ ሆኖ በጎታ ጎታ ሆኖ -መኖ
ዘመን ራሱን ሆኖ ---- ሊተርጉም ሊያስተጉም
ሊያሳጥር ሊስመጥር
ርን - በግሬር በዶ
ሊመነጥር በመክሊት ለ ቀን
ተነስቷል ዘመን ድርሳኑን ሊያበር - ሊያስከበር።

አምና ይህን ጊዜ ወሎ ላይ /// ራድ ዕንባ በራዳር ሲከ
ቅዱስ ሚኬኤል በአደባባይ በሰው ሰራሹ ባለክንፍ ሲደበደብ
የእዮር ቁጣ ሲንር ሲንር ዕንባ ሲንፍ ሲበር
ሲበረብር ሲበረብር የአስተዮ እምታ ሲነበር
ዘመን ሆይ! ራሱን እንዲህ ፃፈ … ሲቃው፤ እንባው አዬተናነቀው…

ትናንት እንደፈ ዓዋጅ አነገረ አቤቱ! እያለ ሰዬመው ብሎ አለፈ
እልፍ ሲሉ እልፍ እንሆ በብርቱ ብርታት -ተገኜ
የአብ ሱባኤ አሜንን ተኜ - እንደመኜ።

የማልፍ የለም አለፈ በአፈ እንሆ - ተዘ
ግንስ ግንስ ተራራዎች ተከማረው
ተመክረው ተምለው …
ን አወያተው /// ከዛው የጥኝ ብለው ተደማምረው
በመቀንስ - ተቀንሰው በማዛት ተረተው
በምሾ ቤተኝነት ተውረው - ተሳክረው
በላቀለት በፉርሽኛ - ሻኛዊ ህልም በልቀ
በመታይ ተንፍው - ተተርረው ሊፈዱ ተቦጫቀው፤
ድንኳን ጥው ደመር ቀረው፤
ተቀጣረው ተቆጣረው ተፈልትለው፤
አሉ እንዳሉ ኩሬ ሆነው።

ይህን ነው ዘመን የፃፈው
በኪሳራ ተገርበው
ዝነው መከንን  ዘነው።


ኢትዮጵያዊነት ከመፈጠሩ በፊት ፈተናን አሸንፎ የተፈጠረ ሚስጢር!

ተጣፈ 19.01.2019 ቪንቲ - ዙሪክ // 09.30
መስል ከዲያቆን ዳንኤል ዕይታ ጹሑፍ የተወሰደ።

የኔዎቹ ኑሩልኝ።
መሸቢያ ጊዜ።


አስተያየቶች

ከዚህ ጦማር ታዋቂ ልጥፎች

ዛሬ ያለው ነገር „ፈረቃም፤ ተረኝነትም“ አይደለም።

እህት አጊቱ ጉደታ አገር ነበረች።

አብይ ኬኛ መቅድም።